ይድረስ ለወገን ደራሽ🙏🙏
ከስር በፎቶ ላይ የምትመለከቷት ልጅ ተምራ ራዕዋን አሳክታ እራሷን ችላ ለሌላ መትረፍ በሚትችልበት ጊዜ ባጋጠማት ህመም ከቤት ውጭ እንኳን በሰው ድጋፍ የምትወጣ ሆናለች ይርጋለም ነው ተወልዳ ያደገችው #ፋሲካ_ብርሃኑ ትባላለች ሀዋሳ ባሉ ሆስፒታሎች ሁሉ ታክማለች ተመርምራለች ከአቅማቸው በላይ ሲሆን አሁን ላይ ደግሞ አዲስ አበባ በሚገኝ ሆስፒታል እንድትመረመርና እንድትታከም ሪፈር ተጽፎላታል ሆኖም ግን ያላትን ገንዘብ ስለጨረሰች ተስፋ ቆርጣ ጨልሞባት ያገኘናት ቤት ቁጭ ብላ ነው 😭 ተቀይራለች መልኳ ሌላ... አይናችን እያየ መሞት የለባትም ብለን የቻልነውን አድርገን ለእርዳታ ለወገን post እናረጋለን ብለን ሀሳብ ስናቀርብ እምቢ "ሰው ምን ይለኛል..." ስትል ከብዙ ማሳመን በዃላ እሽ ብላን ነው post ያደረግነው። ወገኖቼ #አይጨልምባችሁ! የኑሮ ውድነት ቢኖርም ከጤና የሚበልጥ ሀብት የለምና ለሰጠን ጤና እያመሰገንን ፋሲካን ፈጣሪ እንድፈውሳት እንጸልይላት ቀጥለን ደግሞ #Awash_Bank account 013361112541700 ካለን ገንዘብ ላይ ቀንሰን 100 ሎሚ ለአንድ ሰው ሸክም ለ 100 ሰዉ ግን ጌጥ ነውና ይህችን እህት ከፈጣሪ ጋር እንድረስላት #CBE_የምንጠቀም_ደግሞ #transfer_to_other_banks በሚል ገብተን ካሉት ምርጫዎች #awash_bank መርጠን መላክ እንችላለን ይሰራል። ፖስቱን SHARE በማድረግም ተባበሩን መልካምነት መልሶ ይከፍላል ስለምታደርጉት በጎነት ፈጣሪ ይባርካችሁ 🙏
ከጓደኞቿ😭
ከስር በፎቶ ላይ የምትመለከቷት ልጅ ተምራ ራዕዋን አሳክታ እራሷን ችላ ለሌላ መትረፍ በሚትችልበት ጊዜ ባጋጠማት ህመም ከቤት ውጭ እንኳን በሰው ድጋፍ የምትወጣ ሆናለች ይርጋለም ነው ተወልዳ ያደገችው #ፋሲካ_ብርሃኑ ትባላለች ሀዋሳ ባሉ ሆስፒታሎች ሁሉ ታክማለች ተመርምራለች ከአቅማቸው በላይ ሲሆን አሁን ላይ ደግሞ አዲስ አበባ በሚገኝ ሆስፒታል እንድትመረመርና እንድትታከም ሪፈር ተጽፎላታል ሆኖም ግን ያላትን ገንዘብ ስለጨረሰች ተስፋ ቆርጣ ጨልሞባት ያገኘናት ቤት ቁጭ ብላ ነው 😭 ተቀይራለች መልኳ ሌላ... አይናችን እያየ መሞት የለባትም ብለን የቻልነውን አድርገን ለእርዳታ ለወገን post እናረጋለን ብለን ሀሳብ ስናቀርብ እምቢ "ሰው ምን ይለኛል..." ስትል ከብዙ ማሳመን በዃላ እሽ ብላን ነው post ያደረግነው። ወገኖቼ #አይጨልምባችሁ! የኑሮ ውድነት ቢኖርም ከጤና የሚበልጥ ሀብት የለምና ለሰጠን ጤና እያመሰገንን ፋሲካን ፈጣሪ እንድፈውሳት እንጸልይላት ቀጥለን ደግሞ #Awash_Bank account 013361112541700 ካለን ገንዘብ ላይ ቀንሰን 100 ሎሚ ለአንድ ሰው ሸክም ለ 100 ሰዉ ግን ጌጥ ነውና ይህችን እህት ከፈጣሪ ጋር እንድረስላት #CBE_የምንጠቀም_ደግሞ #transfer_to_other_banks በሚል ገብተን ካሉት ምርጫዎች #awash_bank መርጠን መላክ እንችላለን ይሰራል። ፖስቱን SHARE በማድረግም ተባበሩን መልካምነት መልሶ ይከፍላል ስለምታደርጉት በጎነት ፈጣሪ ይባርካችሁ 🙏
ከጓደኞቿ😭