Репост из: ☀ሁዳ መልቲሚዲያ |HUDA MULTIMEDIA
"ሻእባንን ለዑስማን ኢብኑ ዓፋን መስጂድ" በሚል ርዕስ ለአንድ ወር የሚቆይ የኡስማን ኢብኑ አፋን መስጅድ ግንባታ ለማስቀጠል ያለመ ፕሮግራም ይፋ ሆነ!
በአዲስ አበባ ልደታ ክ/ከተማ በተለምዶ ሸህ ደሊል መስጂድ ተብሎ የሚጠራው አካባቢ በግንባታ ላይ የሚገኘውን የኡስማን ኢብኑ አፋን መስጅድ ግንባታ ለማስቀጠል ያለመ "ሻእባንን ለዑስማን ኢብኑ ዓፋን መስጂድ" በሚል ርዕስ ለአንድ ወር የሚቆይ ፕሮግራም በዛሬው ዕለት ይፋ መሆኑ ተገልጿል።
በፕሮግራሙ ላይ እንደተገለጸው ማህበረሰቡ እንደ አቅሙ የሚሳተፍበት የ100,000፣ 50,000፣ የ25,000፣ 10,000 እና 5,000 የቦንድ ሰርተፊኬት ግዢ ይፋ መሆኑ ተገልጿል።
መርኅ ግብሩ ይፋ በሆነበት በዛሬው ዕለት በርካቶች ለራሳቸው እና ይህ ኸይር ስራ አያምልጣቸው ለሚሏቸው ወዳጅ ዘመዶቻቸው ከ 5 ካርድ ጀምሮ እስከ 22 ካርድ ለማድረስ ወስዶዋል ተብሏል።
በዚህ ለአንድ ወር በሚቆየው ንቅናቄ የመስጂዱ አስተዳደር 11 ሚሊየን ብር ለመሰብሰብ እንዳቀደ ይፋ አድርጓል ተብሏል።
መላው ሙስሊም ማህበረሰብ በዚህ ኸይር ስራ ላይ በመሳተፍ የበኩሉን ድርሻ እንዲወጣ ጥሪ ቀርቧል።
የኡስማን ኢብኑ አፋን (ሼይኽ ደሊል ) መስጂድ የግንባታ ሂሳብ ቁጥሮች
አቢሲኒያ ባንክ 80756569
ሂጅራ ባንክ 1004952340001
ዘምዘም 0037167820101
ንግድ ባንክ 1000441008833
ካሚል ነሰሩ ና ጀማል ና ሚፍታ ኢብራሂም
ለበለጠ መረጃ
0911472317 ወይም
0911457872
በአዲስ አበባ ልደታ ክ/ከተማ በተለምዶ ሸህ ደሊል መስጂድ ተብሎ የሚጠራው አካባቢ በግንባታ ላይ የሚገኘውን የኡስማን ኢብኑ አፋን መስጅድ ግንባታ ለማስቀጠል ያለመ "ሻእባንን ለዑስማን ኢብኑ ዓፋን መስጂድ" በሚል ርዕስ ለአንድ ወር የሚቆይ ፕሮግራም በዛሬው ዕለት ይፋ መሆኑ ተገልጿል።
በፕሮግራሙ ላይ እንደተገለጸው ማህበረሰቡ እንደ አቅሙ የሚሳተፍበት የ100,000፣ 50,000፣ የ25,000፣ 10,000 እና 5,000 የቦንድ ሰርተፊኬት ግዢ ይፋ መሆኑ ተገልጿል።
መርኅ ግብሩ ይፋ በሆነበት በዛሬው ዕለት በርካቶች ለራሳቸው እና ይህ ኸይር ስራ አያምልጣቸው ለሚሏቸው ወዳጅ ዘመዶቻቸው ከ 5 ካርድ ጀምሮ እስከ 22 ካርድ ለማድረስ ወስዶዋል ተብሏል።
በዚህ ለአንድ ወር በሚቆየው ንቅናቄ የመስጂዱ አስተዳደር 11 ሚሊየን ብር ለመሰብሰብ እንዳቀደ ይፋ አድርጓል ተብሏል።
መላው ሙስሊም ማህበረሰብ በዚህ ኸይር ስራ ላይ በመሳተፍ የበኩሉን ድርሻ እንዲወጣ ጥሪ ቀርቧል።
የኡስማን ኢብኑ አፋን (ሼይኽ ደሊል ) መስጂድ የግንባታ ሂሳብ ቁጥሮች
አቢሲኒያ ባንክ 80756569
ሂጅራ ባንክ 1004952340001
ዘምዘም 0037167820101
ንግድ ባንክ 1000441008833
ካሚል ነሰሩ ና ጀማል ና ሚፍታ ኢብራሂም
ለበለጠ መረጃ
0911472317 ወይም
0911457872