የሥላሴ አስተምህሮ መሠረት ያደረገባቸው አምስት መሠረታውያን ነጥቦች
1:- መጽሐፍ ቅዱስ ፣ እግዚአብሔር አንድ ብቻ እንደ ሆነ ያስተምራል።
2:- መጽሐፍ ቅዱስ ፣ አብ ፍጹም አምላክ እንደ ሆነ ያስተምራል።
3:- መጽሐፍ ቅዱስ ፣ ወልድ ፍጹም አምላክ እንደሆነ ያስተምራል።
4:- መጽሐፍ ቅዱስ ፣ መንፈስ ቅዱስ ፍጹም አምላክ እንደሆነ ያስተምራል።
5:- መጽሐፍ ቅዱስ አብ ፣ ወልድና መንፈስ ቅዱስ የተለያየ አካል እንዳላቸው ያስተምራል። ይህ ማለት
#ኢየሱስ ክርስቶስ እግዚአብሔር አብ አይደለም ወይም እግዚአብሔር አብ ኢየሱስ ክርስቶስ አይደለም።
#ኢየሱስ ክርስቶስ መንፈስ ቅዱስ አይደለም ወይም መንፈስ ቅዱስ ኢየሱስ ክርስቶስ አይደለም።
#እግዚአብሔር አብ መንፈስ ቅዱስ አይደለም ወይም መንፈስ ቅዱስ እግዚአብሔር አብ አይደለም።
*
የትምህርተ ሥላሴ መሠረታውያን
ከተስፋዬ ሮበሌ
@thevoiceofGod ይቀላቀሉን
@thevoiceofGod