ለባህር ዳር ሙስሊም የተሰጡ የአሏህ ችሮታ !!
የክልሉን መጀሊስ ለበርካታ አመታት መርተዋል::
የኢድ ሶላትን በባህርዳር ስታዲያም በማስገድና በተለያዩ መሳጂዶች ኹጥባዎችን በማድረግ እንዲሁም በማስተማር አገልግለዋል::
አሁን መጅሊስ ያለበትን ቦታ ከመንግስት የተቀበሉትም እሳቸውና በወቅቱ የነበሩት የስራ ባልደረቦቻቸው ናቸው ።
ሱናን ያስተምራሉ ፤ ለሙስሊሙ አንድነት በጣም ይጨነቃሉ።
ሸይኽ ሙሀመድ አወል ሰዒድ
ዛሬ በነበረው የአማራ ክልል መጀሊስ ስብሰባ ላይ ተገኝተው ያስተላለፉትን ጣፋጭ ምክር ጋበዝናችሁ
https://t.me/muslimbrothersbahirdar
የክልሉን መጀሊስ ለበርካታ አመታት መርተዋል::
የኢድ ሶላትን በባህርዳር ስታዲያም በማስገድና በተለያዩ መሳጂዶች ኹጥባዎችን በማድረግ እንዲሁም በማስተማር አገልግለዋል::
አሁን መጅሊስ ያለበትን ቦታ ከመንግስት የተቀበሉትም እሳቸውና በወቅቱ የነበሩት የስራ ባልደረቦቻቸው ናቸው ።
ሱናን ያስተምራሉ ፤ ለሙስሊሙ አንድነት በጣም ይጨነቃሉ።
ሸይኽ ሙሀመድ አወል ሰዒድ
ዛሬ በነበረው የአማራ ክልል መጀሊስ ስብሰባ ላይ ተገኝተው ያስተላለፉትን ጣፋጭ ምክር ጋበዝናችሁ
https://t.me/muslimbrothersbahirdar