Hule Arsenal Fan Telegram/ሁሌ አርሰናል ፔጅ ፋን ቴሌግራም


Гео и язык канала: Эфиопия, Амхарский
Категория: Спорт


Похожие каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
Спорт
Статистика
Фильтр публикаций


🔴በ ሻምፒዮንስ ሊግ አርሰናል PSG ን 2-0 ሲያሸንፍ የተጠቀመው አሰላለፍ።


🚨ቡካዮ ሳካ በአርሰናል አዲስ ኮንትራት ለመፈረም ተስማምቷል።

ምንጭ 👉[Teamnewsandtix]


በነገራችን ላይ የአርሰናል ሴቶች ቡድን ብቸኛው ቻምፒየንስ ሊግ ያለው የኢንግላንድ ቡድን ነው

እናም ⚽️ ነገደሞ የወንዶቹ ታሪክ የምን ቀይርበት ቀን ያርግልን 🤝🤝👑👑🙏🙏


ሊቨርፑል ደጋፊዎችን ኮንግራ ብለናል !

ዮኒ EBS ፣ሼፍ ዘላለም ና አርቲስት ሄኖክ ወንድሙ ይመቻችሁ !

ይገባቹሃል !


🔥ሴቶቹ መድፈኞች ሊዮንን በማሸነፍ በ ሴቶች የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ለፍጻሜ ጨዋታ ማለፍ ችለዋል።

5.5k 0 3 19 201

አሁን ከደቂቃዎችበኋላ የአርሰናል የሴቶች ቡድናችን በቻምፒየንስ ሊግ ከሊዮን ጋር የመልስ ጨዋታውን የሚያደረግ ይሆናል።

መልካም እድል

5.9k 0 1 20 118

ሁለቱም ቡድኖች በየገላቸው ያደረጓቸውን (በሁሉም የውድድር ዘርፍ) የመጨረሻ ጨዋታዎችን ስንመለከት...
#አርሰናል ያለምንም ሽንፈት ሶስት ጨዋታዎችን አሸንፎ ሁለቱን አቻ ወጥቷል
#psg በበኩሉ ሁለት ጨዋታ ተሸንፎ ፡ሁለት አሽንፎ አንድ አቻ ወጥቷል


ዊሊያም ሳሊባ ከዓለም ምርጥ ከሚባሉት ተከላካዮች መካከል ስላለው ደረጃ ሲጠየቅ?

“እኔ ከምርጦቹ አንዱ እንደሆንኩ አስባለሁ፣ ነገር ግን እስካሁን በዓለም ላይ ምርጥ ተከላካይ አይደለሁም። አሁንም በጣም የተሻለ መሆን እችላለሁ፣ ከዚህ በላይ እንደምሻሻል ተስፋ አደርጋለሁ።" ሲል ተናግሯል!

SHARE | @HuleArsenal1


√ አስቀድመን ባደረስናችሁ መረጃ፣ በኤምሬትስ የሚደረገውን የአርሰናል እና የፓሪስ ሴንት ዠርማን ጨዋታ ስሎቫኪያዊው ዳኛ ስላቭኮ ቪንቺች እንደሚመሩት ታውቋል።

ይህ በእንዲህ እንዳለ በዘንድሮ በኤምሬትስ ስታዲየም አርሰናል ፔዤን 2-0 ባሸነፈበት ጨዋታ እኚሁ ዳኛ ናቸው ጨዋታው የመሩት።

SHARE | @HuleArsenal1


🎙️ ሚኬል አርቴታ ከፒኤስጂው ግማሽ ፍፃሜ ጨዋታ በፊት፣ ነገ ሰኞ በኤምሬትስ ስታዲየም ጋዜጣዊ መግለጫ ይሰጣል።

SHARE | @HuleArsenal1


በመጭው ማክሰኞ በቻምፒየንስ ሊግ ግማሽ ፍፃሜ የመጀመርያ ዙር የምናደርገውን ጨዋታ ስሎቫኪያዊው ዳኛ ስላኮቭ ቪንችክ በዋና ዳኝነት እንደሚመሩት ተረጋግጧል ።

SHARE || @HuleArsenal1


የባርሳ ደጋፊዎች ሪያል ማድሪድ ላይ ሲንደቀደቅ ያመሸውን መድፍ አርማ ይዘው ገብተው የቅርብ ህመማቸውን አስታውሰው ሲነካካኳቸውም ነበር፡ በመጨረሻም ህመሙ ያገረሸበት ማድሪድ የኮፓ ዴል ሬይ ዋንጫን አስረክቧቸዋል።
እያንዳንዷን ቁንፅል ከመድፈኞች ጋር ካያያዝነው የባርሳ ዋንጫ ማንሳት የዚህ አመት የዋንጫ mentality መሞረዱ በቻምፒየንስ ሊጉ ምን ተጨማሪ ጉልበት ይፈጥርላቸዋል?


🚨| አርሰናል ለቀጣዩ የውድድር አመት የሚጠቀመው የሜዳውን መለያ ይፋ የሚያደርግ ሲሆን ቡድኑ በሜይ 18 ቀን 2025 ከኒውካስትል ጋር ካለው ጨዋታ በፊት የተወሰኑ ተጫዋቾች ኮንትራት ማደሱን ያስታውቃል።

SHARE | @HuleArsenal1


Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram
ባርሴሎና ማድሪድን ካሸነፉ በሃላ የአርሰናል ሎጎ ያለበትን ባንድሪያ ይዘው ገብተው አሸንፈው ደስታቸውን ሲገልፁ ታይቷል


በክረምቱ የዝውውር መስኮት ላዚኦ ኒኖ ታቫሬዝን በቋሚ ዝውውር ከአርሰናል ማስፈረም ይፈልጋሉ።


🚨 ከሪያል ማድሪድ ጋር በነበረው የመልስ ጨዋታ ዊልያም ሳሊባ ጥሩ ተጫውቷል ነገርግን አንድ ስህተት ብቻ አርሰናል ግብ እንዲቆጠርበት ምክንያት ሆነ።

🔸በክሪስታል ፓላስ ዊልያም ሳሊባ በውድድር አመቱ ብዙ የተሳካ ቅብብሎችን በማስመዝገብ ሪከርዱን ቢያስቀምጥም 1 ስህተት ብቻ አርሰናል ነጥብ ተጋርቶ እንዲወጣ ምክንያት ሆነ።

🔸2 ጨዋታዎች ፣ 99% ምርጥ እንቅስቃሴ ፣ 1% ትኩረት ማጣት ግን አርሰናልን ዋጋ ለማስከፈል በቂ ነበር።

🔸ሳሊባ ባለፉት 3 ጨዋታዎች የሰራው ስህተት (2) ካለፉት 126 ጨዋታዎች በ(1) ጥፋት በልጧል።

🔸አሁንም ጋቢ በጉዳት ከሜዳ ውጭ በሆነበት በዚህ ወቅት የመከላከል ሚና እና የተከላካይ ክፍሉን የመምራት ኃላፊነት ሳሊባ ላይ ወድቋል።

🔸ዊሊያም ሳሊባ በአርሰናል በመከላከል ላይ ያለው ጠቀሜታ እና ተሰጥኦ ለክርክር አይቀርብም...

🔸 ከፒኤስጂ ጋር ለሚደረገው የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታ በከፍተኛ ትኩረት እንድትመለስ እንፈልጋለን...! 🤝

SHARE | @HuleArsenal1


የ ጋቢን አዲስ እረዘም ያለ ኮንትራት እየጠበቅን ነው😍


ማክስ ዶውማን ለአርሰናል ከ18 ዓመት በታሽ ቡድን ባለፉት አራት ጨዋታዎች አስር ጎሎችን አስቆጥሯል። 🌟✨


ከ ፉልሃም - 1 ጎል
ከ ሌስተር - 3 ጎሎች ፣ 1 አሲስት
ከ ኖርዊች - 2 ጎሎች
ከ ሪዲንግ - 4 ጎሎች

SHARE | @HuleArsenal1


አራት ጎል 😮

ማክስ ዶውማን የአርሰናል ከ18 ዓመት በታሽ ቡድን ከሪዲንግ ጋር እያደረገ ባለው ጨዋታ አራት ጎሎችን አስቆጥሯል።

SHARE | @HuleArsenal1


🗣️| ሚኬል ሜሪኖ በሌስተር ሲቲ 9 ቁጥር ላይ ባደረገው የመጀመሪያ ጨዋታ ላይ፡ " እንደ አጥቂ መጫወት እንደምችል በመግለጽ ከመጠን በላይ አስፈላጊ እንደሆነ አላሰቡም ነበር፣ እንደ እድል ሆኖ አጥቂ ሆንኩ።

ምንም ችግር እንደሌለብኝ ተናግሬ ቡድኑ የሚፈልገውን ሁሉ እንደምሰራ እና ከማንኛውም ሁኔታ ጋር መላመድ እንደምችል ተናግሬያለሁ። ስለዚህ ለ20 ደቂቃ ወደ ሜዳ ገብቼ ሁለት ጎሎችን አስቆጠርኩ።"ግብ እንደማስቆጥር አውቄ ነበር ሁሌም ቡድኑን የመርዳት ሀሳብ ይዘህ ነው የምትመጣው ነገር ግን ወደ ሜዳ በገባሁ ቁጥር ሁሌም ለውጥ ለማምጣት እሞክራለሁ ለቡድን አጋሮቼ አዎንታዊ ጉልበት በመስጠት በመከላከልም ሆነ በማጥቃት ላይ እረዳለሁ ። ስለዚህ ያንን ሀሳብ ይዤ መጣሁ፣ ማድረግ ያለብኝን ነገር አደረኩ።

Показано 20 последних публикаций.