በወንጀል ጉዳይ ተከሳሽ የመኖሪያ አድራሻው ሌላ ቦታ መሆኑ እንዲሁም የስራ ሁኔታው ከአንድ ቦታወደሌላቦታ የሚያንቀሳቅ ሰው መሆኑ
በሚል የዋስትና መብቱ ሊያጣ አይገባም።የወ/መ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ67 እናየኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ሕገመንግስት አንቀጽ 32 ለማንኛውም ኢትዮጲያዊ ከተረጋገጠው የመዘዋወር መብት አኳያ አመልካቾች በሐገሪቱ አካባቢ የመዘዋወር እና የመኖሪያ ቦታ የመመስረት መብት አላቸው። ስለሆነም አመልካቾች የሌላቦታ ነዋሪ መሆናቸው ብቻውን በሕገመንግስቱአንቀፅ19 ንዑስአንቀፅ6 የተረጋገጠላቸው በዋስ የመልቀቅ መብት እንዲነፈግ የማድረግ እና በሕገመንግስቱአንቀፅ 25 የተደነገገውን በሕግፊት እኩል የመሆን ናእኩል የሕግ ጥበቃ የማግኘት መብትን የሚጥስ በመሆኑ
ተቀባይነት ያለው ምክንያት አይደለም፡፡
ሰ/መ/ቁ. 233903
በሚል የዋስትና መብቱ ሊያጣ አይገባም።የወ/መ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ67 እናየኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ሕገመንግስት አንቀጽ 32 ለማንኛውም ኢትዮጲያዊ ከተረጋገጠው የመዘዋወር መብት አኳያ አመልካቾች በሐገሪቱ አካባቢ የመዘዋወር እና የመኖሪያ ቦታ የመመስረት መብት አላቸው። ስለሆነም አመልካቾች የሌላቦታ ነዋሪ መሆናቸው ብቻውን በሕገመንግስቱአንቀፅ19 ንዑስአንቀፅ6 የተረጋገጠላቸው በዋስ የመልቀቅ መብት እንዲነፈግ የማድረግ እና በሕገመንግስቱአንቀፅ 25 የተደነገገውን በሕግፊት እኩል የመሆን ናእኩል የሕግ ጥበቃ የማግኘት መብትን የሚጥስ በመሆኑ
ተቀባይነት ያለው ምክንያት አይደለም፡፡
ሰ/መ/ቁ. 233903