የኤርትራው ፕሬዝደንት ኢሳያስ አፈወርቂ በ34ኛው የኤርትራ ነጻነት በዓል ላይ ባደረጉት ንግግር በኢትዮጵያ መንግሥት ላይ ጠንካራ ትችት ሰነዘሩ።
"የውሃ ጉዳይ፣ አባይ እና ቀይ ባሕር፣ የባሕር በር ማግኘት፣ የኦሮሞ ሕዝብን የማይወክል የኦሮሙማ አስተሳሰብ፣ የኩሽ እና የሴም ግጭት፣ የአፋር ሕዝብ እና መሬትን ለዚህ አጀንዳ መጠቀም እንዲሁም ጦርነት በሰፊው መቀስቀስ" ነው በማለት ከስሰዋል።
ይህንን ለማሳካት ፕሬዚደንት ኢሳያስ የውጭ ኃይሎች ባሏቸው እገዛ የኢትዮጵያ መንግሥት "የጦር መሳሪያ ግዢ እና የወታደራዊ ዝግጅት" ላይ እንደሆነ ባደረጉት ንግግር ጠቅሰዋል።
"የውሃ ጉዳይ፣ አባይ እና ቀይ ባሕር፣ የባሕር በር ማግኘት፣ የኦሮሞ ሕዝብን የማይወክል የኦሮሙማ አስተሳሰብ፣ የኩሽ እና የሴም ግጭት፣ የአፋር ሕዝብ እና መሬትን ለዚህ አጀንዳ መጠቀም እንዲሁም ጦርነት በሰፊው መቀስቀስ" ነው በማለት ከስሰዋል።
ይህንን ለማሳካት ፕሬዚደንት ኢሳያስ የውጭ ኃይሎች ባሏቸው እገዛ የኢትዮጵያ መንግሥት "የጦር መሳሪያ ግዢ እና የወታደራዊ ዝግጅት" ላይ እንደሆነ ባደረጉት ንግግር ጠቅሰዋል።