አዋጭ ሁለት ሚሊየን አምስት መቶ ሺህ ብር ለሜቄዶንያ ለገሰ
አዋጭ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ህብረት ስራ ማህበር ለሜቄዶንያ 2,500,000 (ሁለት ሚሊየን አምስት መቶ ሺህ )ብር ለግሷል።
አንድ ሚሊየን ብር በቁጠባና ብድር አንድ ሚሊየን በፋውንዴሽኑ አምስት መቶ ሺህ ብር ከሰራተኞቹና ከአባላት በአጠቃላይ ሁለት ሚሊየን አምስት መቶ ሺህ ለመቅዶኒያ አስገብቷል።
በቀጣይም በየአመቱ አንድ ሚሊየን ብር ለመስጠት ቃል ገብተዋል።
@sheger_press
@sheger_press
አዋጭ የገንዘብ ቁጠባና ብድር ህብረት ስራ ማህበር ለሜቄዶንያ 2,500,000 (ሁለት ሚሊየን አምስት መቶ ሺህ )ብር ለግሷል።
አንድ ሚሊየን ብር በቁጠባና ብድር አንድ ሚሊየን በፋውንዴሽኑ አምስት መቶ ሺህ ብር ከሰራተኞቹና ከአባላት በአጠቃላይ ሁለት ሚሊየን አምስት መቶ ሺህ ለመቅዶኒያ አስገብቷል።
በቀጣይም በየአመቱ አንድ ሚሊየን ብር ለመስጠት ቃል ገብተዋል።
@sheger_press
@sheger_press