✞ ልጅ ስለሆንኩኝ
ልጅ ስለሆንኩኝ የሥላሴ ፍጥረት
ተክለ ሃይማኖት ስጠኝ የእጅህን በረከት
ጥቂት ይበቃኛል ባዶዬን ልሙላበት
ቤተ ሰልዮም ነች የሰም መጠርያ
ፈለቀ ትምርትህ ከወንጌል ገበያ
ምንጭ ሆኖ ፈሰሰ እኛም እረካን
የአምላክህን ዝና በገድልህ አየን
አዝ----------------
እልፈ አእላፍ ሆነው በዝተዉ ቢሰለፉ
የጥፍትን ጉድጓድ አጋንንት ቢያሰፉ
ቅዱስ መሰቀልህን ይዘ ትነሳለ
ለነብሴ ዋሰ ሆነ ትቆምላታለ
አዝ----------------
ተክለ ሃይማኖት እኔን በምልጃ አሰበኝ
ረዴት በረከት ከኔ እንዳይለኝ
ታሪኬን ቀይረ ጓዶሎዬን ሞልተ
መራራ ህይወቴን በወንጌል አጣፍጠ
አዝ----------------
ዛሬም ታምራት በዓለም ይሰማል
ቁስለኛው አካሌ በፀበል ድኖል
ፀበል ፈዉሰ ሆኖኝ ከሞት ተርፌሀለው
በኤድኩበት ሁሉ ተክልዬ እልአለው
✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥
╭══•|❀:✧๑✞✞๑✧❀|:══╮
✥ 💚 @mezmurochh 💚 ✥
✥ 💛 @mezmurochh 💛 ✥
✥ ❤ @mezmurochh ❤ ✥
╰══•❀:✧๑✞✞๑✧❀|:══╯
✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥
ልጅ ስለሆንኩኝ የሥላሴ ፍጥረት
ተክለ ሃይማኖት ስጠኝ የእጅህን በረከት
ጥቂት ይበቃኛል ባዶዬን ልሙላበት
ቤተ ሰልዮም ነች የሰም መጠርያ
ፈለቀ ትምርትህ ከወንጌል ገበያ
ምንጭ ሆኖ ፈሰሰ እኛም እረካን
የአምላክህን ዝና በገድልህ አየን
አዝ----------------
እልፈ አእላፍ ሆነው በዝተዉ ቢሰለፉ
የጥፍትን ጉድጓድ አጋንንት ቢያሰፉ
ቅዱስ መሰቀልህን ይዘ ትነሳለ
ለነብሴ ዋሰ ሆነ ትቆምላታለ
አዝ----------------
ተክለ ሃይማኖት እኔን በምልጃ አሰበኝ
ረዴት በረከት ከኔ እንዳይለኝ
ታሪኬን ቀይረ ጓዶሎዬን ሞልተ
መራራ ህይወቴን በወንጌል አጣፍጠ
አዝ----------------
ዛሬም ታምራት በዓለም ይሰማል
ቁስለኛው አካሌ በፀበል ድኖል
ፀበል ፈዉሰ ሆኖኝ ከሞት ተርፌሀለው
በኤድኩበት ሁሉ ተክልዬ እልአለው
✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥
╭══•|❀:✧๑✞✞๑✧❀|:══╮
✥ 💚 @mezmurochh 💚 ✥
✥ 💛 @mezmurochh 💛 ✥
✥ ❤ @mezmurochh ❤ ✥
╰══•❀:✧๑✞✞๑✧❀|:══╯
✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥