Репост из: ስለ ህግ
ከውል ውጪ በሆነ ግንኙነት
የሞት አደጋ በደረሰ ግዜ አንዳንድ የቅርብ ዘመዶች የሚኖራቸው መብት የሚታየው በፍ/በ/ህ/ቁ 2095 መሠረት ሰለመሆኑ እና የማች ሚስት ቀለብ በራሶ ስም መጠይቅ ምትችለው በራሶ ሰርታ መብላት የማትችል ወይም ቀለብ ለማገኝት በማትችለበት ደረጃ ላይ መሆኖን ስታረጋግጥ ነው።
የሞት አደጋ በደረሰ ግዜ አንዳንድ የቅርብ ዘመዶች የሚኖራቸው መብት የሚታየው በፍ/በ/ህ/ቁ 2095 መሠረት ሰለመሆኑ እና የማች ሚስት ቀለብ በራሶ ስም መጠይቅ ምትችለው በራሶ ሰርታ መብላት የማትችል ወይም ቀለብ ለማገኝት በማትችለበት ደረጃ ላይ መሆኖን ስታረጋግጥ ነው።