ሳምንት 5 ደብረዘይት ቻሌንጅ
1) ራሳችንን ፈትሸን: ንስሐ ገብተን : ወደ ንስሐ አባቶቻችን ቀርበን የተናዘዝን : የተሰጠንን ቀኖና የጨረስን እና "እግዚአብሔር ይፍታ" ተብለን የተዘጋጀን ከንስሐ አባታችን ጋር በመማከር ከቅዱስ ሥጋውና ክቡር ደሙ መቀበል
2)ራሳችንን ፈትሸን ለኑዛዜ የተዘጋጀን ወደ ንስሐ አባቶቻችን በመቅረብ ኑዛዜ መፈጸም : ቀኖና መቀበል
3)ክርስቶስ ዳግም ሊፈርድ ሲመጣ የሚጠይቀንን 6ቱ ቃላተ ወንጌልን መፈጸም ለዚህም በግላችን ወይም ከ6ቱ ቃላተ ወንጌል ጉዞ መሳተፍ
4)የታሰሩ ሰዎችን መጠየቅ
5)በደብረዘይት ሰንበት በቅዳሴ የሚነበበውን ወንጌል
*ማቴ 24:1-36
የሚሰበከውን ምስባክ መዝ 45:2-3
እንዲሁም የሚነበቡትን መልእክታት
*1ኛ ተሰ 4:13-18
*2ኛ ጴጥ 3:7:15 ማስታወሻ በመያዝ ማጥናት
6)በሰው ከመፍረድ መቆጠብ
7)በዚህ ጾም ምን እንዳሻሻልን:ምን እንደተጠቀምን ራሳችንን መመዘን
ስለዚህ፥እናንተ ደግሞ ተዘጋጅታችኹ፡ኑሩ፥የሰው ልጅ በማታስቡበት ሰዓት ይመጣልና" -ማቴ 24:44
1) ራሳችንን ፈትሸን: ንስሐ ገብተን : ወደ ንስሐ አባቶቻችን ቀርበን የተናዘዝን : የተሰጠንን ቀኖና የጨረስን እና "እግዚአብሔር ይፍታ" ተብለን የተዘጋጀን ከንስሐ አባታችን ጋር በመማከር ከቅዱስ ሥጋውና ክቡር ደሙ መቀበል
2)ራሳችንን ፈትሸን ለኑዛዜ የተዘጋጀን ወደ ንስሐ አባቶቻችን በመቅረብ ኑዛዜ መፈጸም : ቀኖና መቀበል
3)ክርስቶስ ዳግም ሊፈርድ ሲመጣ የሚጠይቀንን 6ቱ ቃላተ ወንጌልን መፈጸም ለዚህም በግላችን ወይም ከ6ቱ ቃላተ ወንጌል ጉዞ መሳተፍ
4)የታሰሩ ሰዎችን መጠየቅ
5)በደብረዘይት ሰንበት በቅዳሴ የሚነበበውን ወንጌል
*ማቴ 24:1-36
የሚሰበከውን ምስባክ መዝ 45:2-3
እንዲሁም የሚነበቡትን መልእክታት
*1ኛ ተሰ 4:13-18
*2ኛ ጴጥ 3:7:15 ማስታወሻ በመያዝ ማጥናት
6)በሰው ከመፍረድ መቆጠብ
7)በዚህ ጾም ምን እንዳሻሻልን:ምን እንደተጠቀምን ራሳችንን መመዘን
ስለዚህ፥እናንተ ደግሞ ተዘጋጅታችኹ፡ኑሩ፥የሰው ልጅ በማታስቡበት ሰዓት ይመጣልና" -ማቴ 24:44