Репост из: ወድሰኒ
ልታስበው የሚገባ በመሆኑ ከጾመ ነቢያት ጋር አያይዘን እንድንጾም ሐዋርያት ሰብአ ነነዌ የተነሳሕያን አብነት ናቸውና ሥርዓቱም ጾሙም አይቅር ብለው ቀኖና ሠርተውልናል፡፡ እኛም በጾምና በጸሎት ከፈጣሪያችን ምሕረትና በረከት ለማግኘት ስንል እንጾመዋለን፡፡
በተጨማሪም ይህ ጾም ለዐቢይ ጾም መዘጋጃ በመሆን ያገለግላል፡፡
የነነዌን ሕዝብ በእሳት ከመቃጠል ያዳናቸው አምላክ እኛንም ከገሃነም እሳት ያድነን፡፡ አሜን!
ወስብሐት ለእግዚአብሔር!!!
ምንጭ፦ መጽሐፍ ቅዱስ ፣ ስንክሳር ዘታኅሣሥ 6 ፣ ሰባቱ አጽዋማት ፣ ጾምና ምጽዋት
በተጨማሪም ይህ ጾም ለዐቢይ ጾም መዘጋጃ በመሆን ያገለግላል፡፡
የነነዌን ሕዝብ በእሳት ከመቃጠል ያዳናቸው አምላክ እኛንም ከገሃነም እሳት ያድነን፡፡ አሜን!
ወስብሐት ለእግዚአብሔር!!!
ምንጭ፦ መጽሐፍ ቅዱስ ፣ ስንክሳር ዘታኅሣሥ 6 ፣ ሰባቱ አጽዋማት ፣ ጾምና ምጽዋት