መጀመሪያው እዝነት፣ ...”
~
ረመዳን ላይ በየመሳጂዱ እንዲህ የሚል ተደጋግሞ የሚነገር ሐዲሥ አለ:-
أولُ رمضانَ رحمةٌ، وأوسطُه مغفرةٌ، وآخرُه عتقٌ من النارِ
“የረመዳን ወር መጀመሪያው እዝነት ነው። መካከሉ ምህረት ነው። መጨረሻው ደግሞ ከእሳት ነፃ መውጫ ነው።”
ሐዲሥ ደካማ (ዶዒፍ) ነው። ለማስረጃነት የሚያበቃ ጥንካሬ የለውም።
@islam_in_school
~
ረመዳን ላይ በየመሳጂዱ እንዲህ የሚል ተደጋግሞ የሚነገር ሐዲሥ አለ:-
أولُ رمضانَ رحمةٌ، وأوسطُه مغفرةٌ، وآخرُه عتقٌ من النارِ
“የረመዳን ወር መጀመሪያው እዝነት ነው። መካከሉ ምህረት ነው። መጨረሻው ደግሞ ከእሳት ነፃ መውጫ ነው።”
ሐዲሥ ደካማ (ዶዒፍ) ነው። ለማስረጃነት የሚያበቃ ጥንካሬ የለውም።
@islam_in_school