🚨
ታላቅ እና አስደሳች የምስራች!
እነሆ የፊታችን ጁሙዓ ሻዕባ 08 ጥር 30 2017 E.C ጀምሮ እስከ እሁድ ሻዕባን 10 የካቲት 02 ድረስ የሚቀጥል በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ አማካኝነት የተሰናዳ የ wellcom (የእንኳን ደህና መጡ) የኮርስ እና የዳዕዋ ፕሮግራም ተሰናድቶ ይጠብቃቹሀል። በዚህ ፕሮግራም ላይ በርካታ ምክሮች እና እውቀቶች እንደምታገኙ ተስፋ እናደርጋለን።
⌚️
የፕሮግራሙ ዝርዝር ሰአታት እንደሚከተለው ይሆናል፦
1, ጁሙዓ ከመግሪብ እስከ ዒሻእ ኮርስ
2, ቅዳሜ ከፈጅር ቡሀላ እስከ 02:00 ኮርስ
3, ቅዳሜ ከ 03:00 ጀምሮ እስከ ዝሁር ወይም 07:00 ድረስ የዳዕዋ ፕሮግራም
4, ቅዳሜ ከ ዐሱር ሶላት ቡሀላ ኮርስ
5, እሁድ ከጠዋቱ 03:00 ጀምሮ እስከ ዝሁር ድረስ ኮርስ ይኖረናል!
🎤
በቅዳሜው የዳዕዋ ፕሮግራም የሚሰየሙ ተጋባዥ እንግዶች፦
1, ኡስታዝ አብራር አወል (አቡ ዑበይዳህ) ሀፊዘሁላህ ከአዲስ አበባ
2, ኡስታዝ ኑራዲስ (አቡል በያን) ሀፊዘሁላህ ከቡታጅራ
3, ወንድም ሙሀመድ (አቡ ዘከሪያ) አል-ወልቂጢይ ሀፊዘሁላህ ከሌራ
📙
የኮርሱ ኪታብ አና አስተማሪ፦
* የኪታቡ ስም፦ "ከይፈ ነስተቅቢሉ ሸህረ ረመዳን"
* አዘጋጅ፦ ዶክተር ሸይኽ አቡ ሙሀመድ ሁሰይን ቢን ሙሀመድ አስ’ሲልጢይ ሀፊዘሁላህ
* አስተማሪ፦ ወንድም አቡ ዘከሪያ ሙሀመድ ዐብዲላህ አል-ወልቂጢይ ሀፊዘሁላህ
🕌
ቦታ ወይም አድራሻ፦
ጉብርየ ክፍለ ከተማ በኤዋን ቀበሌ ከኤዋን ህንፃ በግራ በኩል ገባ ብሎ በሸሄ መንደር ሰዕድ መስጂድ
አስተውሉ፦ ለወንዶችም ለሴቶችም በቂ ቦታ ስላለ እንዳይጨነቁ። የኮርሱ ኪታብ እዛው ይከፋፈላል 15 ብር ብቻ አዘጋጅታችሁ ኑ!
http://t.me/Deawaaselefiyahhttp://t.me/Deawaaselefiyah