ወለጋ ዩኒቨርሲቲ ‼
ለነባር እና አዲስ ገቢ መደበኛ የቅድመ ምረቃ እና የድኅረ ምረቃ ተማሪዎቹ ጥሪ አድርጓል።
በዚህም፦
► ነባር የቅድመ ምረቃ እና የድኅረ ምረቃ መደበኛ ተማሪዎች፥
► በ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ትምህርታችሁን በወለጋ ዩኒቨርሲቲ ተከታትላችሁ የማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ እንዲሁም
► በ2017 ዓ.ም ወለጋ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ ገቢ መደበኛ የቅድመ ምረቃ ተማሪዎች በሙሉ የ2017 ትምህርት ዘመን ምዝገባ መስከረም 20 እና 21/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
የምዝገባ ቦታ፦
በ2017 ዓ.ም ወለጋ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ ገቢ መደበኛ የቅድመ ምረቃ ተማሪዎች ብቻ በዋናው ግቢ ነቀምት ሲሆን፤ ሌሎቻችሁ በየነበራችሁበት ካምፓስ።
@MarakiNews
ለነባር እና አዲስ ገቢ መደበኛ የቅድመ ምረቃ እና የድኅረ ምረቃ ተማሪዎቹ ጥሪ አድርጓል።
በዚህም፦
► ነባር የቅድመ ምረቃ እና የድኅረ ምረቃ መደበኛ ተማሪዎች፥
► በ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ትምህርታችሁን በወለጋ ዩኒቨርሲቲ ተከታትላችሁ የማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ እንዲሁም
► በ2017 ዓ.ም ወለጋ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ ገቢ መደበኛ የቅድመ ምረቃ ተማሪዎች በሙሉ የ2017 ትምህርት ዘመን ምዝገባ መስከረም 20 እና 21/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
የምዝገባ ቦታ፦
በ2017 ዓ.ም ወለጋ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ አዲስ ገቢ መደበኛ የቅድመ ምረቃ ተማሪዎች ብቻ በዋናው ግቢ ነቀምት ሲሆን፤ ሌሎቻችሁ በየነበራችሁበት ካምፓስ።
@MarakiNews