ከአዲስ አበባ ዪኒቨርሲቲ ቴክኖሎጂ ተቋም የተውጣጣ የምሁራን ቡድን በኢትዮጵያ አየር መንገድ በመገኘት ጉብኝት አደረገ።
የምሁራን ቡድኑ “የሲቪል አቪዬሽን ትራንስፎርሜሽን” በተሰኘ ፕሮግራም ለኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን የማማከር አገልግሎት እየሰጠ የሚገኝ ሲሆን በዛሬው ዕለት በኢትዮጵያ አየር መንገድ በመገኘት ከአየር መንገዱ ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች ጋር ውጤታማ ውይይት እንዲሁም የአየር መንገዱን የስራ እንቅስቃሴ የሚያሳይ የስራ ጉብኝት አድርገዋል። የምሁራን ቡድኑ አጠቃላይ የአቪዬሽን ሴክተርን የማዘመን ስራ ላይ በማተኮር እየሰራ ይገኛል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ
የምሁራን ቡድኑ “የሲቪል አቪዬሽን ትራንስፎርሜሽን” በተሰኘ ፕሮግራም ለኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን የማማከር አገልግሎት እየሰጠ የሚገኝ ሲሆን በዛሬው ዕለት በኢትዮጵያ አየር መንገድ በመገኘት ከአየር መንገዱ ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች ጋር ውጤታማ ውይይት እንዲሁም የአየር መንገዱን የስራ እንቅስቃሴ የሚያሳይ የስራ ጉብኝት አድርገዋል። የምሁራን ቡድኑ አጠቃላይ የአቪዬሽን ሴክተርን የማዘመን ስራ ላይ በማተኮር እየሰራ ይገኛል።
#የኢትዮጵያአየርመንገድ