ታሪክ ታሪክ ካሉማ ከመጀመሪያው ነው!
..
.
ታሪክህ...
-2 ኛው ሚኒሊክ በሜንጫ ጡት ሲጨረግድ አይጀምርም!
ወይም...
- ሳባ ለሰሎሞን ገልባ 1 ኛው ሚኒሊክ ከጠይምነቱጋ ጠብ ሲልም አይጀምርም።
.
.
የመጀመሪያውን ታሪክ ለማወቅ የመጀመሪያዎቹን ሰዎች እንተዋወቅ።
የመጀመሪያዎቹ የሰው ልጆች እነማን ናቸው?
.
99 % አንባቢ መልሱን ይስታል።
.
እኔም ለመጀመርያ ስጠየቅ አዳምና ሔዋን ብዬ ስቻለሁ። እነሱ ፍጡራን እንጂ የሰው ልጆች አይደሉም።
.
አቤል እና ቃኤል።
.
አይገርምም የመጀመሪያው ታሪካችን መገዳደል መሆኑ! ቃኤልና አቤል ወንዝ ዳር ተቃቅፈው ሲሮጡ፤ ጋደም ብለው ስለብቸኝነታቸው እያወሩ "እኔ አለውልህ፣ ካንተ ወደማን እሔዳለሁ" ሲባባሉ፤ ምድር የሁለቱ ብቻ የመሆኗ ስፋት አስደስቷቸው ስላላዩአቸው አዳዲስ ቦታዎች በምናብ ሲሔዱ አልተጻፈው። ገደለው ነው ታሪክህ።
.
ታላቅየው ታናሽየው ገደለው።
ለምን?
መስዋእቱ ስለተወደደለት። በማ ስለተወደደ? በፈጣሪው። ታሪክን የምንፈትሽ ከሆነ ግለሰቦቹን የተዋወቅንበት መንገድ ላይ እናተኩር። በጎሳቸው ሳይሆን በስነ-ምግባራቸው ጎልተው ይታያሉ። ስለዚህ ሁለቱን ስብእና(personality) እናድርጋቸውና ቀደዳችንን እንቀጥል። personal-reality።
.
የተገደለው ስብዕና ምን አይነት Reality ነው?
.
1. አቤል።
ጩጬ ነው። የሚደክላት የታላቅ ወንድሙ እህት አሪፍ ነበረች አሉ። (ይሔ በአዋልድ የተጻፈ እንጂ በዘፍጥረት የተጻፈ ስለሆነ በከፊል ተቀብለነው እንቀጥል።) አርብቶ አደር ነው። ይሔ ግን ተጽፏል። ከእለታት አንድ ቀን የድካማቸው ፍሬ ለአምላካቸው በማቅረብ ልማድ ላይ አቤል ከከብቶቹ መሀል የሰባውን ለአምላኩ #ተጨንቆ ያቀርብ ነበር።
.
2. ቃኤልስ?
.
(ይሔ አባታችን ሆኖ ስለሚቀጥል ከአቤል በተሻለ ራቅ እና ጠለቅ አድርገን እንቆፍረዋለን)
.
ቃኤል ታላቅ ነው።
የሚደክላት የወንድሙ መንትያ ጉጭማ ሆናበት ነዶታል አሉ። (ይሔም አልተጻፈም) ገበሬ ነው። አቤል ያቀረበ ቀን እሱም ከፍሬው ለአምላኩ ያቀርብ ነበር።
መተርጉማን ቃኤል #ተጨንቆ ያለማቅረቡን ምክንያት ሲያፈላልጉ በአቤል እህት ጉጭማ መሆን ተናዶ ሊሆን የሚችለውን የሳቡ ይመስላል። ሊያስማም ላያስማማም ይችላል።
.
✔️ ከ ንባቡ ብዙም ሳንርቅ ግን ሌላ ታኮ ብናስቀምጥ የሆነ የትርጉም ገንቦ ይቆማል።
.
.
ከወላጆቹ የሰማው የመዘበጥ ታሪክ አለ። ታሪኩ ያስቆጣው ይመስላል። #ክፍ ብሎ ያባረረን መለማመጥ አያስፈልግም አይነት ቂም።
.
Bro..ወላጆች ከሚኒሊክም ባይጀምሩ የሚነግሩህ የመጠለዝ ታሪክ ከሆነ Fuck it. አትቀበል ዘባጩ ፈጣሪም ይሁን ምኒሊክ #ተዘብጠን_ነበር ካሉህ መሰዋትህን ታበላሻለህ።
.
የሱ ልጆች የመሰሉህን ትጠምዳለህ ነገር።
ግን ደሞ ወላጆቹ ትርክቱን ለታላቅየው ብቻ ስለማይነግሩ እንዴት የተነገረው ቂም ታናሹ ላይ አልሰራም የሚል መከራከሪያ ይነሳል!
(ዘር ሁሉ መልካም መሬት ላይ አይወድቅም። ጭንጫ፣ እሾህ፣አለት ላይም ይወድቃል ብለን ብንመክትስ? 😁 መንታ ሆነው ጽንፍ የረገጡ ወንድማማቾች ብዙ አናቅም!!)
.
እንዲህም ብቻ ላይሆን ይችላል። ቃኤል ግን አምላኩ ለሚበላው #አለመጣሩ ፈጥጦ ታይቷል።
አለመጣር #nihilism! ነው።
.
ኒሒሊዝም "ሁሉ ከንቱ የከንቱ ከንቱ ነፋስን እንደመከተል..." የሚል የጠቢብ ቃል ላይ የቆመ ኩርፊያ። እኮ? ማን የፈጠረውን ከንቱ የምትለው? ግጥምህን ከንቱ ልበል? ሚስትህን ወይስ ልጅህን ጎዶሎ ብዬ ፈገግታህን ልጠብቅ(👊 አፍንጫዬ ላይ)
.
ንግግሩ ወይም ሀሳቡ እውነት ቢሆንኳ ጥበብ ነገር ይጎለዋል። ከንቱ መሆን ወይም መጠለዝ ማነው መጥፎ ብቻ ያደረገው?
.
❤ መፍረስ ውስጥ ህይወት የለምን? ቅጠሎች ባይረግፉ?(አፈር ለምነቱን ያጣል)! በሽታ እንዳይኖር ባክቴሪያ ከምድር ቢጠፋ( ሰገራህ አይበሰብስም)! አሲድ ባይኖር(ጨጓራህ አይፈጭም) ወይም በቀላሉ ሴጣን ገነት እንዳይገባ እባብ ባይፈጠር..አዳም ባይበላ..እግዜር አዳምን ባይፈጥረው
.
.
ስለዚህ ወንድሜ ሆይ እህ ብለህ ስማኝ....ወላጆች "አባትህ ተዘብጦአል"ን ከሚኒሊክም ባይጀምሩ የሚነግሩህ የመጠለዝ ታሪክ ካለ Fuck it. አትቀበል ዘባጩ ፈጣሪም ይሁን ምኒሊክ #ተዘብጠን_ነበር ካሉህ መሰዋትህን ተቀባይ ተጣለህ። ተቀባይ-ነትን ደሞ ትፈልግ የለ?
accepted መሆን😍
በሀይሉ ሙሉጌታ
..
.
ታሪክህ...
-2 ኛው ሚኒሊክ በሜንጫ ጡት ሲጨረግድ አይጀምርም!
ወይም...
- ሳባ ለሰሎሞን ገልባ 1 ኛው ሚኒሊክ ከጠይምነቱጋ ጠብ ሲልም አይጀምርም።
.
.
የመጀመሪያውን ታሪክ ለማወቅ የመጀመሪያዎቹን ሰዎች እንተዋወቅ።
የመጀመሪያዎቹ የሰው ልጆች እነማን ናቸው?
.
99 % አንባቢ መልሱን ይስታል።
.
እኔም ለመጀመርያ ስጠየቅ አዳምና ሔዋን ብዬ ስቻለሁ። እነሱ ፍጡራን እንጂ የሰው ልጆች አይደሉም።
.
አቤል እና ቃኤል።
.
አይገርምም የመጀመሪያው ታሪካችን መገዳደል መሆኑ! ቃኤልና አቤል ወንዝ ዳር ተቃቅፈው ሲሮጡ፤ ጋደም ብለው ስለብቸኝነታቸው እያወሩ "እኔ አለውልህ፣ ካንተ ወደማን እሔዳለሁ" ሲባባሉ፤ ምድር የሁለቱ ብቻ የመሆኗ ስፋት አስደስቷቸው ስላላዩአቸው አዳዲስ ቦታዎች በምናብ ሲሔዱ አልተጻፈው። ገደለው ነው ታሪክህ።
.
ታላቅየው ታናሽየው ገደለው።
ለምን?
መስዋእቱ ስለተወደደለት። በማ ስለተወደደ? በፈጣሪው። ታሪክን የምንፈትሽ ከሆነ ግለሰቦቹን የተዋወቅንበት መንገድ ላይ እናተኩር። በጎሳቸው ሳይሆን በስነ-ምግባራቸው ጎልተው ይታያሉ። ስለዚህ ሁለቱን ስብእና(personality) እናድርጋቸውና ቀደዳችንን እንቀጥል። personal-reality።
.
የተገደለው ስብዕና ምን አይነት Reality ነው?
.
1. አቤል።
ጩጬ ነው። የሚደክላት የታላቅ ወንድሙ እህት አሪፍ ነበረች አሉ። (ይሔ በአዋልድ የተጻፈ እንጂ በዘፍጥረት የተጻፈ ስለሆነ በከፊል ተቀብለነው እንቀጥል።) አርብቶ አደር ነው። ይሔ ግን ተጽፏል። ከእለታት አንድ ቀን የድካማቸው ፍሬ ለአምላካቸው በማቅረብ ልማድ ላይ አቤል ከከብቶቹ መሀል የሰባውን ለአምላኩ #ተጨንቆ ያቀርብ ነበር።
.
2. ቃኤልስ?
.
(ይሔ አባታችን ሆኖ ስለሚቀጥል ከአቤል በተሻለ ራቅ እና ጠለቅ አድርገን እንቆፍረዋለን)
.
ቃኤል ታላቅ ነው።
የሚደክላት የወንድሙ መንትያ ጉጭማ ሆናበት ነዶታል አሉ። (ይሔም አልተጻፈም) ገበሬ ነው። አቤል ያቀረበ ቀን እሱም ከፍሬው ለአምላኩ ያቀርብ ነበር።
መተርጉማን ቃኤል #ተጨንቆ ያለማቅረቡን ምክንያት ሲያፈላልጉ በአቤል እህት ጉጭማ መሆን ተናዶ ሊሆን የሚችለውን የሳቡ ይመስላል። ሊያስማም ላያስማማም ይችላል።
.
✔️ ከ ንባቡ ብዙም ሳንርቅ ግን ሌላ ታኮ ብናስቀምጥ የሆነ የትርጉም ገንቦ ይቆማል።
.
.
ከወላጆቹ የሰማው የመዘበጥ ታሪክ አለ። ታሪኩ ያስቆጣው ይመስላል። #ክፍ ብሎ ያባረረን መለማመጥ አያስፈልግም አይነት ቂም።
.
Bro..ወላጆች ከሚኒሊክም ባይጀምሩ የሚነግሩህ የመጠለዝ ታሪክ ከሆነ Fuck it. አትቀበል ዘባጩ ፈጣሪም ይሁን ምኒሊክ #ተዘብጠን_ነበር ካሉህ መሰዋትህን ታበላሻለህ።
.
የሱ ልጆች የመሰሉህን ትጠምዳለህ ነገር።
ግን ደሞ ወላጆቹ ትርክቱን ለታላቅየው ብቻ ስለማይነግሩ እንዴት የተነገረው ቂም ታናሹ ላይ አልሰራም የሚል መከራከሪያ ይነሳል!
(ዘር ሁሉ መልካም መሬት ላይ አይወድቅም። ጭንጫ፣ እሾህ፣አለት ላይም ይወድቃል ብለን ብንመክትስ? 😁 መንታ ሆነው ጽንፍ የረገጡ ወንድማማቾች ብዙ አናቅም!!)
.
እንዲህም ብቻ ላይሆን ይችላል። ቃኤል ግን አምላኩ ለሚበላው #አለመጣሩ ፈጥጦ ታይቷል።
አለመጣር #nihilism! ነው።
.
ኒሒሊዝም "ሁሉ ከንቱ የከንቱ ከንቱ ነፋስን እንደመከተል..." የሚል የጠቢብ ቃል ላይ የቆመ ኩርፊያ። እኮ? ማን የፈጠረውን ከንቱ የምትለው? ግጥምህን ከንቱ ልበል? ሚስትህን ወይስ ልጅህን ጎዶሎ ብዬ ፈገግታህን ልጠብቅ(👊 አፍንጫዬ ላይ)
.
ንግግሩ ወይም ሀሳቡ እውነት ቢሆንኳ ጥበብ ነገር ይጎለዋል። ከንቱ መሆን ወይም መጠለዝ ማነው መጥፎ ብቻ ያደረገው?
.
❤ መፍረስ ውስጥ ህይወት የለምን? ቅጠሎች ባይረግፉ?(አፈር ለምነቱን ያጣል)! በሽታ እንዳይኖር ባክቴሪያ ከምድር ቢጠፋ( ሰገራህ አይበሰብስም)! አሲድ ባይኖር(ጨጓራህ አይፈጭም) ወይም በቀላሉ ሴጣን ገነት እንዳይገባ እባብ ባይፈጠር..አዳም ባይበላ..እግዜር አዳምን ባይፈጥረው
.
.
ስለዚህ ወንድሜ ሆይ እህ ብለህ ስማኝ....ወላጆች "አባትህ ተዘብጦአል"ን ከሚኒሊክም ባይጀምሩ የሚነግሩህ የመጠለዝ ታሪክ ካለ Fuck it. አትቀበል ዘባጩ ፈጣሪም ይሁን ምኒሊክ #ተዘብጠን_ነበር ካሉህ መሰዋትህን ተቀባይ ተጣለህ። ተቀባይ-ነትን ደሞ ትፈልግ የለ?
accepted መሆን😍
በሀይሉ ሙሉጌታ