ረመዳን ጋር የሚያያዙ ለማስረጃነት ብቁ ያልሆኑ በነብዩ ﷺ ስም ሊወሩ የማይገባቸው ደካማ (ዶዒፍ) ሐዲሦች”
~
1. “የረመዳን ወር መጀመሪያው እዝነት ነው፡፡ መካከሉ ምህረት ነው፡፡ መጨረሻው ደግሞ ከእሳት ነፃ መውጫ ነው፡፡” ሐዲሡ ደካማ እንደሆነ የገለፁ የሐዲሥ ሊቃውንት[አዶዒፋህ፡ 2/262]
2. “ፁሙ ጤናማ ትሆናላችሁ፡፡” [አድዶዒፋህ፡ 1/420]
3. “ከረመዳን አንድ ቀን ያለ ምክንያት ወይም ያለ ህመም ያፈጠረ አመት ቢፆም እንኳን አይተካውም፡፡” [ዶዒፉ ሱነኑ ቲርሚዚ፡ 1/626]
4. “ጌታዬ ሆይ! ረጀብንና ሸዕባንን ባርክልን፡፡ ረመዳንንም አድርሰን፡፡” [ዶዒፉልጃሚዕ፡ 4395]
5. “ጌታዬ ሆይ ላንተ ፆምኩኝ፡፡ በሪዝቅህም አፈጠርኩኝ፡፡” [ዶዒፉልጃሚዕ፡ 4349]
6. “ለአላህ በእያንዳንዱ ፊጥራ ጊዜ ላይ ከእሳት ነፃ የሚወጡ አሉት፡፡” [አዶዒፋህ፡ 2/262]
ረመዳን በገባ ቁጥር በየመሳጂዱ ስለሚደጋገሙ ምናልባትም ለደረሰው መማሪያ ይሆን ዘንድ ሼር እናድርግ ባረከላሁ ፊኩም፡፡
IbnuMunewor
~
1. “የረመዳን ወር መጀመሪያው እዝነት ነው፡፡ መካከሉ ምህረት ነው፡፡ መጨረሻው ደግሞ ከእሳት ነፃ መውጫ ነው፡፡” ሐዲሡ ደካማ እንደሆነ የገለፁ የሐዲሥ ሊቃውንት[አዶዒፋህ፡ 2/262]
2. “ፁሙ ጤናማ ትሆናላችሁ፡፡” [አድዶዒፋህ፡ 1/420]
3. “ከረመዳን አንድ ቀን ያለ ምክንያት ወይም ያለ ህመም ያፈጠረ አመት ቢፆም እንኳን አይተካውም፡፡” [ዶዒፉ ሱነኑ ቲርሚዚ፡ 1/626]
4. “ጌታዬ ሆይ! ረጀብንና ሸዕባንን ባርክልን፡፡ ረመዳንንም አድርሰን፡፡” [ዶዒፉልጃሚዕ፡ 4395]
5. “ጌታዬ ሆይ ላንተ ፆምኩኝ፡፡ በሪዝቅህም አፈጠርኩኝ፡፡” [ዶዒፉልጃሚዕ፡ 4349]
6. “ለአላህ በእያንዳንዱ ፊጥራ ጊዜ ላይ ከእሳት ነፃ የሚወጡ አሉት፡፡” [አዶዒፋህ፡ 2/262]
ረመዳን በገባ ቁጥር በየመሳጂዱ ስለሚደጋገሙ ምናልባትም ለደረሰው መማሪያ ይሆን ዘንድ ሼር እናድርግ ባረከላሁ ፊኩም፡፡
IbnuMunewor