❗️የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ለእስራኤል የ4 ቢሊዮን ወታደራዊ እርዳታ በአስቸኳይ እንዲደርሳት ማዘዛቸውን ገለጹ
የትራምፕ አስተዳደር በቅርብ ሳምንታት ውስጥ መሳሪያዎችን በፍጥነት ለእስራኤል ለመሸጥ የአስቸኳይ ጊዜ ስልጣን ሲጠቀም ይህ ለሁለተኛ ጊዜ ነው ተብሏል።
@seledadotio
@seledadotio
የትራምፕ አስተዳደር በቅርብ ሳምንታት ውስጥ መሳሪያዎችን በፍጥነት ለእስራኤል ለመሸጥ የአስቸኳይ ጊዜ ስልጣን ሲጠቀም ይህ ለሁለተኛ ጊዜ ነው ተብሏል።
@seledadotio
@seledadotio