በዓዲጉዶምና በመቀለ ከተማ ዙርያ ንፁሀን ላይ በተከፈተ ተኩስ ጉዳት መድረሱ አቶ ጌታቸው ረዳ አስታወቁ
በተወሰኑ የጦር አዛዦች የተወሰነ የተሳሳተ ውሳኔና ህግን በጉልበት በማስፈፀም የመንግስት መዋቅር ለማፍረስ እየተደረገ ባለ ሙከራ ክልሉን አለመረጋጋት ውስጥ ከቶታል ያሉት ፕሬዝደንቱ፤ ይህንን የመንግስት መዋቅር ለማፍረስ የሚደረገውን ሙከራ በተቃወሙ ሰዎች ላይም ታጣቂዎች ተኩስ ከፍተዋል ሲሉ የትግራይ ጊዝያዊ አስተዳደር ፕሬዝደንት አቶ ጌታቸው ረዳ በኤክስ ገፃቸው ፅፈዋል።
ፕሬዝደንቱ በዓዲ ጉዶም ከተማና በመቀለ ዙርያ ድርጊቱን ለመቃወም በወጡ ንፁሓን ላይ በተከፈተ ተኮስ ጉዳት ደርሳልም ያሉ ሲሆን ድርጊቱ ህገወጡን የህወሓት ቡዱን ወደ ስልጣን የመመለስ እቅድ አካል መሆኑንም አስታውቀዋል። ይህም ከትግራይ ህዝብ ፍላጎትና ከፕሪቶርያ ስምምነት ተቃራኒ ነው ብለዋል።
https://t.me/voa_amharic1
https://t.me/voa_amharic1
በተወሰኑ የጦር አዛዦች የተወሰነ የተሳሳተ ውሳኔና ህግን በጉልበት በማስፈፀም የመንግስት መዋቅር ለማፍረስ እየተደረገ ባለ ሙከራ ክልሉን አለመረጋጋት ውስጥ ከቶታል ያሉት ፕሬዝደንቱ፤ ይህንን የመንግስት መዋቅር ለማፍረስ የሚደረገውን ሙከራ በተቃወሙ ሰዎች ላይም ታጣቂዎች ተኩስ ከፍተዋል ሲሉ የትግራይ ጊዝያዊ አስተዳደር ፕሬዝደንት አቶ ጌታቸው ረዳ በኤክስ ገፃቸው ፅፈዋል።
ፕሬዝደንቱ በዓዲ ጉዶም ከተማና በመቀለ ዙርያ ድርጊቱን ለመቃወም በወጡ ንፁሓን ላይ በተከፈተ ተኮስ ጉዳት ደርሳልም ያሉ ሲሆን ድርጊቱ ህገወጡን የህወሓት ቡዱን ወደ ስልጣን የመመለስ እቅድ አካል መሆኑንም አስታውቀዋል። ይህም ከትግራይ ህዝብ ፍላጎትና ከፕሪቶርያ ስምምነት ተቃራኒ ነው ብለዋል።
https://t.me/voa_amharic1
https://t.me/voa_amharic1