❗️ብሄራዊ ባንክ አዲስ ህግ አጸደቀ!
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አነስተኛና አዲስ የተቋቋሙ የፋይናንስ ድርጅቶች በልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች ውስጥ ቅርንጫፍ እንዳይሠሩ የሚያግድ ረቂቅ መመሪያ አወጣ።
ባለሙያዎች እንደሚጠቁሙት ይህ ውሳኔ በባንኮች መካከል ውህደትን ለማበረታታት ሰፊ ስትራቴጂ አካል ነው
@seledadotio
@seledadotio
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አነስተኛና አዲስ የተቋቋሙ የፋይናንስ ድርጅቶች በልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች ውስጥ ቅርንጫፍ እንዳይሠሩ የሚያግድ ረቂቅ መመሪያ አወጣ።
ባለሙያዎች እንደሚጠቁሙት ይህ ውሳኔ በባንኮች መካከል ውህደትን ለማበረታታት ሰፊ ስትራቴጂ አካል ነው
@seledadotio
@seledadotio