የኢትዮጵያ ሕጎች / Ethiopian Laws 🇪🇹


Гео и язык канала: Эфиопия, Амхарский
Категория: не указана


እንኳን ወደ ቻናሉ በሠላም መጡ🙏
ጠበቃ ሳሙኤል ግርማ
☎️ +251-911-190-299
🌐 https://samuelgirma.com
@tebekasamuel
@SAMUELGIRMA
@tebeka

አድራሻችን 👇
https://maps.app.goo.gl/NGqgq9A7qD41QBLS8
#ህግ #ጠበቃ #legalservice #ሳሙኤልግርማ #samuelgirma #lawyer #ውል #ውክልና

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
не указана
Статистика
Фильтр публикаций


Репост из: ሕግ አገልግሎት Legal Service
ሰ መ ቁ 235838.pdf
953.5Кб
ከሪልስቴት ግንባታ ጋር በተገናኘ አከራሪ ከሆኑ ጉዳዮች ዉስጥ አንዱ ጅምር ቤት ወደ ሶስተኛ ወገን ሊተላለፍ የሚችለዉ ግንባታዉ በየትኛዉ ደረጃ ላይ እያለ ነዉ የሚለዉ ነዉ፡፡

አንዳንድ ጊዜ ገና መሰረቱ የወጣን ቤት ለማስተላለፍ ስምምነት ተደርጎ፣ ክስ ከቀረበ በኋላ ጅምር ቤቱን ለማስተላለፍ ታምኖ ሲቀርብ ይስተዋላል፡፡ ከዚህ ላይ ጥያቄ የሚሆነዉ ጅምር የሪልስቴት ግንባታን ለማስተላለፍ ስምምነት ተደርጎ ወይም ክስ መቅረቡን ተከትሎ ለማስረከብ ታምኖ ሲመጣ  ማስተላለፍ ይቻላል ወይ የሚለዉ ነዉ፡፡

በአዲስ አበባ አስተዳደር ቦታን በሊዝ ለመያዝ ለመደንገግ የወጣ ደንብ ቁጥር 49/2004 አንቀጽ 39(2) መሰረት ሪል ስቴት አልሚ በተናጠል ለተጠቃሚ ከዉርስ በስተቀር ማስተላለፍ የሚችለዉ በደንቡ አንቀጽ 2(21)  እና 39(5) መሰረት በግማሽ ወይም የግንባታዉ 50 በመቶ መሰራቱ ሲረገገጥ ነዉ፡፡

🛍#Update አዲስ በወጣዉ የሪልስቴት ግንባታ አዋጅ ጅምር ቤት ወደ ሶስተኛ ወገን ሊተላለፍ የሚችለዉ ግንባታዉ 80 በመቶ ሲጠናቀቅ ነዉ፡፡

ከዚህ ጉዳይ ጋር በተገናኘ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በሰ/መ/ቁ.235838 ዉሳኔ ሰጥቷል ::

🌐  https://SamuelGirma.com

📱  https://fb.me/tebekasamuel

📱 https://t.me/tebekasamuel

🔗 t.me/tebekasamuel
🔗 t.me/tebekasamuel

🤝🤝🤝🤝👇

👉 @ethiopian_law
                                        
👉 @tebeka

DM @samuelgirma
📻 0911190299

#Ethiopia 🇪🇹 #ህግ #lawyer #ሳሙኤልግርማ #AddisAbaba #samuelgirma #ጠበቃ #law


የሆቴል_ባለሙያዎች_የደንብ_ልብስ_አለባበስ_ደንብ_.pdf
1.1Мб
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሆቴልና መሰል አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ባለሙያዎች የደንብ ልብስ አለባበስ የአፈፃፀም ደንብ ቁ.178/2016

ይህ ደንብ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ውስጥ በሚገኙ የሆቴልና መሰል አገልግሎት በሚሰጡ ተቋማት ላይ ተፈፃሚ ይሆናል፡፡


The new regulation number 180_17.pdf
1.1Мб
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የወንዞች ዳርቻ ልማት እና ብክለት መከላከል ደንብ

REGULATION No. 180/2024
A REGULATION TO PROVIDE FOR RIVERBANK DEVELOPMENT AND POLLUTION PREVENTION THE CITY GOVERNMENT OF ADDIS ABABA


የንግድ ስራ ገቢ ግብር ምጣኔ

የካቲት 20/2017 ዓ.ም (የገቢዎች ሚኒስቴር)

የንግድ ስራ ገቢ የሚከተሉትን ያጠቃልላል፡-

👉 ግብር ከፋዩ ዕቃዎችን በማስተላለፍ እና አገልግሎቶችን በመስጠት የሚያገኘውን የገንዘብ መጠን ጨምሮ በግብር ዓመቱ ከንግድ ስራ ያገኘው ጠቅላላ የገንዘብ መጠን፣

👉 የንግድ ስራ ሃብትን በማስተላለፍ የሚገኝ የገንዘብ መጠን (ከመዝገብ ዋጋ በላይ ያለው ዋጋ)፣

👉 በዚህ አዋጅ መሠረት የግብር ከፋዩ ገቢ ተደርገው የተወሰዱ ሌሎች ማናቸውም ገቢዎች፣

👉 የካፒታል ንብረት የሆነን የንግድ ስራ ሃብት በማስተላለፍ በሚገኘው ጥቅም ላይ ሁለት ግብሮች ሊወሰኑ ይችላሉ፡፡

- የንግድ ትርፍ ግብር

- የካፒታል ዋጋ ዕድገት ግብር

👉ለንግድ ስራው ሃብት የተደረገው ወጪ ከንግድ ስራው ሀብት የተጣራ የመዝገብ ዋጋ የሚበልጠው የገንዘብ መጠን በንግድ ስራ ገቢ ውስጥ የሚካተት ሲሆን ከወጪው በላይ የሚገኘው ጥቅም ደግሞ የካፒታል ዋጋ ዕድገት ግብር ይከፈልበታል፡፡

👉 t.me/tebekasamuel
👉 t.me/tebekasamuel

    ሳሙኤል ግርማ
የሕግ አማካሪ እና ጠበቃ
📞 0911190299

#Ethiopia 🇪🇹 #ህግ #lawyer #ሳሙኤልግርማ #AddisAbaba #samuelgirma

@SAMUELGIRMA


Репост из: Lawyer 🇪🇹 (ልዩ)
የፌደራል_መጀመሪያ_ደረጃ_ፍቤት_ችሎቶች_አድራሻ.pdf
208.5Кб
የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት ችሎቶች አድራሻ

👉 t.me/tebekasamuel
👉 t.me/tebekasamuel

    ሳሙኤል ግርማ
የሕግ አማካሪ እና ጠበቃ
📞 0911190299

#Ethiopia 🇪🇹 #ህግ #lawyer #ሳሙኤልግርማ #AddisAbaba #samuelgirma

@SAMUELGIRMA


የፌደራል_ዳኞች_ያለመከሰስ_መብት_ደንብ.pdf
888.4Кб
👉 t.me/tebekasamuel
👉 t.me/tebekasamuel


#Ethiopia 🇪🇹 #ህግ #lawyer #ሳሙኤልግርማ #AddisAbaba #samuelgirma

@SAMUELGIRMA






Updated IPO Clinic Call for Application Final.pdf
240.3Кб
ECMA - Ethiopian Capital Market Authority












254672 .pdf
892.3Кб
"...አንድ ዳኛ በየደረጃዉ ባሉት ሁለት ፍርድ ቤቶች ተሰይመዉ በጉዳዩ ላይ ዉሳኔ የሰጡበት አግባብ ከላይ በተጠቀሱት በነባሩ ሕግም ሆነ አሁን ተፈጻሚ እየሆነ ባለዉ የክልሉ ፍርድ ቤቶች አዋጅ ላይ ስለችሎት አሰያየም እና ዳኛ ከችሎት ስለሚነሳበት አግባብ በአስገዳጅነት የተዘረጉትን ደንቦች የጣሰ ሥነ ሥርዓታዊ ጉድለት ብቻ ሳይሆን የተከራካሪ ወገኖች ሥነ ሥርዓታዊ መብት፣ በሕገ መንግሥቱ እና በሌሎች ሕግጋት ጥበቃ የተደረገላቸዉ መሠረታዊ መብቶች እንዲጣስ፣ የሕግ የበላይነት እንዲሸረሸርና ሕዝቡ በዳኝነት አካሉ ላይ እምነት እንዲያጣ የሚያደርግ ዉጤት የሚያስከትል በመሆኑ እንደመሠረታዊ የሕግ ስህተት ተቆጥሮ በክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት አለመታረሙ በፌዴራል ፍርድ ቤቶች አዋጅ ቁጥር 1234/2013 አንቀጽ 2(4/ሀ እና ሸ) እና 10(1/ሐ) መሠረት ሊታረም የሚገባዉ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ነዉ ብለናል፡፡"











Показано 20 последних публикаций.