ከ641 ሚሊየን ብር በላይ ወጭ ሁለት የመጠጥ ውሃ ልማት ስምምነቶች ተፈረሙ
አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከ641 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጭ የመጠጥ ውሃ ግንባታ እና የማማከር ኮንትራት አስተዳደር ስራዎች የውል ስምምነቶችን ፈረመ ። የመጀመሪያው ስምምነት የተፈረመው በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር እና የሰርጃ የግንባታና አጠቃላይ የንግድ ስራዎች ፒ ኤል ሲ እና ቢጌታ ቢዝነስ ፒኤል ሲ በጋራ በመሆን ነው። በሚኒስቴሩ…
https://www.fanabc.com/archives/281935
አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከ641 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጭ የመጠጥ ውሃ ግንባታ እና የማማከር ኮንትራት አስተዳደር ስራዎች የውል ስምምነቶችን ፈረመ ። የመጀመሪያው ስምምነት የተፈረመው በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር እና የሰርጃ የግንባታና አጠቃላይ የንግድ ስራዎች ፒ ኤል ሲ እና ቢጌታ ቢዝነስ ፒኤል ሲ በጋራ በመሆን ነው። በሚኒስቴሩ…
https://www.fanabc.com/archives/281935