አንድ የኢትዮ ቴሌኮም ሰራተኛ ከአንድ ሚሊዮን ብር በላይ ገንዘብ ይዞ ለመሰወር ሲሞክር በፖሊስ በቁጥጥር ስር መዋሉ ተሰምቷል
በቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል በአሶሳ ከተማ አስተዳደር የኢትዮ ቴሌኮም አሶሳ ቅሪንጫፍ የሽያጭ ሰራተኛ ከአንድ ሚሊዮን ብር በላይ ገንዘብ ይዞ ለመሰወር ሲሞክር ነው በፖሊስ ቁጥጥር ስር የዋለው።
ግለሰቡ ገንዘቡን ይዞ ከተሰወረ ከአንድ ሳምንት በኋላ በፖሊስ ተይዞ ምርመራ እየተጣራበት እንደሚገኝ የአሶሳ ዞን ፖሊስ መምሪያ የህዝብ ግንኙነት ክፍል መረጃ ያመለክታል።
👉"ባለቴሌብሩ ኢትዮ ቴሌኮም ሚሊየን ብሮችን በአንድ ሰራተኛ በካሽ ይሰበስባል?" የሚለው ጥያቄ ይመዝገብልን😳
========================
ቤተሰብ❤ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ👇
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው👇በዚህ ይከታተሉ
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
ማስታወቂያና ጥቆማ 👇መቀበያ
https://t.me/wasumohammed
በቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል በአሶሳ ከተማ አስተዳደር የኢትዮ ቴሌኮም አሶሳ ቅሪንጫፍ የሽያጭ ሰራተኛ ከአንድ ሚሊዮን ብር በላይ ገንዘብ ይዞ ለመሰወር ሲሞክር ነው በፖሊስ ቁጥጥር ስር የዋለው።
ግለሰቡ ገንዘቡን ይዞ ከተሰወረ ከአንድ ሳምንት በኋላ በፖሊስ ተይዞ ምርመራ እየተጣራበት እንደሚገኝ የአሶሳ ዞን ፖሊስ መምሪያ የህዝብ ግንኙነት ክፍል መረጃ ያመለክታል።
👉"ባለቴሌብሩ ኢትዮ ቴሌኮም ሚሊየን ብሮችን በአንድ ሰራተኛ በካሽ ይሰበስባል?" የሚለው ጥያቄ ይመዝገብልን😳
========================
ቤተሰብ❤ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ👇
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው👇በዚህ ይከታተሉ
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
ማስታወቂያና ጥቆማ 👇መቀበያ
https://t.me/wasumohammed