"ዛሬ_በዓለ_ወልድ_ነው_29
በዓለ ወልድ ማለት ወር በገባ
በ 29ኛው ቀን የሚከበር በዓል ነው።
የስሙ ትርጓሜም የወልድ በአል ማለት ነው።ይህም ጌታችን መድሃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የዲያብሎስን ስራ ለማፍረስ፣የሰውን ልጅ ነፃ ለማውጣት ሲል ከእናታችን ከድንግል ማርያም መጋቢት 29 ቀን የተፀነሰበት ታህሳስ 29 ቀን የተወለደበት ቅዱስ እለት ስለሆነ በየ ወሩ ይታሰባል።
እኛን ለማዳን እንደ ሰው ዘር ብሄር ሳይል ለኛ ሀጢያት እርሱ ዋጋውን ሊከፍል ሊገረፍ ሊሞትልን ወደዚህች ምድር መጣ ቅዱስ በዓለ ወልድ ከክፉ ጥበቃው አይለየን🙏
@Mezmure_tewahdo
በዓለ ወልድ ማለት ወር በገባ
በ 29ኛው ቀን የሚከበር በዓል ነው።
የስሙ ትርጓሜም የወልድ በአል ማለት ነው።ይህም ጌታችን መድሃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የዲያብሎስን ስራ ለማፍረስ፣የሰውን ልጅ ነፃ ለማውጣት ሲል ከእናታችን ከድንግል ማርያም መጋቢት 29 ቀን የተፀነሰበት ታህሳስ 29 ቀን የተወለደበት ቅዱስ እለት ስለሆነ በየ ወሩ ይታሰባል።
እኛን ለማዳን እንደ ሰው ዘር ብሄር ሳይል ለኛ ሀጢያት እርሱ ዋጋውን ሊከፍል ሊገረፍ ሊሞትልን ወደዚህች ምድር መጣ ቅዱስ በዓለ ወልድ ከክፉ ጥበቃው አይለየን🙏
@Mezmure_tewahdo