በአዲስ አበባ በየቀኑ 7ሺህ አሽከርካሪዎች ይቀጣሉ ተባለ።
በአዲስ አበባ በየቀኑ በአማካይ 7,183 አሽከርካሪዎች በትራፊክ ደንብ መተላለፍ በትራፊክ ፖሊስ ብቻ ይቀጣሉ።
ይህ በሌሎች የትራፊክ ደንብ ታላፊዎችን የሚቀጡትን አይጨምርም።
ባለፉት በስድስት ወራት ውስጥ በተለያዩ የደምብ መተላለፍ ጥፋቶች ከአንድ ሚሊየን ሁለት መቶ ዘጠና ሦስት ሺህ በላይ አሽከርካሪዎች በትራፊክ ፖሊስ አባላት ብቻ ተቀጥተዋል፡፡
ይህም በየቀኑ 7183 አሽካርካሪዎች መቀጣታቸውን ያሳያል ሲል ሸገር ሬዲዮ ነው የዘገበው።
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news
በአዲስ አበባ በየቀኑ በአማካይ 7,183 አሽከርካሪዎች በትራፊክ ደንብ መተላለፍ በትራፊክ ፖሊስ ብቻ ይቀጣሉ።
ይህ በሌሎች የትራፊክ ደንብ ታላፊዎችን የሚቀጡትን አይጨምርም።
ባለፉት በስድስት ወራት ውስጥ በተለያዩ የደምብ መተላለፍ ጥፋቶች ከአንድ ሚሊየን ሁለት መቶ ዘጠና ሦስት ሺህ በላይ አሽከርካሪዎች በትራፊክ ፖሊስ አባላት ብቻ ተቀጥተዋል፡፡
ይህም በየቀኑ 7183 አሽካርካሪዎች መቀጣታቸውን ያሳያል ሲል ሸገር ሬዲዮ ነው የዘገበው።
@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news