ቀን 11/08/2016 ዓ.ም
በድጋሚ የወጣ ክፍት የሥራ ማስታወቂያ
1.1 ለትግርኛ ቋንቋ መርሐግብር ክፍል የሠራተኛ ቅጥርን በተመለከተ
ዝርዝር የቅጥር ማስታወቂያ ፡-
• የሥራ መደብ መጠሪያ፡- ለትግርኛ ቋንቋ መርሐ ግብር ሪፖርተር
• ብዛት፡- 2
• ፆታ፡- አይለይም
• ዕድሜ፡- ከ40 ያልበለጠ (ያልበለጠች)
• ተፈላጊ የት/ት ደረጃ ከታወቀ ዩኒቨርስቲ በጋዜጠኝነት፣በቋንቋና ሥነ ጽሑፍ፣በፎክሎር፣ ቲያትሪካል አርት በመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቀ/የተመረቀች፤ ወይም በሥነ መለኮት የመጀመሪያ ዲግሪና ተጨማሪ የጋዜጠኝነት ሥልጠና የወሰደ ወይም የወሰደች ለዚህም ማስረጃ ማቅረብ የሚችል የምትችል፡፡፡
• የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን እምነት ተከታይ የሆነ ወይም የሆነች መሠረታዊ የቤተ ክርስቲያን ዕውቀት ያለው ወይም ያላት (በሰንበት ትምህርት ቤት ወይም በግቢ ጉባኤ የተማረ/የተማረች ማስረጃ ማቅረብ የሚችል/ የምትችል)
• በትግርኛ ቋንቋ መናገር ፣ማዳመጥ ማንበብ እና መጻፍ የሚችል /የምትችል
• የሥራ ልምድ፡- 1 ዓመት ከሙያው ጋር የተያያዘ ቀጥተኛ የሥራ ልምድ፤ከግል ቀጣሪ ተቋማት የሚርቡ የሥራ ልምድ ማስረጃዎች ከመንግሥታዊ የግብር ሰብሳቢ መሥሪያ ቤት ግብር ስለመከፈሉ ተጨማሪ ማረጋገጫ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
• መሠረታዊ የኮምፒውተርና ማኅበራዊ ሚዲያ አጠቃም ክህሎት ያለው/ ያላት
• የቅጥር ሁኔታ፡- ለስድሰት ወር ኮንትራት ሆኖ እንደ አስፈላጊነቱ በቋሚነት የሚቀጠሩ ይሆናል
• ደመወዝ በድርጅቱ ስኬል መሠረት
1.2 ለአፋን ኦሮሞ መርሐ ግብር ሪፖርተር ቅጥርን በተመለከተ
• የሥራ መደብ መጠሪያ፡- የኦሮምኛ ቋንቋ መርሐ ግብር ሪፖርተር
• ብዛት፡- 1
• ፆታ፡- አይለይም
• ዕድሜ፡- ከ40 ያልበለጠ (ያልበለጠች)
• ተፈላጊ የት/ት ደረጃ ከታወቀ ዩኒቨርስቲ በጋዜጠኝነት፣በቋንቋና ሥነ ጽሑፍ፣በፎክሎር፣ ቲያትሪካል አርት በመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቀ/የተመረቀች፤ ወይም በሥነ መለኮት የመጀመሪያ ዲግሪና ተጨማሪ የጋዜጠኝነት ሥልጠና የወሰደ ወይም የወሰደች ለዚህም ማስረጃ ማቅረብ የሚችል የምትችል፡፡፡
• የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን እምነት ተከታይ የሆነ ወይም የሆነች መሠረታዊ የቤተ ክርስቲያን ዕውቀት ያለው ወይም ያላት (በሰንበት ትምህርት ቤት ወይም በግቢ ጉባኤ የተማረ/የተማረች ማስረጃ ማቅረብ የሚችል/ የምትችል)
• በኦሮምኛ ቋንቋ መናገር ፣ማዳመጥ፣ ማንበብ እና መጻፍ የሚችል /የምትችል
• የሥራ ልምድ፡- አንድ ዓመት ከሙያው ጋር የተያያዘ ቀጥተኛ የሥራ ልምድ፤ከግል ቀጣሪ ተቋማት የሚርቡ የሥራ ልምድ ማስረጃዎች ከመንግሥታዊ የግብር ሰብሳቢ መሥሪያ ቤት ግብር ስለመከፈሉ ተጨማሪ ማረጋገጫ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
• መሠረታዊ የኮምፒውተርና ማኅበራዊ ሚዲያ አጠቃም ክህሎት ያለው/ ያላት
• የቅጥር ሁኔታ፡- ለስድሰት ወር ኮንትራት ሆኖ እንደ አስፈላጊነቱ በቋሚነት የሚቀጠሩ ይሆናል
• ደመወዝ በድርጅቱ ስኬል መሠረት
1.3 የአማርኛ ቋንቋ ከፍተኛ ሪፖርት
የሥራ መደብ መጠሪያ - የአማርኛ ቋንቋ ከፍተኛ ሪፖርት
• ብዛት፡- 1
• ፆታ፡- አይለይም
• ዕድሜ፡- ከ40 ያልበለጠ (ያልበለጠች)
• ተፈላጊ የት/ት ደረጃ ከታወቀ ዩኒቨርስቲ በጋዜጠኝነት፣በቋንቋና ሥነ ጽሑፍ፣በፎክሎር፣ ቲያትሪካል አርት በመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቀ/የተመረቀች፤ ወይም በሥነ መለኮት የመጀመሪያ ዲግሪና ተጨማሪ የጋዜጠኝነት ሥልጠና የወሰደ ወይም የወሰደች ለዚህም ማስረጃ ማቅረብ የሚችል የምትችል፡፡፡
• የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን እምነት ተከታይ የሆነ ወይም የሆነች መሠረታዊ የቤተ ክርስቲያን ዕውቀት ያለው ወይም ያላት (በሰንበት ትምህርት ቤት ወይም በግቢ ጉባኤ የተማረ/የተማረች ማስረጃ ማቅረብ የሚችል/ የምትችል)
• የሥራ ልምድ፡- ለመጀመሪያ ዲግሪ 2 ዓመት ከሙያው ጋር የተያያዘ ቀጥተኛ የሥራ ልምድ፤ከግል ቀጣሪ ተቋማት የሚርቡ የሥራ ልምድ ማስረጃዎች ከመንግሥታዊ የግብር ሰብሳቢ መሥሪያ ቤት ግብር ስለመከፈሉ ተጨማሪ ማረጋገጫ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
• መሠረታዊ የኮምፒውተርና ማኅበራዊ ሚዲያ አጠቃም ክህሎት ያለው/ ያላት
• የቅጥር ሁኔታ፡- ለስድሰት ወር ኮንትራት ሆኖ እንደ አስፈላጊነቱ በቋሚነት የሚቀጠሩ ይሆናል
• ደመወዝ በድርጅቱ ስኬል መሠረት
2 ለቴክኒክ ዋና ክፍል የሠራተኛ ቅጥር
2.1 የሥራ መደቡ መጠሪያ ፡- ለትግርኛና አማርኛ ቋንቋ የምስልና ድምጽ ቅንብር (ኤዲቲንግ) ባለሙያ
• ብዛት ፡- 1
• ፆታ ፡- አይለይም
• ዕድሜ፡- ከ40 ያልበለጠ (ያልበለጠች)
• የትምህርት ደረጃ ፡- ከታወቀ የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ በምስልና ድምጽ ቅንብር (በቪዲዮ ኤዲቲንግ) ትምህርት ለአንድ ዓመት የሚሰጠውን ትምህርት ተከታትሎ በሰርተፊኬት (10+1) የተመረቀ ወይም የተመረቀች፡፡
• ወይም በኮምፒዩተር ሳይንስ፣አይቲ እና ተዛማጅ መስኮች ከታወቀ ዩኒቨርስቲ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው ወይም ያላት እና ከታወቀ የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ በምስልና ድምጽ ቅንብር (በቪዲዮ ኤዲቲንግ) በሰርተፊኬት (10+1) የተመረቀች ወይም የተመረቀ፡፡
• የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን እምነት ተከታይ የሆነ ወይም የሆነች መሠረታዊ የቤተ ክርስቲያን ዕውቀት ያለው ወይም ያላት (በሰንበት ትምህርት ቤት ወይም በግቢ ጉባኤ የተማረ/የተማረች ማስረጃ ማቅረብ የሚችል/ የምትችል)
• የሥራ ልምድ፡- ለሰርተፊኬት (10+1) 1 ዓመት ከሙያው ጋር የተያያዘ ቀጥተኛ የሥራ ልምድ፤ለመጀመሪያ ዲግሪና ተጨማሪ ሰርተፊኬት (10+1) 0 ዓመት የሥራ ልምድ ፤ ከግል ቀጣሪ ተቋማት የሚርቡ የሥራ ልምድ ማስረጃዎች ከመንግሥታዊ የግብር ሰብሳቢ መሥሪያ ቤት ግብር ስለመከፈሉ ተጨማሪ ማረጋገጫ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
• መሠረታዊ የኮምፒውተርና ማኅበራዊ ሚዲያ አጠቃም ክህሎት ያለው/ ያላት
• በትግርኛ እና አማርኛ ቋንቋዎች መናገር ማዳመጥ ማንበብ እና መጻፍ የሚችል /የምትችል
• የቅጥር ሁኔታ፡- ለስድሰት ወር ኮንትራት ሆኖ እንደ አስፈላጊነቱ በቋሚነት የሚቀጠሩ ይሆናል
• ደመወዝ በድርጅቱ ስኬል መሠረት
2.2 የሥራ መደቡ መጠሪያ ፡- ለኦሮምኛና አማርኛ ቋንቋ የምስልና ድምጽ ቅንብር (ኤዲቲንግ) ባለሙያ
• ብዛት ፡- 1
• ፆታ ፡- አይለይም
• ዕድሜ፡- ከ40 ያልበለጠ (ያልበለጠች)
• የትምህርት ደረጃ ፡- ከታወቀ የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ በምስልና ድምጽ ቅንብር (በቪዲዮ ኤዲቲንግ) ትምህርት ለአንድ ዓመት የሚሰጠውን ትምህርት ተከታትሎ በሰርተፊኬት (10+1) የተመረቀ ወይም የተመረቀች፡፡
• ወይም በኮምፒዩተር ሳይንስ፣አይቲ እና ተዛማጅ መስኮች ከታወቀ ዩኒቨርስቲ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው ወይም ያላት እና ከታወቀ የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ በምስልና ድምጽ ቅንብር (በቪዲዮ ኤዲቲንግ) በሰርተፊኬት (10+1) የተመረቀች ወይም የተመረቀ፡፡
• የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን እምነት ተከታይ የሆነ ወይም የሆነች መሠረታዊ የቤተ ክርስቲያን ዕውቀት ያለው ወይም ያላት (በሰንበት ትምህርት ቤት ወይም በግቢ ጉባኤ የተማረ/የተማረች ማስረጃ ማቅረብ የሚችል/ የምትችል)
በድጋሚ የወጣ ክፍት የሥራ ማስታወቂያ
1.1 ለትግርኛ ቋንቋ መርሐግብር ክፍል የሠራተኛ ቅጥርን በተመለከተ
ዝርዝር የቅጥር ማስታወቂያ ፡-
• የሥራ መደብ መጠሪያ፡- ለትግርኛ ቋንቋ መርሐ ግብር ሪፖርተር
• ብዛት፡- 2
• ፆታ፡- አይለይም
• ዕድሜ፡- ከ40 ያልበለጠ (ያልበለጠች)
• ተፈላጊ የት/ት ደረጃ ከታወቀ ዩኒቨርስቲ በጋዜጠኝነት፣በቋንቋና ሥነ ጽሑፍ፣በፎክሎር፣ ቲያትሪካል አርት በመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቀ/የተመረቀች፤ ወይም በሥነ መለኮት የመጀመሪያ ዲግሪና ተጨማሪ የጋዜጠኝነት ሥልጠና የወሰደ ወይም የወሰደች ለዚህም ማስረጃ ማቅረብ የሚችል የምትችል፡፡፡
• የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን እምነት ተከታይ የሆነ ወይም የሆነች መሠረታዊ የቤተ ክርስቲያን ዕውቀት ያለው ወይም ያላት (በሰንበት ትምህርት ቤት ወይም በግቢ ጉባኤ የተማረ/የተማረች ማስረጃ ማቅረብ የሚችል/ የምትችል)
• በትግርኛ ቋንቋ መናገር ፣ማዳመጥ ማንበብ እና መጻፍ የሚችል /የምትችል
• የሥራ ልምድ፡- 1 ዓመት ከሙያው ጋር የተያያዘ ቀጥተኛ የሥራ ልምድ፤ከግል ቀጣሪ ተቋማት የሚርቡ የሥራ ልምድ ማስረጃዎች ከመንግሥታዊ የግብር ሰብሳቢ መሥሪያ ቤት ግብር ስለመከፈሉ ተጨማሪ ማረጋገጫ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
• መሠረታዊ የኮምፒውተርና ማኅበራዊ ሚዲያ አጠቃም ክህሎት ያለው/ ያላት
• የቅጥር ሁኔታ፡- ለስድሰት ወር ኮንትራት ሆኖ እንደ አስፈላጊነቱ በቋሚነት የሚቀጠሩ ይሆናል
• ደመወዝ በድርጅቱ ስኬል መሠረት
1.2 ለአፋን ኦሮሞ መርሐ ግብር ሪፖርተር ቅጥርን በተመለከተ
• የሥራ መደብ መጠሪያ፡- የኦሮምኛ ቋንቋ መርሐ ግብር ሪፖርተር
• ብዛት፡- 1
• ፆታ፡- አይለይም
• ዕድሜ፡- ከ40 ያልበለጠ (ያልበለጠች)
• ተፈላጊ የት/ት ደረጃ ከታወቀ ዩኒቨርስቲ በጋዜጠኝነት፣በቋንቋና ሥነ ጽሑፍ፣በፎክሎር፣ ቲያትሪካል አርት በመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቀ/የተመረቀች፤ ወይም በሥነ መለኮት የመጀመሪያ ዲግሪና ተጨማሪ የጋዜጠኝነት ሥልጠና የወሰደ ወይም የወሰደች ለዚህም ማስረጃ ማቅረብ የሚችል የምትችል፡፡፡
• የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን እምነት ተከታይ የሆነ ወይም የሆነች መሠረታዊ የቤተ ክርስቲያን ዕውቀት ያለው ወይም ያላት (በሰንበት ትምህርት ቤት ወይም በግቢ ጉባኤ የተማረ/የተማረች ማስረጃ ማቅረብ የሚችል/ የምትችል)
• በኦሮምኛ ቋንቋ መናገር ፣ማዳመጥ፣ ማንበብ እና መጻፍ የሚችል /የምትችል
• የሥራ ልምድ፡- አንድ ዓመት ከሙያው ጋር የተያያዘ ቀጥተኛ የሥራ ልምድ፤ከግል ቀጣሪ ተቋማት የሚርቡ የሥራ ልምድ ማስረጃዎች ከመንግሥታዊ የግብር ሰብሳቢ መሥሪያ ቤት ግብር ስለመከፈሉ ተጨማሪ ማረጋገጫ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
• መሠረታዊ የኮምፒውተርና ማኅበራዊ ሚዲያ አጠቃም ክህሎት ያለው/ ያላት
• የቅጥር ሁኔታ፡- ለስድሰት ወር ኮንትራት ሆኖ እንደ አስፈላጊነቱ በቋሚነት የሚቀጠሩ ይሆናል
• ደመወዝ በድርጅቱ ስኬል መሠረት
1.3 የአማርኛ ቋንቋ ከፍተኛ ሪፖርት
የሥራ መደብ መጠሪያ - የአማርኛ ቋንቋ ከፍተኛ ሪፖርት
• ብዛት፡- 1
• ፆታ፡- አይለይም
• ዕድሜ፡- ከ40 ያልበለጠ (ያልበለጠች)
• ተፈላጊ የት/ት ደረጃ ከታወቀ ዩኒቨርስቲ በጋዜጠኝነት፣በቋንቋና ሥነ ጽሑፍ፣በፎክሎር፣ ቲያትሪካል አርት በመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቀ/የተመረቀች፤ ወይም በሥነ መለኮት የመጀመሪያ ዲግሪና ተጨማሪ የጋዜጠኝነት ሥልጠና የወሰደ ወይም የወሰደች ለዚህም ማስረጃ ማቅረብ የሚችል የምትችል፡፡፡
• የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን እምነት ተከታይ የሆነ ወይም የሆነች መሠረታዊ የቤተ ክርስቲያን ዕውቀት ያለው ወይም ያላት (በሰንበት ትምህርት ቤት ወይም በግቢ ጉባኤ የተማረ/የተማረች ማስረጃ ማቅረብ የሚችል/ የምትችል)
• የሥራ ልምድ፡- ለመጀመሪያ ዲግሪ 2 ዓመት ከሙያው ጋር የተያያዘ ቀጥተኛ የሥራ ልምድ፤ከግል ቀጣሪ ተቋማት የሚርቡ የሥራ ልምድ ማስረጃዎች ከመንግሥታዊ የግብር ሰብሳቢ መሥሪያ ቤት ግብር ስለመከፈሉ ተጨማሪ ማረጋገጫ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
• መሠረታዊ የኮምፒውተርና ማኅበራዊ ሚዲያ አጠቃም ክህሎት ያለው/ ያላት
• የቅጥር ሁኔታ፡- ለስድሰት ወር ኮንትራት ሆኖ እንደ አስፈላጊነቱ በቋሚነት የሚቀጠሩ ይሆናል
• ደመወዝ በድርጅቱ ስኬል መሠረት
2 ለቴክኒክ ዋና ክፍል የሠራተኛ ቅጥር
2.1 የሥራ መደቡ መጠሪያ ፡- ለትግርኛና አማርኛ ቋንቋ የምስልና ድምጽ ቅንብር (ኤዲቲንግ) ባለሙያ
• ብዛት ፡- 1
• ፆታ ፡- አይለይም
• ዕድሜ፡- ከ40 ያልበለጠ (ያልበለጠች)
• የትምህርት ደረጃ ፡- ከታወቀ የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ በምስልና ድምጽ ቅንብር (በቪዲዮ ኤዲቲንግ) ትምህርት ለአንድ ዓመት የሚሰጠውን ትምህርት ተከታትሎ በሰርተፊኬት (10+1) የተመረቀ ወይም የተመረቀች፡፡
• ወይም በኮምፒዩተር ሳይንስ፣አይቲ እና ተዛማጅ መስኮች ከታወቀ ዩኒቨርስቲ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው ወይም ያላት እና ከታወቀ የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ በምስልና ድምጽ ቅንብር (በቪዲዮ ኤዲቲንግ) በሰርተፊኬት (10+1) የተመረቀች ወይም የተመረቀ፡፡
• የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን እምነት ተከታይ የሆነ ወይም የሆነች መሠረታዊ የቤተ ክርስቲያን ዕውቀት ያለው ወይም ያላት (በሰንበት ትምህርት ቤት ወይም በግቢ ጉባኤ የተማረ/የተማረች ማስረጃ ማቅረብ የሚችል/ የምትችል)
• የሥራ ልምድ፡- ለሰርተፊኬት (10+1) 1 ዓመት ከሙያው ጋር የተያያዘ ቀጥተኛ የሥራ ልምድ፤ለመጀመሪያ ዲግሪና ተጨማሪ ሰርተፊኬት (10+1) 0 ዓመት የሥራ ልምድ ፤ ከግል ቀጣሪ ተቋማት የሚርቡ የሥራ ልምድ ማስረጃዎች ከመንግሥታዊ የግብር ሰብሳቢ መሥሪያ ቤት ግብር ስለመከፈሉ ተጨማሪ ማረጋገጫ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
• መሠረታዊ የኮምፒውተርና ማኅበራዊ ሚዲያ አጠቃም ክህሎት ያለው/ ያላት
• በትግርኛ እና አማርኛ ቋንቋዎች መናገር ማዳመጥ ማንበብ እና መጻፍ የሚችል /የምትችል
• የቅጥር ሁኔታ፡- ለስድሰት ወር ኮንትራት ሆኖ እንደ አስፈላጊነቱ በቋሚነት የሚቀጠሩ ይሆናል
• ደመወዝ በድርጅቱ ስኬል መሠረት
2.2 የሥራ መደቡ መጠሪያ ፡- ለኦሮምኛና አማርኛ ቋንቋ የምስልና ድምጽ ቅንብር (ኤዲቲንግ) ባለሙያ
• ብዛት ፡- 1
• ፆታ ፡- አይለይም
• ዕድሜ፡- ከ40 ያልበለጠ (ያልበለጠች)
• የትምህርት ደረጃ ፡- ከታወቀ የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ በምስልና ድምጽ ቅንብር (በቪዲዮ ኤዲቲንግ) ትምህርት ለአንድ ዓመት የሚሰጠውን ትምህርት ተከታትሎ በሰርተፊኬት (10+1) የተመረቀ ወይም የተመረቀች፡፡
• ወይም በኮምፒዩተር ሳይንስ፣አይቲ እና ተዛማጅ መስኮች ከታወቀ ዩኒቨርስቲ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው ወይም ያላት እና ከታወቀ የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ በምስልና ድምጽ ቅንብር (በቪዲዮ ኤዲቲንግ) በሰርተፊኬት (10+1) የተመረቀች ወይም የተመረቀ፡፡
• የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን እምነት ተከታይ የሆነ ወይም የሆነች መሠረታዊ የቤተ ክርስቲያን ዕውቀት ያለው ወይም ያላት (በሰንበት ትምህርት ቤት ወይም በግቢ ጉባኤ የተማረ/የተማረች ማስረጃ ማቅረብ የሚችል/ የምትችል)