የወንዝ ብክለት ፈጻሚዎች ላይ ከ6.7 ሚሊዮን ብር በላይ ቅጣት ተጣለባቸው
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን፣ ከአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ጋር በመተባበር፣ ፍሳሽ ቆሻሻ ወደ ወንዝ የለቀቁ 24 ድርጅቶችና 3 ግለሰቦች ላይ በአጠቃላይ 6,700,000 ብር (ስድስት ሚሊዮን ሰባት መቶ ሺህ ብር) የገንዘብ ቅጣት መጣሉን አስታውቋል ።
ቅጣቱ በተለያዩ ክፍለ ከተሞች የተጣለ ሲሆን፣ በተለይም አዲስ ከተማ፣ ንፋስ ስልክ ላፍቶ እና አራዳ ክፍለ ከተሞች ከፍተኛ ቅጣት ተመላክቷል።
https://t.me/voa_amharic1
https://t.me/voa_amharic1
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን፣ ከአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ጋር በመተባበር፣ ፍሳሽ ቆሻሻ ወደ ወንዝ የለቀቁ 24 ድርጅቶችና 3 ግለሰቦች ላይ በአጠቃላይ 6,700,000 ብር (ስድስት ሚሊዮን ሰባት መቶ ሺህ ብር) የገንዘብ ቅጣት መጣሉን አስታውቋል ።
ቅጣቱ በተለያዩ ክፍለ ከተሞች የተጣለ ሲሆን፣ በተለይም አዲስ ከተማ፣ ንፋስ ስልክ ላፍቶ እና አራዳ ክፍለ ከተሞች ከፍተኛ ቅጣት ተመላክቷል።
https://t.me/voa_amharic1
https://t.me/voa_amharic1