ጋዜጠኛ አንዱዓለም ጌታቸው የታላላቆቹ አትሌቶች መፍለቂያ ቦቆጂ ከተማ አምባሳደር ሆኖ ተመርጧል።
በ4ኛው የቦቆጂ ታላቁ ሩጫ ላይ ከአርሲ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ኢብራሂም ከድር እና ከቦቆጂ ከተማ ም/ከንቲባ አቶ በዙ አበበ እጅ አደራውን ተረክቧል።
በ4ኛው የቦቆጂ ታላቁ ሩጫ ላይ ከአርሲ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ኢብራሂም ከድር እና ከቦቆጂ ከተማ ም/ከንቲባ አቶ በዙ አበበ እጅ አደራውን ተረክቧል።