❖ የድንግል ማርያም ወዳጆች ✞ እንኳን አደረሳችሁ
☞ አስተርዮ _ ቃሉ የግእዝ ቃል ሲሆን
ትርጉሙም ፦ መታየት ወይም መገለጥ ማለት ነው፡፡
👉 ጥር 21 ቀን ነፍሷ ከሥጋዋ ተለይቶ በደመና ተነጥቃ ወደ ገነት በመግባት በሰማይና በምድር የተሰጣትን ፀጋና ክብር የገለፀችበት እለት ስለሆነ በዓሉም አስተርዮ ማሪያም ይባላል።
❖ የድንግል ማሪያም ጥበቃ ምልጃዋ አይለያቹ
✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨
✝️@orthodox_graphics_tub✝️
✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨
☞ አስተርዮ _ ቃሉ የግእዝ ቃል ሲሆን
ትርጉሙም ፦ መታየት ወይም መገለጥ ማለት ነው፡፡
👉 ጥር 21 ቀን ነፍሷ ከሥጋዋ ተለይቶ በደመና ተነጥቃ ወደ ገነት በመግባት በሰማይና በምድር የተሰጣትን ፀጋና ክብር የገለፀችበት እለት ስለሆነ በዓሉም አስተርዮ ማሪያም ይባላል።
❖ የድንግል ማሪያም ጥበቃ ምልጃዋ አይለያቹ
✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨
✝️@orthodox_graphics_tub✝️
✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨