Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram
በአላህ ፈቃድ ዛሬ እሁድ ግንቦት 27/2015 ወደ ምእራብ ኢትዮጵያ በተደረገ ቃፊላ የዳዕዋ ጉዞ 500 ሰዎች በኡስታዝ ሙሀመድ ሀሰን ማሜ እጅ ኢስላምን ተቀብለዋል።
አላህ ፅናትና ጥንካሬን እንዲለግሳቸው እንለምነዋለን።
አልሐምዱሊላህ
ኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር
Ibnu Mas'oud Islamic Center
@merkezuna
አላህ ፅናትና ጥንካሬን እንዲለግሳቸው እንለምነዋለን።
አልሐምዱሊላህ
ኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር
Ibnu Mas'oud Islamic Center
@merkezuna