የኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ትውልድ ከደብረ ሮሃ ዳግማዊት ኢየሩሳሌም ቅዱስ ላሊበላ ገዳም በተሠጠው ትእዛዝ መሠረት የ2017 ዓ.ም. የገና በዓል ሥጦታን በመላው ዓለም ያሉ ኦርቶዶክሳውያንና የቅዱስ ላሊበላ ዓለም አቀፍ ቅርስነት የሚያኮራቸው ኢትዮጵያውያን ሁሉ የሚሳተፉበት ዘመቻን እስከ ገና ድረስ ያደርጋል:: በኮቪድና በጸጥታ ችግር ምክንያት በተዳከመው ቱሪዝም የተነሣ ለሀገር የሚተርፈው የቅዱስ ላሊበላ ገዳም የመቀደሻ መባዕ የሊቃውንት ደመወዝና የአረጋውያን መጦሪያ እስከመቸገር መድረሱ እጅግ አሳዛኝ እውነታ ሆኖአል:: በቅዱስ ላሊበላ ቀና ብለን የምንሔድና የምንኮራ ሁላችን ፍቅራችንን ለመግለጽ ጊዜው አሁን ነው::
ለዳግማዊት ኢየሩሳሌም ቅዱስ ላሊበላ
የወርቅ ሥጦታ - 1000 እና ከዚያ በላይ
የዕጣን ሥጦታ - ከ100- 500 ብር
የከርቤ ሥጦታ - ከ10-100 ብር
እንድታስገቡ በተወለደው የአይሁድ ንጉሥ ስም ጥሪው እናቀርባለን::
መባዕ ብላችሁ በመጻፍ
1000465345105
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
16537098
አቢሲንያ ባንክ
#የሚከለክለኝ_ምንድን_ነው
#እነሆ_ውኃ
#በፍጹም_ልብህ_ብታምን_ተፈቅዶአል
ለዳግማዊት ኢየሩሳሌም ቅዱስ ላሊበላ
የወርቅ ሥጦታ - 1000 እና ከዚያ በላይ
የዕጣን ሥጦታ - ከ100- 500 ብር
የከርቤ ሥጦታ - ከ10-100 ብር
እንድታስገቡ በተወለደው የአይሁድ ንጉሥ ስም ጥሪው እናቀርባለን::
መባዕ ብላችሁ በመጻፍ
1000465345105
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
16537098
አቢሲንያ ባንክ
#የሚከለክለኝ_ምንድን_ነው
#እነሆ_ውኃ
#በፍጹም_ልብህ_ብታምን_ተፈቅዶአል