የሊቢያው ኮለኔል መሀመድ ጋዳፊ በሥልጣን ዘመናቸው ለዜጎች ያደርጉ የነበረውን በጥቂቱ ...
ለሊቢያ በኮለኔል ሞሀመድ ጋዳፊ የስልጣን ዘመን 17 አሥገራሚ የዜግነት ጥቅሞች
1. የኤሌክትሪክ ኃይል ለሊቢያ ዜጎች ያለምንም ክፍያ ለመላው የአገሪቷ ዜጋ በነፃ ይዳረሳል፣
2. በሊቢያ ሕግ፣ ባንኮች ለዜጎቻቸው የሚያበድሩት ብድር ምንም አይነት ወለድ አይከፈልበትም
3. በአገረ ሊቢያ ዜጎች የቤት ባለቤት መሆን እንደሰብአዊ መብት ይቆጠራል፤ ጋዳፊ የሊቢያ እያንዳንዱ ዜጋ የመኖሪያ ቤት የማግኘት የመንግሥት ግዴታ እንዲሆን አድርጓል
4. የሊቢያ ዜጎች ትዳር ሲውጡ ለሙሽሮች መቋቋሚያ 50,000 የአሜሪካን ዶላር ይሰጣቸዋል፣
5. በአገረ ሊቢያ ትምህርትና ሕክምና ነፃ ነው፤ ጋዳፊ ፊደል የቆጠሩ ዜጎችን ቁጥር ከ25 በመቶ ወደ 83 በመቶ አሳድገዋል፣
6. ወደግብርና የሚገቡ ሊቢያውያን የግብርና መሳሪያና ቦታ በነፃ ይሰጣቸዋል፣
7. ለሊቢያውያን ዟጎች በአገሩቷ ሊቢያ ውስጥ ባሉ የህክምና መሥጫ ሆሥፒታሎች የማይቻል ሕክምና በሙሉ በመንግስት ወጪ ህክምናውን የሚያገኙበት በሌላ አገር እንዲያገኙ ይደረጋል፤
8. እያንዳንዱ ሊቢያዊ ዜጋ በወር 2,300 የአሜሪካን ዶላር የዜግነት ይከፈለዋል፣
9. ማንኛውም የሊቢያ ዜጎች መኪና መግዛት ሲፈልጉ መንግስት 50 በመቶ የወጪ እገዛ ያደርግላቸዋል፣
10. በጋዳፊ የሥልጣን ዘመን ሊቢያ ውሥጥ የአንድ ሊትር ነዳጅ ዋጋ 14 ሳንቲም ነበር የሚሸጠው
11.በጋዳፊ የሥልጣን ዘመን ሊቢያ ከየትኛውም አገር ሆነ አበዳሪ ተቋማት ሠባራ ሳንቲም ብድር የለባትም፣
12. አንድ የተመረቀ ሊቢያዊ ሥራ እስኪያገኝ ድረስ በተመረቀበት ሙያ ሊያገኝ የሚችለውን ደሞዝ መጠን ከመንግስት በየወሩ ይሰጠዋል፣
13. የሊቢያ ከምታወጣው ነዳጅ እና ከነዳጅ ንግድ ትርፍ በጥቂቱ ተቀነጣጥቦ ለመላው የአገሪቷ ዜጎች የባንክ አካውንት
ውስጥ ከነዳጅ ከሚገኘው ትርፍ ይገባላቸዋል።
14. በአገረ ሊቢያ በሞሀመድ ጋዳፊ የስልጣን ዘመን አንድ ሊቢያዊት እናት ልጅ ሥትወልድ መንግስት 5,000 የአሜሪካ
ዶላር ይሰጣታል፣
15. በጋዳፊ የስልጣን ዘመን 40 ዳቦ በሊቢያ 15 ሳንቲም ይሸጥ ነበር ( የአርባ ህጸናት ቁርሥ 15 ሳንቲም)
16. ብጋዳፊ የሥልጣን ዘመን 25 በመቶ የሚሆኑት ሊቢያውያን የዩንቨርስቲ ዲግሪ አላቸው፣
17. በበረሃማዋ አገር ‹‹ታላቁ ሰው ሠራሽ ወንዝ›› የተሰኘውን የዓለማችንን የእርከን ፕሮጀክት ለሊቢያ ያሰሩት ሞሀመድ ጋዳፊ ናቸው፡፡(Capital)
📹https://youtu.be/HYyTDwNxFsg
https://youtu.be/HYyTDwNxFsg
የቴሌግራም ቻናሉን Join በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ🔽
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
ለሊቢያ በኮለኔል ሞሀመድ ጋዳፊ የስልጣን ዘመን 17 አሥገራሚ የዜግነት ጥቅሞች
1. የኤሌክትሪክ ኃይል ለሊቢያ ዜጎች ያለምንም ክፍያ ለመላው የአገሪቷ ዜጋ በነፃ ይዳረሳል፣
2. በሊቢያ ሕግ፣ ባንኮች ለዜጎቻቸው የሚያበድሩት ብድር ምንም አይነት ወለድ አይከፈልበትም
3. በአገረ ሊቢያ ዜጎች የቤት ባለቤት መሆን እንደሰብአዊ መብት ይቆጠራል፤ ጋዳፊ የሊቢያ እያንዳንዱ ዜጋ የመኖሪያ ቤት የማግኘት የመንግሥት ግዴታ እንዲሆን አድርጓል
4. የሊቢያ ዜጎች ትዳር ሲውጡ ለሙሽሮች መቋቋሚያ 50,000 የአሜሪካን ዶላር ይሰጣቸዋል፣
5. በአገረ ሊቢያ ትምህርትና ሕክምና ነፃ ነው፤ ጋዳፊ ፊደል የቆጠሩ ዜጎችን ቁጥር ከ25 በመቶ ወደ 83 በመቶ አሳድገዋል፣
6. ወደግብርና የሚገቡ ሊቢያውያን የግብርና መሳሪያና ቦታ በነፃ ይሰጣቸዋል፣
7. ለሊቢያውያን ዟጎች በአገሩቷ ሊቢያ ውስጥ ባሉ የህክምና መሥጫ ሆሥፒታሎች የማይቻል ሕክምና በሙሉ በመንግስት ወጪ ህክምናውን የሚያገኙበት በሌላ አገር እንዲያገኙ ይደረጋል፤
8. እያንዳንዱ ሊቢያዊ ዜጋ በወር 2,300 የአሜሪካን ዶላር የዜግነት ይከፈለዋል፣
9. ማንኛውም የሊቢያ ዜጎች መኪና መግዛት ሲፈልጉ መንግስት 50 በመቶ የወጪ እገዛ ያደርግላቸዋል፣
10. በጋዳፊ የሥልጣን ዘመን ሊቢያ ውሥጥ የአንድ ሊትር ነዳጅ ዋጋ 14 ሳንቲም ነበር የሚሸጠው
11.በጋዳፊ የሥልጣን ዘመን ሊቢያ ከየትኛውም አገር ሆነ አበዳሪ ተቋማት ሠባራ ሳንቲም ብድር የለባትም፣
12. አንድ የተመረቀ ሊቢያዊ ሥራ እስኪያገኝ ድረስ በተመረቀበት ሙያ ሊያገኝ የሚችለውን ደሞዝ መጠን ከመንግስት በየወሩ ይሰጠዋል፣
13. የሊቢያ ከምታወጣው ነዳጅ እና ከነዳጅ ንግድ ትርፍ በጥቂቱ ተቀነጣጥቦ ለመላው የአገሪቷ ዜጎች የባንክ አካውንት
ውስጥ ከነዳጅ ከሚገኘው ትርፍ ይገባላቸዋል።
14. በአገረ ሊቢያ በሞሀመድ ጋዳፊ የስልጣን ዘመን አንድ ሊቢያዊት እናት ልጅ ሥትወልድ መንግስት 5,000 የአሜሪካ
ዶላር ይሰጣታል፣
15. በጋዳፊ የስልጣን ዘመን 40 ዳቦ በሊቢያ 15 ሳንቲም ይሸጥ ነበር ( የአርባ ህጸናት ቁርሥ 15 ሳንቲም)
16. ብጋዳፊ የሥልጣን ዘመን 25 በመቶ የሚሆኑት ሊቢያውያን የዩንቨርስቲ ዲግሪ አላቸው፣
17. በበረሃማዋ አገር ‹‹ታላቁ ሰው ሠራሽ ወንዝ›› የተሰኘውን የዓለማችንን የእርከን ፕሮጀክት ለሊቢያ ያሰሩት ሞሀመድ ጋዳፊ ናቸው፡፡(Capital)
📹https://youtu.be/HYyTDwNxFsg
https://youtu.be/HYyTDwNxFsg
የቴሌግራም ቻናሉን Join በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ🔽
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4