• የሥራ ልምድ፡- ለሰርተፊኬት (10+1) 1 ዓመት ከሙያው ጋር የተያያዘ ቀጥተኛ የሥራ ልምድ፤ለመጀመሪያ ዲግሪና ተጨማሪ ሰርተፊኬት (10+1) 0 ዓመት የሥራ ልምድ ፤ ከግል ቀጣሪ ተቋማት የሚርቡ የሥራ ልምድ ማስረጃዎች ከመንግሥታዊ የግብር ሰብሳቢ መሥሪያ ቤት ግብር ስለመከፈሉ ተጨማሪ ማረጋገጫ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
• መሠረታዊ የኮምፒውተርና ማኅበራዊ ሚዲያ አጠቃም ክህሎት ያለው/ ያላት
• በኦሮምኛ እና አማርኛ ቋንቋዎች መናገር ማዳመጥ ማንበብ እና መጻፍ የሚችል /የምትችል
• የቅጥር ሁኔታ፡- ለስድሰት ወር ኮንትራት ሆኖ እንደ አስፈላጊነቱ በቋሚነት የሚቀጠሩ ይሆናል
• ደመወዝ በድርጅቱ ስኬል መሠረት
2.3 የሥራ መደቡ መጠሪያ ፡- የካሜራ ባለሙያ
• ብዛት ፡- 2
• ፆታ ፡- አይለይም
• ዕድሜ፡- ከ40 ያልበለጠ (ያልበለጠች)
• የትምህርት ደረጃ ፡- ከታወቀ የቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ በቪዲዮና ፎቶግራፍ ትምህርት ለአንድ ዓመት የሚሰጠውን ትምህርት ተከታትሎ በሰርተፊኬት (10+1) የተመረቀ ወይም የተመረቀች፡፡
• የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን እምነት ተከታይ የሆነ ወይም የሆነች መሠረታዊ የቤተ ክርስቲያን ዕውቀት ያለው ወይም ያላት (በሰንበት ትምህርት ቤት ወይም በግቢ ጉባኤ የተማረ/የተማረች ማስረጃ ማቅረብ የሚችል/ የምትችል)
• የሥራ ልምድ፡- ለሰርተፊኬት (10+1) 1 ዓመት ከሙያው ጋር የተያያዘ ቀጥተኛ የሥራ ልምድ ፤ ከግል ቀጣሪ ተቋማት የሚርቡ የሥራ ልምድ ማስረጃዎች ከመንግሥታዊ የግብር ሰብሳቢ መሥሪያ ቤት ግብር ስለመከፈሉ ተጨማሪ ማረጋገጫ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
• መሠረታዊ የኮምፒውተርና ማኅበራዊ ሚዲያ አጠቃም ክህሎት ያለው/ ያላት
• የቅጥር ሁኔታ፡- ለስድሰት ወር ኮንትራት ሆኖ እንደ አስፈላጊነቱ በቋሚነት የሚቀጠሩ ይሆናል
• ደመወዝ በድርጅቱ ስኬል መሠረት
ተጨማሪ መስፈርቶች ለሁሉም አመልካቾች
አመልካቾች የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃዎቻቻን እና ሲቪ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉ 5 ተከታታይ የሥራ ቀናት 5 ኪሎ ቅድስተ ማርያም ቤተክርስቲያን አጠገብ በሚገኘው በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የመገናኛ ብዙኃን ሥርጭት አገልግሎት ድርጅት የሰው ኃይል አስተዳደር ዋና ክፍል ቢሮ ቁጥር 16 በሥራ ሰዓት ኦሪጅናሉን ለማመሳከሪያ በማቅረብ የማይመለስ ኮፒ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
በአካል በመቅረብ ከሚመጡ ማመልከቻዎች ውጪ በማናቸውም መንገድ መመዝገብ አይቻልም፡፡
ለተጨማሪ መረጃ
Tell + 251- 11 8 12 12 24
+251-111 274 847
FAX +251-111 275 531
E-mail office@eotctv.et
POBOX 30730 ኮድ/Code 1000
Addis Ababa, Ethiopia
• መሠረታዊ የኮምፒውተርና ማኅበራዊ ሚዲያ አጠቃም ክህሎት ያለው/ ያላት
• በኦሮምኛ እና አማርኛ ቋንቋዎች መናገር ማዳመጥ ማንበብ እና መጻፍ የሚችል /የምትችል
• የቅጥር ሁኔታ፡- ለስድሰት ወር ኮንትራት ሆኖ እንደ አስፈላጊነቱ በቋሚነት የሚቀጠሩ ይሆናል
• ደመወዝ በድርጅቱ ስኬል መሠረት
2.3 የሥራ መደቡ መጠሪያ ፡- የካሜራ ባለሙያ
• ብዛት ፡- 2
• ፆታ ፡- አይለይም
• ዕድሜ፡- ከ40 ያልበለጠ (ያልበለጠች)
• የትምህርት ደረጃ ፡- ከታወቀ የቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ በቪዲዮና ፎቶግራፍ ትምህርት ለአንድ ዓመት የሚሰጠውን ትምህርት ተከታትሎ በሰርተፊኬት (10+1) የተመረቀ ወይም የተመረቀች፡፡
• የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን እምነት ተከታይ የሆነ ወይም የሆነች መሠረታዊ የቤተ ክርስቲያን ዕውቀት ያለው ወይም ያላት (በሰንበት ትምህርት ቤት ወይም በግቢ ጉባኤ የተማረ/የተማረች ማስረጃ ማቅረብ የሚችል/ የምትችል)
• የሥራ ልምድ፡- ለሰርተፊኬት (10+1) 1 ዓመት ከሙያው ጋር የተያያዘ ቀጥተኛ የሥራ ልምድ ፤ ከግል ቀጣሪ ተቋማት የሚርቡ የሥራ ልምድ ማስረጃዎች ከመንግሥታዊ የግብር ሰብሳቢ መሥሪያ ቤት ግብር ስለመከፈሉ ተጨማሪ ማረጋገጫ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
• መሠረታዊ የኮምፒውተርና ማኅበራዊ ሚዲያ አጠቃም ክህሎት ያለው/ ያላት
• የቅጥር ሁኔታ፡- ለስድሰት ወር ኮንትራት ሆኖ እንደ አስፈላጊነቱ በቋሚነት የሚቀጠሩ ይሆናል
• ደመወዝ በድርጅቱ ስኬል መሠረት
ተጨማሪ መስፈርቶች ለሁሉም አመልካቾች
አመልካቾች የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃዎቻቻን እና ሲቪ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉ 5 ተከታታይ የሥራ ቀናት 5 ኪሎ ቅድስተ ማርያም ቤተክርስቲያን አጠገብ በሚገኘው በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የመገናኛ ብዙኃን ሥርጭት አገልግሎት ድርጅት የሰው ኃይል አስተዳደር ዋና ክፍል ቢሮ ቁጥር 16 በሥራ ሰዓት ኦሪጅናሉን ለማመሳከሪያ በማቅረብ የማይመለስ ኮፒ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
በአካል በመቅረብ ከሚመጡ ማመልከቻዎች ውጪ በማናቸውም መንገድ መመዝገብ አይቻልም፡፡
ለተጨማሪ መረጃ
Tell + 251- 11 8 12 12 24
+251-111 274 847
FAX +251-111 275 531
E-mail office@eotctv.et
POBOX 30730 ኮድ/Code 1000
Addis Ababa, Ethiopia