ስዕለ አድኅኖ


Гео и язык канала: Эфиопия, Амхарский
Категория: не указана


ተዋሕዶ ለዘላለም ትኑር!!!!!!

Связанные каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
не указана
Статистика
Фильтр публикаций


Mootiin samiif lafaa  ilma kee
Waqni samiif lafaa  mucaa kee
Kadhanaaf ati gara samii hin ilaaltu
Harka keera jira kan ati kadhattu/waaqessitu

Waaqayyoo samiiraa addunyaa daawwate
Kasoominakee arge maariyam si filate
Kan akka kee hin jiruu uumama hunda kessaa
arabnin koowaa'eekee addunyadhaaf labsa

dokimas dhiphuu isaa osson dubatiinii
Rakkoo isaa hubattee argamuu keetiinii
Iddoon atti jirtuu hundumtuu guutuudhaa
Namni sin qabaane jiruunsaa hiruudhaa


Nutoo  hin dandeenyu fuula isaa dhaabachuuf
Sumaaaaf yaa Maariyaam kun kan dnda'aamuuf
Akka sadoom taanee akka gamooraatti
Kadhanaa keetiinii nu gargaari atii

├───────────────
├ዘማሪ ዲ/ን ተክሌ
├───────────────
•✥•🍁  @Z_AbelMakbeb  🍁•✥•
              @Z_AbelMakbeb  
  •✥•🍁 @Z_AbelMakbeb 🍁•✥•


አዲስ ዝማሬ “ማርያም ማርያም“ ዘማሪ ዲያቆን አቤል መክብብ

ማርያም ማርያም ልበል
እረፍቴ ሆይ በስምሽ ልጠለል
የቃል እናት ያድናል ቃልሽ
ታምር ይሰራል ስምሽ


#አዝ__

ማር ልበል በምድር ያም ልበል በሰማይ
የማይጠግቡት መና የማይጨርሱት ሲሳይ
መንፈስ ቅዱስ ቃኝቶ ሰርቶ በሚስጥሩ
አፌ ላይ ጣፈጠኝ ስምሽ አጠራሩ (2)

#አዝ___

መዳኒት ታቅፈሽ  የአለሙን ጌታ
ከቤተልሄም ደጅ እስከ ጎለጎታ
የዓለሙን ህምም የዓለሙን በሽታ
ታክሚው ነበረ ድንግል በዝምታ (2)

#አዝ___

በምን እንመስልሽ የለሽም ምሳሌ
አንጠግብም ብንጠራሽ ብንዘምርልሽ ሁሌ
ምስክር አያሻም ያንቺ ልእልና
የአለሙን ንጉሥ ወልደሺዋልና (2)


#አዝ___

የወርቅ ማእጠንት እሳት የታቀፍሽ
የአዲስ ኪዳን ኪሩብ ማርያም አንቺ ነሽ
የአርያም እጣን ነሽ መአዛሽ ያማረ
ዘላለም አይወድቅም አንቺን ያከበረ (2)


├───────────────
├ዘማሪ ዲ/ን አቤል መክብብ
├───────────────
•✥•🍁  @Z_AbelMakbeb  🍁•✥•
              @Z_AbelMakbeb  
  •✥•🍁 @Z_AbelMakbeb 🍁•✥•


Репост из: መንፈሳዊ ትምህርት | eotc theology 🔍
#እንኳን_አስተርእዮ_ማርያም_አደረሳችሁ

አስተርእዮ ማለት መታየት፣ መገለጥ ማለት ነው። ቃሉ አስተርአየ ታየ፣ ተገለጠ ከሚለው የግዕዝ ግሥ የተገኘ ነው። ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በገባው ቃል ኪዳን መሠረት በሥጋ የተገለጠበት(የታየበት) ፣ አንድነት ሦስትነቱም የተገለጠበት ወቅት በመሆኑ ከልደት በዓል እስከ ጥር መጨረሻ በሙሉ ዘመነ አስተርእዮ በመባል ይታወቃል።
✅ የእመቤታችን በዓለ ዕረፍት በዘመነ አስተርእዮ ውስጥ ስለሚከበር “አስተርእዮ ማርያም” ተብሏል።ልቡናዋ በይኩነኒ የጸና ንጽሐ ሥጋ ፣ ንጽሐ ነፍስ ፣ ንጽሐ ልቡና አስተባብራ የያዘች ወላዲተ አምላክ ምንም እንኳን የአምላክ እናት ብትሆንም ሞተ ሥጋ ለሁሉም ዕጣ ፈንታ በመሆኑ በቃል መነገሩ በልብ መታሰቡ ከፍ ከፍ ይበልና ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ “ተንሥኢ ወንዒ” የነፍሴ ደስታ የኾንሽ ውድ እናቴ ሆይ ተነሥተሽ ወደ እኔ ነዪ (መኃ ፪፥፲) ብሏታል።

♦ ሞትሰ ለመዋቲ ይደሉ፣ሞታ ለማርያም የዐጽብ ለኲሉ
ቅዱስ ዳዊት “ነኪር ነገሩ በእንቲአኪ ሀገረ እግዚአብሔር” መዝ.፹፮፥፫ እግዚአብሔር ማህጸንሽን ከተማ አድርጎ ዘጠኝ ወር ከአምስት ቀን የኖረብሽ ሆይ ስለ አንቺ የተነገረው የተደረገው ነገር ዕጹብ ድንቅ ነው እንዳለ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የአምላክ እናት ሆና ማረፏ ይደንቃል።
✅ ታላቁ የቤተክርስቲያናችን አባት ቅዱስ ያሬድ ሞቷ የሚያስደንቅ መሆኑን «ሞትሰ ለመዋቲ ይደሉ ሞታ ለማርያም የዐጽብ ለኲሉ፤ ሞት ለማናቸውም ሰው ሁሉ የተገባ ነው የማርያም ሞት ግን ሁሉን ያስደንቃል» በማለት ገልጿል❗

✅ ባሕረ ጥበባት ፈልፈለ ማኅሌት ሊቁ ቅዱስ ያሬድ እመቤታችንን ሶልያና በማለት በሐዲስ ቅኔ ይቀኝላታል።

♦ለሶልያና ስመ ተጸውኦ መነሻ ግንዱ “ሴሊኒ” የሚለው ልሳነ ጽር (የግሪክ ቃል) ነው ይላሉ የሀገራችን የሰዋስው ሊቃውንት፤ በትርጉም ሶልያና ያለውን የቅዱስ ያሬድን ስያሜ ከሴሌኒ ጋር በአቻ ፍካሬ “ጨረቃ” የሚል ትርጉም ሰጥተውት እናገኛለን።

♦ ቅዱስ ያሬድ “ጊዜ ዕረፍታ ለሶልያና፣ ወረደ ወልድ እም ዲበ ልዕልና፣ ጠሊሳነ ንግሥ ሶቤሃ ከደና” አለ። ሶልያና ባረፈች ጊዜ ክብር፣ የክብርም ክብር የተገባው ወልድ ልጇ ክርስቶስ ከልዕልናው በልዕልና ወረደ እናቱን በጠሊሳነ ንግሥ በዚያን ጊዜ ሸፈናት። “ ጠሊሳነ ንግሥ ያለው የክብሯን መንዲል የንግሥናዋን መጎናፀፊያ ነው።


ሶ ➡ ሶበሰ ኪዳንኪ ምክንያተ ድኂን ኢሀሎ (ኪዳንሽ ባይኖር ምክንያተ ድኂን የለም)
ል ➡ ልሳንየ ላእላእ ይሴብሀኪ (ዲዳው ትብ አንደበቴ ያመሰግንሻል)
ያ ➡ያንቅአዱ ሀቤኪ ኩሉ ፍጥረት(ፍጥረታት ሁሉ ወደአንቺ ያንጋጥጣሉ)
ና ➡ ናሁ ተግህደ ልዕልናሃ ለድንግል፥ (እነሆ የድንግል ታላቅነቷ ተገለጠ)

✅ ማኅቶተ ቤተክርስቲያን ሊቁ ቅዱስ ያሬድ የእመቤታችን ዕረፍት የሰርግ ቀን በተባለ የዕረፍቷ ዕለት ሰማያዊውን ሰርግ በዓይነ ሕሊናችን አቅርበን ዕንድናይ እንዲል ሲል ያመሠግናታል።

ዮም ይባቤ የበቡ
ኃጢዓተ እለ ዘገቡ
በኪዳነ ድንግል ካህን ሥርየተ እለ ረከቡ
ከመ ይባኡ ለወልድኪ ውስተ ከብካቡ
የሊቁ ፍቅር ምንኛ ይደንቃል! የድንግሊቱ የአምላክ እናት “ቃልኪዳኗ” ኃጢአት ሲሰሩ ለኖሩ ሥርየተ የሚያሰጥ “ካህን” ነው ይላል። የታመኑባት ኃጥአን በዕለተ ምጽዓት በደስታ እየዘመሩ ወደ ሰርጉ አዳራሽ የሚሻገሩባት አግዓዚት፣ ተጨንቀው ለሚጠሯት ሰማዒት ፣ ወደ ማኅደረ ነፍስ የሚደርሱባት ማዕዶት እርሷው ናትና።

♦የእናታችን የእመቤታችን የእመብርሃን የወላዲተ አምላክ የቅድስት ድንግል ማርያም አማላጅነት አይለየን አሜን❗

ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች👇
•➢ ሼር // SHARE
╭══•|❀:✞✟✞❀|•══╮
@dnzema
@dnzema
@dnzema
╰══•|❀:✞✟✞❀|•══╯


Репост из: ዝማሬ ቲዩብ zemare tube
🙏🙏🙏❤️❤️❤️

እነሆ የገና ስጦታ

ከተወዳጁ ዘማሪ ዲያቆን አቤል መክብብ
እዲስ የዝማሬ አልበም

‘’በኃጢአተኛው ድንኳን ቅዱሱ ቆመሃል
ልጄ የት ነው ብለህ እኔን ፈልገኻል’’ በሚለው ዝማሬው የሁላችንንም ሕይወት የዳሰሰው…

አጋጣሚ አይደለም: ምልክቴ ነሽ ድንግል ለሕይወቴ፣ ማርያም ማርያም ልበል:
ይለይብኛል ሚካኤል፣ ምስጠረኛዬ ነሽ …..

ቀኑ ቀርቧልና በትዕግስት ጠብቁ‼️
├───────────────
├ዘማሪ ዲ/ን አቤል መክብብ
├───────────────
•✥•🍁  @Z_AbelMakbeb  🍁•✥•
              @Z_AbelMakbeb  
  •✥•🍁 @Z_AbelMakbeb 🍁•✥•
🙏🙏🙏❤️❤️❤️

🌴🌴🌴


ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች👇
        •➢ ሼር // SHARE

╭══•|❀:✞✟✞❀|•══╮
          @dnzema
          @dnzema
          @dnzema
╰══•|❀:✞✟✞❀|•══╯

ጥምቀተ ባሕር


ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች👇
        •➢ ሼር // SHARE

╭══•|❀:✞✟✞❀|•══╮
          @dnzema
          @dnzema
          @dnzema
╰══•|❀:✞✟✞❀|•══╯
ኦ ክርስቶስ


ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች👇
        •➢ ሼር // SHARE

╭══•|❀:✞✟✞❀|•══╮
          @dnzema
          @dnzema
          @dnzema
╰══•|❀:✞✟✞❀|•══╯
እዩት


ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች👇
        •➢ ሼር // SHARE

╭══•|❀:✞✟✞❀|•══╮
          @dnzema
          @dnzema
          @dnzema
╰══•|❀:✞✟✞❀|•══╯

አጅበን መጣን


ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች👇
        •➢ ሼር // SHARE

╭══•|❀:✞✟✞❀|•══╮
          @dnzema
          @dnzema
          @dnzema
╰══•|❀:✞✟✞❀|•══╯
መፅአ ቃል


ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች👇
        •➢ ሼር // SHARE

╭══•|❀:✞✟✞❀|•══╮
          @dnzema
          @dnzema
          @dnzema
╰══•|❀:✞✟✞❀|•══╯

ዮሐንስኒ ያጠምቅ


ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች👇
        •➢ ሼር // SHARE

╭══•|❀:✞✟✞❀|•══╮
          @dnzema
          @dnzema
          @dnzema
╰══•|❀:✞✟✞❀|•══╯

Collection


ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች👇
        •➢ ሼር // SHARE

╭══•|❀:✞✟✞❀|•══╮
          @dnzema
          @dnzema
          @dnzema
╰══•|❀:✞✟✞❀|•══╯
የጥምቀት መዝሙሮች


ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች👇
        •➢ ሼር // SHARE

╭══•|❀:✞✟✞❀|•══╮
          @dnzema
          @dnzema
          @dnzema
╰══•|❀:✞✟✞❀|•══╯

በወንጌሉ ያመናችሁ


ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች👇
        •➢ ሼር // SHARE

╭══•|❀:✞✟✞❀|•══╮
          @dnzema
          @dnzema
          @dnzema
╰══•|❀:✞✟✞❀|•══╯

በዮርዳኖስ የተጠመቀው


ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች👇
        •➢ ሼር // SHARE

╭══•|❀:✞✟✞❀|•══╮
          @dnzema
          @dnzema
          @dnzema
╰══•|❀:✞✟✞❀|•══╯

በጎል ሰብዓ ሰገል


ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች👇
•➢ ሼር // SHARE

╭══•|❀:✞✟✞❀|•══╮
@dnzema
@dnzema
@dnzema
╰══•|❀:✞✟✞❀|•══╯

አለው ሞገስ ጥምቀት ሲደርስ


Репост из: ዝማሬ ቲዩብ zemare tube
ለኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ልጆች👇
        •➢ ሼር // SHARE



        የጥምቀተ መዝሙሮች
👇👇👇👇〰〰👇👇👇👇👇






Репост из: መንፈሳዊ ትምህርት | eotc theology 🔍
እንኳን ለቅዱስ ኤልያስ ዓመታዊ ክብረ በዓል (የልደት ቀን) በሰላምና በጤና አደረሳችሁ፥ አደረሰን፡፡
በቅዱስ መጽሐፍ ውስጥ ካሉት ቅዱሳን ነቢያት ዝናም በማቆም ብቸኛ ነቢይ፡፡

✤ 1. ለሦስት ዓመት ከመንፈቅ ሰማይ ዝናም ለዘር ጠል ለመከር ከመስጠት እንዲከለከል ምድርም የተከሉባትን እንዳታጸድቅ የዘሩባትን እንዳታበቅል ለባለንብረቱ አመለከተ ይህም ጥያቄው ከእግዚአብሔር መልስ አግኝቷል፡፡ ነገሥ 17፥1-2፡፡ ከዚህ ላይ የሊቀ ነቢያት ሙሴንና የኢሳይያስን ቃል ያስጠቅሳል ዘዳ 32፥1-4፣ ኢሳ 1፥2-5፡፡ በእነዚህ እስከፊ ዓመታት ውስጥ በመሪዎች አመፅ በኤልያስ ተግሣጽ የሚመለከተውም የማይመለከተውም የሚልሰውና ሚቀምሰው አጥቶ በዋለበት እንደ ቅጠል ረገፈ እንደሻሸተ ነጠፈ፡፡ የኀጥአን ፍዳ ጻድቅ ይደፋ ይሏል ይህ ነው፡፡
ዛሬም በአምስቱ ክፍለ ዓለም የብዙኃኑ እልቂት ሲፈጸም የሚታየው በጥቂት እግዚአብሔር የለሽ ሰይጣን ጁንታዎች ሽፍቶች መሆኑን ከአክአብና ኤልዛቤል ይማሯል፡፡
ይህን የኤልያስን ጠበቅ ያለ እገዳ ከስምንት መቶ አምሳው ነቢያተ ሐሰት ካህናተ ጣዖት አንዱም ወደ ሚመለከተው በጸሎቱም ሆነ በመሥዋዕቱ አመልክቶ ሊያስነሳ ወይም ለማስነሳት የቻለ የለም፡ ጠንቋዮችና አታላዮች በብሉይ ኪዳን ብዙ ጊዜ ከቤተ መንግሥት ተለይተው አይርቁም፡፡ 1ኛ ነገሥ 18፥22፣ዳን 2፥1-14፡፡

✤ 2. አመጸኞች አክአብንና ኤልዛቤልን ምንነታቸውን ካሳወቀ በኋላ የዘጋውን ለመክፈት ወደ ፈጣሪው በመጸለይ ዝናም አዝንሟል፡፡ 1ኛ ነገሥ. 18፥41-46፣ ያዕ 5 17-18 እግዚአብሔር ለወዳጆቹ የገባውን ቃል ኪዳን አያጥፍም አቁም ሲሉት ያቆማል ስጥ ሲሉት ይሰጣል እንጂ ምን አገባቸው ብሎ እንደፈለገው አያደርግም፡፡
የእግዚአብሔር ሐዋርያ ስለ ኤልያስ ማንነት ሲያደንቅ ኤልያስ እንደኛ ሰው ነበር ዝናም እንዳይዘንም ከለከለ እንደገናም እንዲዘንም አደረገ በማለት በዘመኑ የነበሩ ክርስቲያኖች ከቀና ክርስትናቸው ምን እንደሚጠበቅባቸው ከእምነታቸው ምን ማግኘት እንዳለባቸው ይጠይቃል ያዕ.5፥13-20፡፡ ዛሬስ ምን ይመስሎታል፡፡
ኤልያስ በቅዱስ መጽሐፍ ውስጥ ካሉት ቅዱሳን ነቢያት ዝናም በማቆም ብቸኛ ነቢይ ነው፡፡ ነገር ግን በረዶ ያዘነመላቸው አንደኛ ሙሴ ዘፀ 9፥13-21 ሁለተኛ ኢያሱ 10፥9-12 ሦስተኛም ሳሙኤል 1ኛ ሳሙ 12፥1-19 ይመለከታል፡፡

✤ 3. በተፈጥሮ የማይመስላቸው በቋንቋም የማይግባባቸው እንኳን ለሰው ሥጋ ሊያመጡ ከሰው ሥጋ የሚነጥቁ አሞራዎች ከየት እንደሚያመጡት የማይታወቅ እንጀራና ሥጋ ለምግብ እንዲያመላልሱለት አደረገ 1ኛ ነገሥ 17፥6-7፡፡ እነዚህ አሞራዎች ለሦስት ዓመት ከመንፈቅ በጋ ከክረምት የለምንም እረፍት ኤልያስን ሲያገለግሉ ኖረዋል፡፡ እምነት ካለ ተአምር መሥራት አይገድም ይህንም ከኤልያስ ይማራል፡፡

✤ 4.ለአንዲት መበለት ዱቄትና ዘይት አበረከተ፡፤ ኤልያስ ቁራሽ እየለመነ ያደረገውን ተአምር ልብ ይሏል፡፡ 1ኛ ነገሥ. 17፥16-24፡፡

✤ 5. ዱቄትና ዘይት ያበረከተላት ሴት ልጇ ቢሞት ከሞት አስነሳው 1ኛ ነገሥ. 17፥20-23 ይህች ሴት በእምነቷ አርአያነት ያላት ደገኛ ሴት ናት፡፡ ኤልያስን የእግዚአብሔር ሰው ሆይ ከአንተ ጋር ምን አለኝ፣ ኀጢአቴንስ ታስብ ዘንድ ልጄንስ ትገድል ዘንድ ወደ እኔ መጥተሃልን ብላዋለች፡፡ ኤልያስም በእግዚአብሔር ኀይል ማንኛውንም ችግር ለመፍታት ሙሉ መብት ነበረውና ወዲያውኑ የሞተውን ብላቴና ጠጋ ብሎ ወደ ፈጣሪው በጸሎት በማመልከት አስነስቶ የብላቴናውን እናት አስደስቷል 1ኛ ነገሥ 17 17-24
ሐዋርያ እምነት ጀግኖችን በመዘገበበት አንቀጽ ይችን ሴት ልብ ይሏል፤ ዕብ 11፥35፡፡ ቤተ ክርስቲያን እንዲህ ያሉ እናቶች ያስፈልቷል፡፡ ይህችን ሴት የሚመስሉ እናቶች 2ኛ ነገሥ. 4፥18-38 ፣ሉቃ 7፥11-17 ተመዝግበዋል፡፡ በሐዋርያት ሥራም ያሉት እናቶች ከእነዚህ ጋር ያነጻጽሯል የሐዋሥ 9 36-43፡፡

✤ 6. ለብዙ ጊዜ በቤተ መንግሥት ተሰግስገው አክአብና ኤልዛቤልን በሐሰት ሲደልሉ ግብዝ ሕብረተሰቡን ሲያታልሉ ለፍቶ ያገኘው ገንዘቡን ሲሸልጉ በኀጢአት ሊያስወጉ የነበሩ ነቢያተ ሐሰትና ካህናተ ጣዖትን በሕብረተሰቡ ፊት እስከ መምህራቸው ሰይጣን በቅሌት አከናንቦ ሲያስቅባቸው ውሏል፤ 1ኛ ነገሥ 18 20 -29፡፡ ሰይጣን በሰማርያ በምድር እንደዚያ ቀን ሰው መዘባበቻ በመሆን የውርደት ቀን ገጥሞት አያውቅም፡፡ በገዛ አገሩና መንደሩ፡፡

7. ወደ ፈጣሪው በጸሎት በማመልከት ያቀረበው ንጹሕ መሥዋዕቱን ከሰማይ እሳት ወርዶ በሰው ፊት በላለት 1ኛ ነገሥ 18 30-40፡፡ በዚህም ማንነቱን በሰይጣንና በሰይጣን አቀንቃኞች ፊት አስመስክሯል፡፡

✤ 8. ምግብና መጠጥ መልአክ ከሰማይ አመጣለት ያንን ተመግቦ ለአርባ ቀን ያለምንም ምግብ መጠጥ ተጉዟል 1ኛ ነገሥ 19፥5-7

✤ 9. እሳት ከሰማይ በማዝነም ሊጣሉት የመጡትን መምለኪያነ ጣኦት ምሉአነ ኀጢአት የሰይጣን ሠራዊት በሰው ደም የሰከሩ በዲያብሎስ የሚመሩ ጠላቶቹን አጋይቷል 2ኛ ነገሥ 1 9-13
✤ 10. በመጎናጸፊያው የዮርዳኖስን ባሕር ከፍሎ ከነ ደቀመዝሙሩ በደረቅ ተሸግሯል 2ኛ ነገሥ. 2፥11

✤ 11. ቅድመ ልደተ ክርስቶስ በ918 ዓመተ ዓለም ሳይሞት በሕይወቱ መራራው ሞት ዕያየው በብርሃን ሠረገላ ወደሰማይ አርጓል 2ኛ ነገሥ. 2 6-9

✤ 12. እንደ እያስፈላጊነቱ ከፈጣሪው ጋር ለብዙ ጊዜ ተነጋግሯል ከአንድ እስከ አስራ አንድ ያደረጋቸውን ተአምራት የፈጸመለት ታማኝ ፈጣሪው ሰው በሆነበት ወራት በተራራ ከጓደኞቹ ጋር ብርሃነ መለኮቱን ገለጠለት ማቴ 17 ፥3 ፡፡ ከዚህ ዓለም ከተሰናበቱ በኋላ ወደዚህ ዓለም መጥተው የፈጣሪጣቸውን ሰው መሆን ያዩ ከነቢያተ ጽድቅ ሙሴና ኤልያስ ብቸኞች ናቸው ብፁዓን ከተባሉት ሐዋርያትም ተቆጥረዋል፤ በዚህም ቅዱሳን ከሞት በኋላ እንደሚያማልዱም መስክሯል፡፡ ማቴ 13፥16-17፡፡
ኤልያስ ሰው መባል ወይም ተብሎ በመጠራት እንደማንኛውም ሰው መሆኑ መልአክ አለመሆኑን ሐዋርያ ነግሮናል ያዕ 5፡17-20፡፡
ከኤልያስ ብዙ ነገር ወይም ተግባር ስለሚማሩ ከቅዱስ መጽሐፍ ከ 1ኛ ነገሥ 17፡1 ጀምረው እስከ 2ኛ ነገሥ 2፡11 ረጋ ብለው ይመርምሩ ክርስትናዎትንም ይፈትሹ፡፡


👇

Показано 20 последних публикаций.