አል ከሊመቱ ጠይባ


Гео и язык канала: Эфиопия, Амхарский
Категория: не указана


فوائد : أبي لقمان فؤاد بن نغاش

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
не указана
Статистика
Фильтр публикаций






Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram
እስከ መቼ ???


Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram




🔺በሙስሊሞች መካከል እየተፈፀሙ ካሉ የሽርክ ተግባራቶች መካከል፡ ክፍል 5
~~~
5 ﺍﻟﺘﺒﺮﻙ ﺑﻘﺒﺮ ﺍﻟﻨﺒﻲ ﺻﻠﻰ ﺍﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ ﻭﺳﻠﻢ ﺃﻭ ﺍﻟﺘﻤﺴﺢ ﺑﻪ ﺃﻭ ﺍﻟﺴﺆﺍﻝ ﻋﻨﺪﻩ، ﻭﻛﺬﺍ ﻏﻴﺮﻩ ﻣﻦ ﻗﺒﻮﺭ ﺍﻟﺼﺤﺎﺑﺔ ﻭﺍﻵﻝ ﻭﺍﻷﻭﻟﻴﺎﺀ ﺍﻟﺼﺎﻟﺤﻴﻦ، ﻭﻛﺬﺍ ﺍﻟﺘﺒﺮﻙ ﺑﺎﻟﺸﺠﺮ ﻭﺍﻟﺤﺠﺮ ﻭﻧﺤﻮﻫﻤﺎ
በነብዩ ﺻﻠﻰ ﺍﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ ﻭﺳﻠﻢ መቃብር ተበሩክን/ ረድኢትን መፈለግ ወይም ሂዶ መተሻሸት / መንከባለል ወይም ሀጃው እንድፈፀምለት ሂዶ መጠየቅ እንደዚሁም ከነብዩ ﺻﻠﻰ ﺍﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ ﻭﺳﻠﻢ ውጭ ያሉ እሰሀብዮች (ሪዷኑሏሂ አለይሂም)  ቀብር ላይ ይመስል፣የአሏህ ደጋግ ባሪያዎች ቀብር ብሎም በተለያዩ ዛፎች ፣ድንጋይና መሰል ነገሮች ተበሩክ ማድረግ/ ረድኤትን መሻት።ሁሉም የሽርክ ተግባር ናቸው።

እንዲሁም ሌላኛው
6 ﺍﻟﺴﺤﺮ ﻭﺍﻟﻜﻬﺎﻧﺔ ﻭﺍﻟﺬﻫﺎﺏ إلى ﺍﻟﻤﺸﻌﻮﺫﻳﻦ ﻭﺍﻟﻤﻨﺠﻤﻴﻦ
⑥ አስማትና ጥንቆላ እንደዚሁም ወደ አጭበርባሪዎችና ኮኮብ ቆጣሪዎች መሄድ።
👌ﺭﻭﻯ ﺃﺣﻤﺪ ﻭﺍﻟﺤﺎﻛﻢ ﻭﺻﺤﺤﻪ ﺍﻷﻟﺒﺎﻧﻲ ﻣﻦ ﺣﺪﻳﺚ ﺃﺑﻲ ﻫﺮﻳﺮﺓ ﺭﺿﻲ ﺍﻟﻠﻪ ﻋﻨﻪ ﺃﻥ ﺍﻟﻨﺒﻲ ﺻﻠﻰ ﺍﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ ﻭﺳﻠﻢ ﻗﺎﻝ : ‏« ﻣﻦ ﺃﺗﻰ ﻋﺮﺍﻓﺎً ﺃﻭ ﻛﺎﻫﻨﺎً ﻓﺼﺪﻗﻪ ﺑﻤﺎ ﻳﻘﻮﻝ ﻓﻘﺪ ﻛﻔﺮ ﺑﻤﺎ ﺃﻧﺰﻝ ﻋﻠﻰ ﻣﺤﻤﺪ ‏» .
ኢማሙ አህመድና ኢማሙ አልሀኪም የዘገቡትና ኢማሙ አል አልባኒይ ሶሂህ ያሉት ሀድስ አባ ሁረይራ ነብዩ ﺻﻠﻰ ﺍﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ ﻭﺳﻠﻢ እንድህ አሉ አለ" አዋቂ ወይም ጠንቋይ ዘንድ የሄደና የሚናገረውን ሀቅ ብሎ የተቀበለው  በእርግጥ በሙሀመድ ﺻﻠﻰ ﺍﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ ﻭﺳﻠﻢ ላይ በወረደው ( በቁርአን) ክዷል"።

‼️ማስጨበጫ〰
ሲህር ወይም አስማት የሚባለው አደገኛ በሽታ ስለሆነ አሏሁ ሱብሀነሁ ወተአላ ቁርአን ላይ እሱን ያስተማረና በሱ የሰራ በጌታው የካደና በአኼራ ምንም ድርሻ የሌለው መሆኑን ገልፅዋል።ሲህር የሰራም ፣ያሰራም፣የተማረም፣ያስተማረም፣በድርጊቱ የወደደም ከኢስላም እንደሚወጣ ኦለማዎች ያስቀምጣሉ።
7 ﺍﻟﺤﻠﻒ ﺑﻐﻴﺮ ﺍﻟﻠﻪ تعلى
⑦ከአሏህ ውጭ ባሉ አካላቶች መማል፡
👌 ﺭﻭﻯ ﺃﺣﻤﺪ ﻭﺍﻟﺘﺮﻣﺬﻱ ﻭﺍﻟﺤﺎﻛﻢ ﻭﺻﺤﺤﻪ ﺍﻷﻟﺒﺎﻧﻲ ﻋﻦ ﺍﺑﻦ ﻋﻤﺮ ﺭﺿﻲ ﺍﻟﻠﻪ ﻋﻨﻬﻤﺎ ﺃﻥ ﺍﻟﻨﺒﻲ ﺻﻠﻰ ﺍﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ ﻭﺳﻠﻢ ﻗﺎﻝ : ‏« ﻣﻦ ﺣﻠﻒ ﺑﻐﻴﺮ ﺍﻟﻠﻪ ﻓﻘﺪ ﺃﺷﺮﻙ ‏» ،
ኢማሙ አህመድ፣ኢማሙ አቲርሚዚይና ኢማሙ አል ሀኪም እንደዘገቡትና ኢማሙ አል አልባኒይ ሶሂህ እንዳሉት ኢብኑ ኡመር ረደየሏሁ አንሁ እንድህ አሉ" የአሏህ መልእክተኛ ﺻﻠﻰ ﺍﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ ﻭﺳﻠﻢ እንድህ አሉ" ከአሏህ ሱብሀነሁ ወተአላ ውጭ ባለ ነገር የማለ በእርግጥም አጋርቷል"።  
‼️ልብ በሉ〰
ከአሏህ ውጭ ባለ ነገር መማል ከከባኢር ወንጀሎች ሁሉ የሚበልጥ ታላቅ ወንጀል ነው።በአሏህ ምሎ ውሸት ማውራት ከአሏህ ውጭ ባለ አካል ምሎ እውነት ከማውራት ይሻላል።
https://t.me/WATESiMU






አዎን እሬቻ ባህል ሳይሆን ባአድ አምልኮነው

በውስጡም እጅግ በርካታ የሽርክ ክምችት ያለበት ነው።


"ኢሬቻ ባህል እንጂ ሃይማኖት አይደለም" የሚሉ ሙስሊሞችን ማየት በጣም ልብ የሚያደማ ነው❗️🔥

🩸ሙስሊም ወንድምና እህቶቸ ሆይ❗️ የብሄር አጀንዳ አቅላችንን አስቶ ጀሃነም እንዳይከተን እንጠንቀቅ። አላህን እንፍራ።!!

መስቀልን የምንቃወመው የአማራ ስለሆነ አይደለም።የኩፍር በአል ስለሆነ እንጂ።!

ኢሬቻ የኦሮሞ ስለሆነ በተለየ አይን አናየውም። የኩፍር ቡላና ዳለቻ የለውም። ሁሉም ኩፍር ነው። ሁሉም የጣኦት አምልኮ ነው። ሁሉም ተውሒድን በጥብቅ ከሚያስተምረው ኢስላም ጋር ፈፅሞ የሚፃረር ነው። ሁለቱም ከኢስላም ጠርጎ የሚያስወጣ የለየት ክህደት ነው።
ዛሬ የብሄር አጀንዳ እራሱን የቻለ ጣኦት ሆኗል። ሰዎች ለብሄር ሲሉ ካፊርን ይወዳሉ። ሙስሊምን ይጠላሉ። ለብሄር ሲሉ ለመስቀል፣ ለኢሬቻ ወግነው ይሟገታሉ። የኩፍር በአል ያከብራሉ።
የሚያሳፍረው ሸይኾችና ዱዓቶች ጭምር በዘረኝነት መለከፋቸው ነው። እስኪ የመስጂድ ኢማም ሆኖ፣ ጥምጣም ጠምጥሞ የኦርቶዶክስ ሰልፍ የሚያደምቅ፣ በዘራቸው የተነሳ ሙስሊም ትግሬዎችን ጭምር የሚያጥላላ፣ ለኢሬቻ "የእንኳን አደረሳችሁ" መልእክት የሚያስተላልፍን ልክፍተኛ አስቡ። ዘረኝነት አደዛዥ እፅ ነው።❗️ በዚህ በሽታ የተለከፈ ሰው እይታው ጠበብ ነው። አርቆ ማሰብ አይችልም። ይህንን ሀሺሽ፣ ይህንን ጣኦት አጥብቀን ካልተዋጋነው ብዙ ነገር ያሳጣናል።

🩸ሁላችንም ሼር እናድርገው ሼር ሼር ሼር❗️
Copy  pest
https://t.me/WATESiMU/4946
abumaherasalafi


Ayyaana Irreechaa Madaala Haqaan.pdf
1.1Мб
የኢሬቻ በዓል በፍትህ ሚዛን” ጥናታዊ ጽሑፍ በአፋን ኦሮሞ የተዘጋጀ

Barruu Qorannoo Gabaabaa
Ayyaana Irreechaa Madaala Haqaan” jedhurratti Barreeffame.


Dubbiffadhaa Waliifis Qodaa.
https://t.me/WATESiMU/4945




ደህና ነኝ

"ደህና ነህ?" እያሉ ለጠየቁኝ ሁሉ፣
"ደህና ነኝ" ልበል ወይ ደህና ነው እንዲሉ፣
ብዬ ብጠይቀው.....

ከልባቸው ሽተው ለጠየቁህ ቀርቶ፣
ደህና መሆንህም ለሚያሳምማቸው፣
ይበልጥ እንዲያማቸው ደህና ነኝ በላቸው>>


የህይወት ሩጫ በተመሳሳይ የመሮጫ 24 ሰዐት ትራክ ውስጥ ይሁን እንጂ ሁሉም በየራሱ ፍጥነት የየራሱን ዙር የሚያጠናቅቅበት ነው:: አንዱ ከአንዱ ተወዳድሮ ማሸነፍ ሳይሆን ራስን ከራስ ጋር በማፎካከር የሚደረግ ሩጫ :: ከሰው ጋር ፉክክር ሲጨመርበት ግን ከራስ የመሮጫ እድሜ እንደመቀነስ ይሆናል ምክንያቱም የሁሉም ሰው የዙር ብዛት የተለያየ ነውና.... አብዛኞቻችን ዙሩን መጨረስ ላይ እንጂ እንዴት እና በምን ሁኔታ የሚሉ ጉዳዮች ላይ ስንጨነቅ አንታይም ... ስለ እንዴት መጨነቃችን ግን ከሩጫው መጠናቀቅ ተከትሎ ስለሚኖረን ሽልማት አልያም መና መቅረት ወሳኝ ይመስለኛል
𝖆𝖇𝖚 𝐋Ǫ𝖒𝖆𝖓
          ••ৡ✵


አንዳንዴ ……ምታወራው ስላላለቀ ሳይሆን ምላሽ ስለሌለ ዝም ለማለት ትገደድ አለህ!!

ያአላህ እዝነት ለነዚያ በልባቸው እልፍ ቃላቶች… ኢያብሰለሰቡ በዝምታ በተዋቡት!
𝖆𝖇𝖚 𝐋Ǫ𝖒𝖆𝖓
          ••ৡ✵


ሰዎች በተለያዩ መንገዶችና አገላለፆች "እወድሃለሁ፣ አከብርሃለሁ፣ አስብልሃለሁ" ይሉሃል። ለምሳሌ፦
1. ራስህን ጠብቅ
2. ብርድ ስለሆነ በደንብ ልበስ
3. ምግብ በላህ?(ምሳ በላህ? ቁርስስ?)
4. ቤት ስትደርስ ደውለህ አሳውቀኝ
5. ሳወራህ ትመቸኛለህ…
እና ሌላም ሌላም እየተጠቀሙ ውዴታቸውና ክብራቸውን ይገልፃሉ።
አንዳንድ ሰው ይረዳቸውና በተረዳው መልክ ያስተናግዳቸዋል።  አንዳንዶች ደግሞ "ተራ ጥያቄ" መስሏቸው "ተራ ምላሽ" ይሰጣሉ።  እና በቃ!
𝖆𝖇𝖚 𝐋Ǫ𝖒𝖆𝖓
          ••ৡ✵


☞አንተ ጠግበህ የምታስቀምጠው ቁራጭ ዳቦ  የተራበን ድሃ ሊያጠግበው ይችላል።

☞አንዲት ቃልህ ለሌሎች ሰዎች ተስፋን የሚያጭር ሊሆን ይችላል።


ፈገግታና ቁምነገር በሉ ይነበብ
“በጥሩ የፍቅር ግንኙነት እንዴት መኖር ትችላላችሁ?” በሚል ሴሚናር ላይ በርከት ያሉ ባለ ትዳር ሴቶች ተገኝተው ነበር።

ሴቶቹም እንዲህ የሚል ጥያቄ ቀረበላቸው፦

“ምን ያህሎቻችሁ ባላችሁን ታፈቅራላችሁ?”
>>>ሁሉም እጃቸውን አወጡ

ተከታዩም ጥያቄ ፦ “ለመጨረሻ ጊዜ ለባሎቻችሁ
እንደምታፈቅሯቸው የገለፃችሁት መቼ ነው?”
>>> አንዳንዶቹ “ዛሬ”፣ የተወሰኑት “ትላንት” ፣ ቀሪዎቹ እንደማያስታውሱት ተናገሩ።

ከዛም ሴቶቹ በስልካቸው ሜሴጅ የሚከተለውን መልእክት ለባሎቻቸው እንዲልኩ ተጠየቁ፦

“የኔ ጣፋጭ ፣ በጣም አፈቅርሃለሁ"

ከባሎቻቸው ከተመለሱት መልሶች በከፊል፦

1- ደግሞ ዛሬ ምን ተፈጠረ? መኪናውን ዛሬም
አጋጨሽው?

2- እህ ፣ የልጆቼ እናት፣ ዛሬ በጤናሽ ነው?

3- አልገባኝም ! ምንድነው ማለት የፈለግሽው?
.
4- አሁን ምን አያደረግሽ ነው? ዛሬ እንኳ በጭራሽ አንላቀቅም።

5- ደሞዝ ገና እኮ ነን አልደረሰም?

6- በይ አሁን ዙሪያ ጥምጥም አትሂጂ ፣ ዝም ብለሽ ምን ያህል እንደምትፈልጊ ብቻ ንገሪኝ!

7- ምንድነው? በህልሜ ነው?

8- ይሄን ሜሴጅ ለማን ልትልኪው እንደነበር ካልነገርሽኝ ዛሬ ገደልኩሽ!!!!!!!

9- በቀን እንዳትጠጪ ተነጋግረን አልነበር? እባክሽ አሁንም ከዚህ በላይ አትጠጪ!!

ምርጡ መልስ ፦..

10- ይቅርታ ፣ ማን ልበል?

እህ




🔺ምንም ማብራሪያም አያሸውም!!
~~~
ኢማም ኢብኑ አል ዐረቢይ አል ማሊኪይ (ረሒመሁሏህ) እንዲህ ይላሉ:-
قال الإمام ابن العربي المالكي رحمه الله
📌"……فالجاهل والمخطيء من هذه الأمة، ولو عمل من الكفر والشرك ما يكون صاحبه مشركاً أو كافراً، فإنّه يعذر بالجهل والخطأ حتى يتبيّن له الحجة التي يكفر تاركها بياناً واضحاً ما يلتبس على مثله،ٍ……… ولم يخالف في ذلك إلا أهل البدع" انتهى  نقلا عن【محاسن التأويل للقاسمي (5/1307)】
"…ከዚች ኡማ ጃሂልና ሙኽጢእ(ተሳሳች)  ከኩፍርና ከሽርክ ካፊርና ሙሽሪክ የሚሆንበትን ነገር ቢሰራምኳ
በመተው ምክኒያት  ካፊር የሚሆንበት ማስረጃ በደንብ ግልፅ ሆኖ በሱ አምሳያ ላይ ውስብስብ በማይሆን መልኩ እስከሚብራራለት ድረስ
እርሱ በጅህልናውና በስህተቱ ዑዝር ይሰጠዋል…
እሄንንም አቋም የቢዳዓ ባልተቤት የሆነ ሰው ቢሆን እንጅ የተቃወመ የለም"
📚መሓሲኒ ተእዊል ሊልቃሲሚይ (5/192
👉ሙርጂ ነበሩ እንዴ??
https://t.me/Assunnah11

Показано 20 последних публикаций.