የኢትዮጵያ አየር መንገድ የቻይና አዲስ አመትን በአዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ የመንገደኞች ማስተናገጃ ተርሚናል በድምቀት አከበረ። ይህን በዓል አስመልክቶ በተካሄደው መርሃግብር ላይ ቻይና ወደሚገኙ መዳረሻዎቻችን ለሚጓዙ መንገደኞቻችን ልዩ ልዩ ስጦታዎች የተበረከተ ሲሆን ወደ ቻይና መዳረሻዎቻችን በሚያቀኑ በረራዎቻችንም ላይ በድምቀት ይከበራል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
#የኢትዮጵያአየርመንገድ