ስለ ግንቦት 20 በዓል
ነሐሴ 2016 ዓ/ም የሕዝብ በዓላት እና የበዓላት አከባበር ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁ. 1334/2016 አንቀጽ 4 እና 5 ግንቦት 20 ታስበውም ሆነ ተከብረው በሚውሉ ብሔራዊ በዓላት ዝርዝር ውስጥ አልተካተተም።
በአዋጁ አንቀጽ 19(2) “ከዚህ አዋጅ ጋር የሚቃረን ማንኛውም አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ ወይም ልማዳዊ አሠራር በዚህ አዋጅ በተሸፈኑ ጉዳዮች ላይ ተፈፃሚነት አይኖረውም” በሚል ተደንግጓል።
ይህም ሲከበር የነበረው ግንቦት 20 እንደሚቀር ያመላክታል።
ስለሆነም ግንቦት 20 ካላንደር አይዘጋም።
ሳሙኤልግርማ
የሕግ አማካሪና ጠበቃ
ነሐሴ 2016 ዓ/ም የሕዝብ በዓላት እና የበዓላት አከባበር ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁ. 1334/2016 አንቀጽ 4 እና 5 ግንቦት 20 ታስበውም ሆነ ተከብረው በሚውሉ ብሔራዊ በዓላት ዝርዝር ውስጥ አልተካተተም።
በአዋጁ አንቀጽ 19(2) “ከዚህ አዋጅ ጋር የሚቃረን ማንኛውም አዋጅ፣ ደንብ፣ መመሪያ ወይም ልማዳዊ አሠራር በዚህ አዋጅ በተሸፈኑ ጉዳዮች ላይ ተፈፃሚነት አይኖረውም” በሚል ተደንግጓል።
ይህም ሲከበር የነበረው ግንቦት 20 እንደሚቀር ያመላክታል።
ስለሆነም ግንቦት 20 ካላንደር አይዘጋም።
ሳሙኤልግርማ
የሕግ አማካሪና ጠበቃ