#ዘወረደ ብለን የጀመርንውን ፆም #ሆሳዕና ብለን እንድንጨርስ የእግዚአብሔር ቅዱስ ፍቃድ ይሁንልን አሜን!
ይህ ጾም ከእህል እና ውሃ የምንቆጠብበት ሳይሆን ለቤተክርስቲያናችን ለሃገራችን እና ለህዝቦቿ ምህረትን፣ ሰላምንና ፍቅርን የምናስገኝበት የቀድሞ አንድነቷ የሚመለስበት ከተፈራው ከሚወራው ሃገራችንና ህዝቦቿን የምንታደግበት ጾም ያድርግልን።
የታወረ አይነ ልቦናችን የሚገለፅበት፣ ሰላም የሚወርድበት፣ ሃጢአታችን የሚደመሰስበት፣የጠፋነው የምንገኝበት፣ እርስ በእርሰ ከመበላላት የምንፋቀርበት በዘር በሃይማኖት ተከፋፍለን በዲያብሎስ አይን ከመተያየት አንድ የምንሆንበት ጾም ያድርግልን አሜን ::
#አንድ_ሲኖዶስ
#አንድ_ፓትሪያሪክ
#አንዲት_ቤተክርስቲያን
@ortodoxtewahedo
@ortodoxtewahedo
@ortodoxtewahedo
ይህ ጾም ከእህል እና ውሃ የምንቆጠብበት ሳይሆን ለቤተክርስቲያናችን ለሃገራችን እና ለህዝቦቿ ምህረትን፣ ሰላምንና ፍቅርን የምናስገኝበት የቀድሞ አንድነቷ የሚመለስበት ከተፈራው ከሚወራው ሃገራችንና ህዝቦቿን የምንታደግበት ጾም ያድርግልን።
የታወረ አይነ ልቦናችን የሚገለፅበት፣ ሰላም የሚወርድበት፣ ሃጢአታችን የሚደመሰስበት፣የጠፋነው የምንገኝበት፣ እርስ በእርሰ ከመበላላት የምንፋቀርበት በዘር በሃይማኖት ተከፋፍለን በዲያብሎስ አይን ከመተያየት አንድ የምንሆንበት ጾም ያድርግልን አሜን ::
#አንድ_ሲኖዶስ
#አንድ_ፓትሪያሪክ
#አንዲት_ቤተክርስቲያን
@ortodoxtewahedo
@ortodoxtewahedo
@ortodoxtewahedo