↪️ አንገብጋቢ መልእክት ሶሻል ሚዲያ ለሚጠቀሙ ወንድም እና እህቶች!
በተለያዩ የሶሻል ሚዲያዎችን በዚክር ቃላቶች እራስን ስለመሰየም ለጂናው የሰጠው መልስ እንደሚከተለው ነው፦
"ይህን ስም መቀየር አንተ ላይ ግዴታ ነው። ምክንያቱም ያንተ ማንነት "سبحان الله" አይደለም። "سبحان الله"ማ ቢሆን ከተደነገጉ የሸርአዊ ዚክቶች ነው የሚቆጠረው።"
ምንጭ፦ አል’ፈታዋ 11/ 477
ስለዚህ ብዙዎቻችን እንደዚህ አይነስ ስሞችን እንጠቀማለን።
ለምሳሌ፦
الحمد الله، سبحان الله، الله أكبر، لا إله إلا الله.
ኢሔን ማስተካከል አለበን። የአላህን ዚክር ለስም መጠቀም የለብንም።
t.me/abuzekeryamuhamed
t.me/abuzekeryamuhamed
በተለያዩ የሶሻል ሚዲያዎችን በዚክር ቃላቶች እራስን ስለመሰየም ለጂናው የሰጠው መልስ እንደሚከተለው ነው፦
"ይህን ስም መቀየር አንተ ላይ ግዴታ ነው። ምክንያቱም ያንተ ማንነት "سبحان الله" አይደለም። "سبحان الله"ማ ቢሆን ከተደነገጉ የሸርአዊ ዚክቶች ነው የሚቆጠረው።"
ምንጭ፦ አል’ፈታዋ 11/ 477
ስለዚህ ብዙዎቻችን እንደዚህ አይነስ ስሞችን እንጠቀማለን።
ለምሳሌ፦
الحمد الله، سبحان الله، الله أكبر، لا إله إلا الله.
ኢሔን ማስተካከል አለበን። የአላህን ዚክር ለስም መጠቀም የለብንም።
t.me/abuzekeryamuhamed
t.me/abuzekeryamuhamed