📚#የሀዲስ_ትምህርት
📖الحديث الثاني والأربعون
عن أنس بن مالك رضي الله عنه قال: سمعت رسول اللهﷺ يقول: «قال الله تعالى؛ يا ابن آدم! إنك ما دعوتني ورجوتني غفرت لك على ما كان منك ولا أبالي، يا ابن آدم! لو بلغت ذنوبك عنان السماء ثم استغفرتني، غفرت لك ولا أبالي، يا ابن آدم! لو أتيتني بقراب الأرض خطايا ثم لقيتني لا تشرك بي شيئا، لأتيتك بقرابها مغفرة.»
رواه الترمذي، وقال: حديث حسن صحيح
📘ሐዲስ ቁጥር 42
አነስ ኢብኑ ማሊክ አላህ ስራቸውን ይውደድላቸውና; የአላህን መልእክተኛ ﷺእንዲህ ሲሉ ሰምቻለሁ ብለዋል; «አላህ እንዲህ ብሏል፦ አንተ የአደም ልጅ ሆይ! አንተ እኔን (ማረኝ ብለክ)እስከለመንክና (ምህረትን) ከኔ እስከከጀልክ ድረስ ወንጀልክ ምንም ያክል ቢሆን እምርካለሁ ምንም አይጨንቀኝም፤ አንተ የአደም ልጅ ሆይ! ወንጀልክ የሠማይ ጣራ ቢደርስና ማረኝ ብትለኝ እምርልካለሁ ምንም አይጨንቀኝም፤ አንተ የአደም ልጅ ሆይ! ዱንያን ሊሞላ በሚቀርብ ወንጀል እኔ ጋር ብትመጣና በኔ ላይ ሳታጋራ ብትገናኘኝ እኔም እሷን(ምድርን) ሊሞላ በሚቀርብ ምህረት እመጣልካለሁ።»
ቲርሚዚይ ዘግበውታል፥ ሐዲሱን ሐሠንም ሶሂህም ብለውታል።
🧷ከሐዲሱ የምንይዛቸው ቁምነገሮች
📍ኢስቲግፋር የሚደረገው ወደ አላህ መሆኑን
📍የአላህን ምህረተ ሰፊነት ምንም ወንጀል ቢሆን እምራለሁ ስላለ
📍ኢስቲግፋር ማድረግ እንደሚገባ
📍የተውሂድን ደረጃ፦ ካላጋራክ ምድርን ሚሞላ ወንጀል ብትሰራ እምርካለሁ ስላለ
📍ሺርክ የማይማር ወንጀል መሆኑን(በሱ ላይ ከሞተ)
📍ዱዓእና ረጃእ(ከአላህ መከጀል)ኢባዳ መሆናቸውን
والله أعلم
تم بحمد لله
© ሂዳያ መልቲሚዲያ
🗓 ማክሰኞ | ታህሳስ 22/2017
♡ ⎙ ㅤ ⌲ 🔕 📢
ˡⁱᵏᵉ ˢᵃᵛᵉ ˢʰᵃʳᵉ ᵘⁿᵐᵘᵗᵉ ᶜʰᵃⁿⁿᵉˡ
📖الحديث الثاني والأربعون
عن أنس بن مالك رضي الله عنه قال: سمعت رسول اللهﷺ يقول: «قال الله تعالى؛ يا ابن آدم! إنك ما دعوتني ورجوتني غفرت لك على ما كان منك ولا أبالي، يا ابن آدم! لو بلغت ذنوبك عنان السماء ثم استغفرتني، غفرت لك ولا أبالي، يا ابن آدم! لو أتيتني بقراب الأرض خطايا ثم لقيتني لا تشرك بي شيئا، لأتيتك بقرابها مغفرة.»
رواه الترمذي، وقال: حديث حسن صحيح
📘ሐዲስ ቁጥር 42
አነስ ኢብኑ ማሊክ አላህ ስራቸውን ይውደድላቸውና; የአላህን መልእክተኛ ﷺእንዲህ ሲሉ ሰምቻለሁ ብለዋል; «አላህ እንዲህ ብሏል፦ አንተ የአደም ልጅ ሆይ! አንተ እኔን (ማረኝ ብለክ)እስከለመንክና (ምህረትን) ከኔ እስከከጀልክ ድረስ ወንጀልክ ምንም ያክል ቢሆን እምርካለሁ ምንም አይጨንቀኝም፤ አንተ የአደም ልጅ ሆይ! ወንጀልክ የሠማይ ጣራ ቢደርስና ማረኝ ብትለኝ እምርልካለሁ ምንም አይጨንቀኝም፤ አንተ የአደም ልጅ ሆይ! ዱንያን ሊሞላ በሚቀርብ ወንጀል እኔ ጋር ብትመጣና በኔ ላይ ሳታጋራ ብትገናኘኝ እኔም እሷን(ምድርን) ሊሞላ በሚቀርብ ምህረት እመጣልካለሁ።»
ቲርሚዚይ ዘግበውታል፥ ሐዲሱን ሐሠንም ሶሂህም ብለውታል።
🧷ከሐዲሱ የምንይዛቸው ቁምነገሮች
📍ኢስቲግፋር የሚደረገው ወደ አላህ መሆኑን
📍የአላህን ምህረተ ሰፊነት ምንም ወንጀል ቢሆን እምራለሁ ስላለ
📍ኢስቲግፋር ማድረግ እንደሚገባ
📍የተውሂድን ደረጃ፦ ካላጋራክ ምድርን ሚሞላ ወንጀል ብትሰራ እምርካለሁ ስላለ
📍ሺርክ የማይማር ወንጀል መሆኑን(በሱ ላይ ከሞተ)
📍ዱዓእና ረጃእ(ከአላህ መከጀል)ኢባዳ መሆናቸውን
والله أعلم
تم بحمد لله
© ሂዳያ መልቲሚዲያ
🗓 ማክሰኞ | ታህሳስ 22/2017
♡ ⎙ ㅤ ⌲ 🔕 📢
ˡⁱᵏᵉ ˢᵃᵛᵉ ˢʰᵃʳᵉ ᵘⁿᵐᵘᵗᵉ ᶜʰᵃⁿⁿᵉˡ