የመርሃ ግብር ጥቆማ!
ወርሃዊው የሜንታል ሄልዝ አዲስ መርሃ ግብር ቅዳሜ የካቲት 22 ቀን 2017 ዓ.ም አትላስ አካባቢ በሚገኘው በአዶር አዲስ ሆቴል ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ላይ ይደረጋል።
አብዛኛው ወላጅ ልጄን እንዴት ብቀጣው ነው አይምሮውን ሳልጎዳ (without causing trauma) ስነስርዓት የማስተምረው የሚል ጥያቄ አለው። ለዚህም የዚህ ወር ርዕስ፡- “ልጆችን መቅጣት እና የአእምሮ ቁስል!” የሚል ሲሆን የዚህ ወር እንግዳችን አቶ አለማየሁ ጥበበ ናቸው፡፡
ለመታደም ይህን መስፈንጠሪያ ይጫኑና ይመዝገቡ፡፡ ⬇️
https://forms.gle/shuEyEKs15r92ENSA
@melkam_enaseb
ወርሃዊው የሜንታል ሄልዝ አዲስ መርሃ ግብር ቅዳሜ የካቲት 22 ቀን 2017 ዓ.ም አትላስ አካባቢ በሚገኘው በአዶር አዲስ ሆቴል ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ላይ ይደረጋል።
አብዛኛው ወላጅ ልጄን እንዴት ብቀጣው ነው አይምሮውን ሳልጎዳ (without causing trauma) ስነስርዓት የማስተምረው የሚል ጥያቄ አለው። ለዚህም የዚህ ወር ርዕስ፡- “ልጆችን መቅጣት እና የአእምሮ ቁስል!” የሚል ሲሆን የዚህ ወር እንግዳችን አቶ አለማየሁ ጥበበ ናቸው፡፡
ለመታደም ይህን መስፈንጠሪያ ይጫኑና ይመዝገቡ፡፡ ⬇️
https://forms.gle/shuEyEKs15r92ENSA
@melkam_enaseb