አነስ ረዲየሏሁ ዐንሁ እንዲህ ይላሉ፦
" ሙስሊሞች ሻዕባን በገባ ጊዜ በሙስሕፎች(ቁርኣን) ላይ ይደፉ ነበር፤ የሚያነቡ ሲሆን፣ ከገንዘቦቻቸው ዘካም ያወጡ ነበር። ይህንንም ያደረጉ የነበረው ደካማውን እና ድሃውን ለረመዳን ጾም ለማበረታታት ነው።
(ለጣኢፉ አልመዓሪፍ፣ ገጽ 135)
" ሙስሊሞች ሻዕባን በገባ ጊዜ በሙስሕፎች(ቁርኣን) ላይ ይደፉ ነበር፤ የሚያነቡ ሲሆን፣ ከገንዘቦቻቸው ዘካም ያወጡ ነበር። ይህንንም ያደረጉ የነበረው ደካማውን እና ድሃውን ለረመዳን ጾም ለማበረታታት ነው።
(ለጣኢፉ አልመዓሪፍ፣ ገጽ 135)