አል ከሊመቱ ጠይባ


Гео и язык канала: Эфиопия, Амхарский
Категория: не указана


فوائد : أبي لقمان فؤاد بن نغاش

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
не указана
Статистика
Фильтр публикаций


ሸይጧን ወደ አንድ ባሪያ የሚገባባቸው ③ቱ በሮች፦
①) ዝንጉነት፣
②) ስሜት፣
③) ቁጣ
ኢብኑ-ል-ቀይ'ዩም አል-ጀውዚይ'ያህ
[አል-ዋቢሉ-ስ'ሶይብ: 37]
https://t.me/WATESiMU/5210


«ከጩኸት ዝምታ እጂጉን ይሰማል፡»
«አስተውሎ ማዝገም ከሩጫ ይቀድማል፡»
      .....ኑር.....

ٱلصَّمْتُ أَبْلَغُ مِنَ الصُّرَاخِ."
"التَّفْكِيرُ قَبْلَ ٱلْإِجْرَاءِ أَفْضَلُ مِنَ ٱلتَّسَارُعِ."
https://t.me/WATESiMU/5210


Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram


‏سيجعلُ اللهُ بعد العُسرِ مَيسرةً
‏ويجبرُ الروحَ بعد الحزنِ واليأسِ

‏لا عُسرَ إلّا ونورُ اليُسرِ يتبعُهُ
‏كالنورِ يولدُ من إشراقةِ الشمسِ

‏وعدٌ من الله في التنزيلِ أثبتَهُ
‏فلتطمئنّي لِوَعدِ اللهِ يا نفسي

‏إنّ القلوبَ إذا ضاقت فإنّ لها
‏في سُورةِ الشّرحِ سُلوانٌ من البؤسِ


🔺አላህ የከለከለው ትልቁ በደል #ክፍል10
~~~
በሙስሊሞች መካከል እየተፈፀሙ ካሉ የሽርክ ተግባራቶች መካከል፡
ﺍﻋﺘﻘﺎﺩ ﺗﺄﺛﻴﺮ ﺍﻟﻨﺠﻮﻡ ﻭﺍﻟﻜﻮﺍﻛﺐ ﻓﻲ ﺍﻟﺤﻮﺍﺩﺙ ﻭﺣﻴﺎﺓ ﺍﻟﻨﺎﺱ .
ክዋክብቶች በመሬት ላይ ለሚከሰቱ ክስተቶች ሁሉ እንደዚሁም ለሰዎች ህይወት ተፅኖ አላቸው ብሎ ማመን።
ﻭﺍﻟﺘﻨﺠﻴﻢ : ﻫﻮ ﺍﻻﺳﺘﺪﻻﻝ ﺑﺎﻷﺣﻮﺍﻝ ﺍﻟﻔﻠﻜﻴﺔ ﻋﻠﻰ ﺍﻟﺤﻮﺍﺩﺙ ﺍﻷﺭﺿﻴﺔ،
የስነ ፈለክ(የክዋክብት)ጥናት የሚባለው መሬት ላይ ለሚከሰቱ ነገሮች ሁሉ በሰማይ ላይ ያሉን ክዋክብቶች ሁኔታ መረጃ ማድረግ ነው።
ﻭﺍﻟﺘﻨﺠﻴﻢ ﻳﻌﻨﻲ ﺍﻟﻨﻈﺮ ﻓﻲ ﺍﻟﻨﺠﻮﻡ ﻭﺍﺟﺘﻤﺎﻋﻬﺎ ﻭﺍﻓﺘﺮﺍﻗﻬﺎ ﻭﻃﻠﻮﻋﻬﺎ ﻭﻏﺮﻭﺑﻬﺎ ﻭﺗﻘﺎﺭﺑﻬﺎ ﻭﺗﺒﺎﻋﺪﻫﺎ
የስነ ፈለክ እውቀት የሚባለው ክዋክብቶችን መመልከት ፡መሰባሰቧን፣መበታተኗን፣መውጣቷን፣መግባቷን፣መቀራረቧን፣መራራቋን ይመስል።
ﻭﻫﻮ ﻣﻦ ﺩﻋﻮﻯ ﻋﻠﻢ ﺍﻟﻐﻴﺐ ﺍﻟﺒﺎﻃﻠﺔ ﺍﻟﺘﻲ ﺃﺑﻄﻠﻬﺎ ﺍﻟﻠﻪ ﺟﻞ ﻭﻋﻼ ﺑﻘﻮﻟﻪ
ይሄ ደግሞ አሏህ ሱብሀነሁ ወተአላ ባጢልነቱን የተናገረው የሆነውን የሩቅ እውቀት አውቃለሁ ባይነት  ነው ።
  ‏( ﻗﻞ ﻻ ﻳﻌﻠﻢ ﻣﻦ ﻓﻲ ﺍﻟﺴﻤﻮﺍﺕ ﻭﺍﻷﺭﺽ ﺍﻟﻐﻴﺐ ﺇﻻ ﺍﻟﻠﻪ ‏)
አሏሁ ሱብሀነሁ ወተአላ እንድህ ይላል "በላቸው በሰማያትና በምድር ያለ ከአሏህ ውጭ የሩቅ እውቀትን አያውቅም"።

‼️ማስታወሻ‼️
የስነ ፈለክ ጥናት የሚባለው እንደ ሀገራችን ተጨባጭ ሁኔታ ለተለያዩ አጋጣሚወች ለምሳሌ ጋብቻን ለመፈፀም፣የተለያዩ ተግባሮችን ለመስራት ኮኮብ ቆጠራ የሚባለው ነው። ይህ የሽርክ ተግባር ነው።  ሌላኛው  ከባባድ ወንጀሎች ሚመመደበው
ﻣﻮﺍﻻﺓ ﺍﻟﻜﻔﺎﺭ،
ካፊሮችን ወዳጅ አድርጎ መያዝ፡
ﻭﻫﺬﻩ ﺍﻟﺼﻔﺔ ﻣﻨﺎﻗﻀﺔ ﻟﻤﻔﻬﻮﻡ ﺍﻟﻮﻻﺀ ﻭﺍﻟﺒﺮﺍﺀ ﻓﻲ ﺍﻹﺳﻼﻡ؛ ﻷﻥ ﺍﻟﻜﻔﺎﺭ ﺃﻋﺪﺍﺀٌ ﻟﻠﻪ ﻭﻟﺮﺳﻮﻟﻪ ﻭﻟﻠﻤﺆﻣﻨﻴﻦ،
✅ይህ ባህሪ ወላዕ(የድን ሰዎችን መወዳጀት) እና ወላዕ(ከድን ያፈነገጡ አካላቶችን መጥላት) የሚለውን የአህለሱነቲ ወል ጀመኣ እምነት ይፃረራል።ምክንያቱም ኩፋሮች የአሏህ( ሱብሀነሁ ወተአላ)።የነብዩ አለይ ሶላቱ ወሰላም፣የሙእሚኖች ጠላቶች ናቸውና።
👌 ﻭﻫﻨﺎﻙ ﺻﻮﺭ ﺷﺎﺋﻌﺔ ﻷﻧﻮﺍﻉ ﻣﻦ
ﻣﻮﺍﻻﺓ ﺍﻟﻜﻔﺎﺭ ﻣﻨﻬﺎ :
👉እዚህ ጋ የተሰራጩ የሆኑ ካፊሮችን የመወዳጀት ባህሪያቶች አሉ ከነሱም መካከል።
-1 ﺍﻟﺘﻌﻠﻖ ﺑﻬﻢ ﻭﻣﺤﺒﺘﻬﻢ، ﺧﺎﺻﺔ ﻣﻊ ﻛﺜﺮﺓ ﺍﻻﺧﺘﻼﻁ ﺑﻬﻢ ﻓﻲ ﺑﻼﺩﻫﻢ، ﺃﻭ ﻓﻲ ﺑﻼﺩ ﺍﻟﻤﺴﻠﻤﻴﻦ .
① በእነሱ መንጠልጠል፣እነሱን መውደድ፣በተለይ ከነሱ ጋ መቀላቀል በማብዛት በእነሱ ሀገር ወይም በሙስሊሞች ሀገር።
-2 ﺍﻟﺴﻔﺮ ﺇﻟﻰ ﺑﻼﺩ ﺍﻟﻜﻔﺎﺭ ﻟﻐﻴﺮ ﺣﺎﺟﺔ ﺃﻭ ﺿﺮﻭﺭﺓ، ﻭﺍﻟﺒﻘﺎﺀ ﻓﻲ ﺑﻼﺩﻫﻢ ﻣﻊ ﺍﻟﻮﻗﻮﻉ ﻓﻲ ﺍﻟﻔﺘﻨﺔ .
② ወደ ሀገራቸው ያለ ምንም ሀጃ ወይም አስገዳጅ ሁኔታ መሳፈር፣ፊትና ከመከሱቱም ጋር እዚያ መኖር።
-3 ﺍﻟﺘﻌﻠﻖ ﺑﺒﻌﺾ ﺍﻟﻜﻔﺎﺭ ﻟﻐﺮﺽٍ ﻣﻌﻴﻦ ﻛﻼﻋﺐ ﻛﺮﺓ ﺃﻭ ﻣﻤﺜﻞ ﻭﻣﻐﻦٍ .
③በተወሰኑ ኩፋሮች ላይ መንጠልጠል ለተወሰነ ጥቅም፡እግር ኳስ ተጫዋቾችን ይመስል፣ተዋናኝዎች እና ሙዚቀኞች፡
-4 ﺍﻟﺜﻨﺎﺀ ﻋﻠﻰ ﺍﻟﻜﻔﺎﺭ ﺑﻤﺎ ﻳﺆﺩﻱ ﺇﻟﻰ ﺍﺣﺘﻘﺎﺭ ﺍﻟﻤﺴﻠﻤﻴﻦ ﻭﺷﺮﻳﻌﺘﻬﻢ .
④ሙስሊሞችንና ሸሪአቸውን በሚያሳንስ መልኩ ካፊሮችን ማወደስ።
-5 ﻣﻨﺎﺻﺮﺓ ﺍﻟﻜﻔﺎﺭ ﻭﻣﻌﺎﻭﻧﺘﻬﻢ ﻋﻠﻰ ﺍﻟﻤﺴﻠﻤﻴﻦ،
⑤ካፊሮችን በሙስሊሞች ላይ ማገዝና መርዳት።
‼️ማስታወሻ
ካፊሮችን ሀይማኖትን በማይነካ መልኩ መልካም ነገር ሲውሉልን መልካም መዋልና ለሀይማኖታቸው ሳይሆን ጠብዕይ የሆነ ውደታ መውደድና ሌሎች ተያያዥ ነፅቦች አይከለከሉም።ይህ ምእራፍ ሰፋ ይላል ግልፅ ካልሆነ ተጨማሪ ማብራሪያ ይሰጥበታል
በሙስሊሞች መካከል እየተፈፀሙ ካሉ የሽርክ ተግባራቶች መካከል፡
ﺍﻟﺮﻳﺎﺀ،
ለአኼራ ብለን የምንሰራውን ስራ ይዩልኝ ብሎ መስራት ነው፡
ﻗﺎﻝ ﺍﻟﻠﻪ ﺗﻌﺎﻟﻰ : ﴿ ﻓَﻤَﻦْ ﻛَﺎﻥَ ﻳَﺮْﺟُﻮ ﻟِﻘَﺎﺀَ ﺭَﺑِّﻪِ ﻓَﻠْﻴَﻌْﻤَﻞْ ﻋَﻤَﻠًﺎ ﺻَﺎﻟِﺤًﺎ ﻭَﻟَﺎ ﻳُﺸْﺮِﻙْ ﺑِﻌِﺒَﺎﺩَﺓِ ﺭَﺑِّﻪِ ﺃَﺣَﺪًﺍ ﴾
👉ይህንን በተመለከተ አሏሁ ሱብሀነሁ ወተአላ እንድህ ይላል"የጌታውን መገናኘት ተስፋ የሚያደርግ አካል መልካም ስራ ይስራ በጌታውም አምልኮ ላይ ማንንም አያጋራ"።
👌ﻭﻋﻦ ﺃﺑﻲ ﻫﺮﻳﺮﺓ ﺭﺿﻲ ﺍﻟﻠﻪ ﻋﻨﻪ ﻗﺎﻝ : ﺳﻤﻌﺖ ﺭﺳﻮﻝ ﺍﻟﻠﻪ ﺻﻠﻰ ﺍﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ ﻭﺳﻠﻢ ﻳﻘﻮﻝ : " ﻗﺎﻝ ﺍﻟﻠﻪ ﺗﻌﺎﻟﻰ : ﺃﻧﺎ ﺃﻏﻨﻰ ﺍﻟﺸﺮﻛﺎﺀ ﻋﻦ ﺍﻟﺸﺮﻙ، ﻣﻦ ﻋﻤﻞ ﻋﻤﻼً ﺃﺷﺮﻙ ﻣﻌﻲ ﻓﻴﻪ ﻏﻴﺮﻱ ﺗﺮﻛﺘﻪ ﻭﺷﺮﻛﻪ " ﺭﻭﺍﻩ ﻣﺴﻠﻢ،
✅የአሏህ መልዕክተኛ አለይሂ ሶላቱ ወሰላም አባ ሁረይራ ረደየሏሁ አንሁ በዘገቡት በሆነው ሀድስ አልቁድስ እንድህ አሉ"አሏህ እንድህ አለ " እኔ አግሪዎች ከሚያገጋሩት አጋር እና ማጋራት የተብቃቃህ ነኝ።አንድን ስራ የሰራ በስራውም ውስጥ ከኔ ውጭ ያለን አካል ከኔጋ ያጋራበት ከሆነ ሽርኩንም ሰውየውንም እተዋቸዋለህ"!! ሙስሊም ዘግበውታል።
👌ﻭﻋﻦ ﺃﺑﻲ ﺳﻌﻴﺪ ﻣﺮﻓﻮﻋﺎً : " ﺃﻻ ﺃﺧﺒﺮﻛﻢ ﺑﻤﺎ ﻫﻮ ﺃﺧﻮﻑ ﻋﻠﻴﻜﻢ ﻋﻨﺪﻱ ﻣﻦ ﺍﻟﻤﺴﻴﺢ ﺍﻟﺪﺟﺎﻝ؟ " ﻗﺎﻟﻮﺍ : ﺑﻠﻰ، ﻗﺎﻝ : " ﺍﻟﺸﺮﻙ ﺍﻟﺨﻔﻲ؛ ﻳﻘﻮم ﺍﻟﺮﺟﻞ ﻓﻴﺼﻠﻲ ﻓﻴﺰﻳﻦ ﺻﻼ,ﺗﻪ ﻟﻤﺎ ﻳﺮﻯ ﻣﻦ ﻧﻈﺮ ﺍﻟﺮﺟﻞ " ﺭﻭﺍﻩ ﺍﺑﻦ ﻣﺎﺟﻪ ﻭﺣﺴﻨﻪ ﺍﻷﻟﺒﺎﻧﻲ
✅በሌላ ቦታ የአሏህ መልዕክተኛ እንድህ አሉ" እኔ ዘንዳ ከመሲህ ደጃል የበለጠ የምፈራላችሁን ጉዳይ አልነግራችሁምን? ሰሀባዎችም አወ ይንገሩን ያረሱለሏህ አሉ፣ስውር የሆነውን ሽርክ ነው የምፈራላችሁ አሉ።ለምሳሌ ሰውየው ሶላት ለመስገድ ይቆማል ሶላቱንም ያሳምራል ወደሱ የሚመለከት አካል ባስተዋለ ጊዜ"።ኢብኑ ማጅህ ዘግበውታል ፣ሸይኹል አልባኒይ ሀሰን ብለውታል።
‼️ማስታዎሻ‼️
ይዩልኝ ሲባል ብዙ ጊዜ የሚከሰተው እሱ ስለሆነ እንጅ ይስሙልኝና ተያያዥ ነገሮችም ይገባሉ።
https://t.me/WATESiMU






🔺🐌ከቀንድ አውጣው እንሰሳ የተሰራው ቅባት ነጃሳ ነው ወይስ ጠኃራ⁉️
~~~~
Snail Hair Oil
(ነፍሳቶች Insects)
👌በሶብርና በትዕግስ ይነበብ።ለሌ ሎችም ሼር ይደረግ። ባረከሏሁ ፊኩም።

መንደርደሪያ ቀንድ አውጣው ሁለት አይነት ነው።በሪይ( በየብስ የሚኖር) በሕሪይ (በበሕር ውስጥ የሚኖር) በበሕር ውስጥ የተገኘ እንሰሳ ምንም ይሁን ምን ሀራምነታቸው ከተጠቀሱት (እንቁራሪ…) በስተቀር ሀላል ነው። የላቀው ጌታ እንዲህ ይላል ፦

أُحِلَّ لَكُمْ صَيْدُ الْبَحْرِ وَطَعَامُهُ مَتَاعًا لَّكُمْ وَلِلسَّيَّارَةِ ۖ وَحُرِّمَ عَلَيْكُمْ صَيْدُ الْبَرِّ مَا دُمْتُمْ حُرُمًا ۗ وَاتَّقُوا اللَّهَ الَّذِي إِلَيْهِ تُحْشَرُونَ

የባሕር ታዳኝና ምግቡ ለእናንተም ለመንገደኞችም መጠቀሚያ ይኾን ዘንድ ለናንተ ተፈቀደ፡፡ በሐጅም ላይ እስካላችሁ ድረስ የየብስ አውሬ በናንተ ላይ እርም ተደረገ፡፡ ያንንም ወደርሱ የምትሰበሰቡበትን አላህን ፍሩ፡፡

[አልማኢደህ 96]

በመሆኑም በሕር ውስጥ የሚገኝ የትኛውም እንሰሳ ኖሮም ሞቶም ሐላል ነው።መብላቱ ከተፈቀ መቀመሙ፣ከሱ የተለያዩ መዐዲኖችን በማዘጋጀት ቅባት ማዘጋጀት ፣ሌሎችንም ነገራቶች መጠቀም ሀላል ይሆናል።በበሕር ውስጥ የሚኖረውን ቀንድ አውጣ መጠቀም ይፈቀዳል።ይህኛው በህር ውስጥ ያለው ቀንድ አውጣ ስሆን ሁለተኛው ደሞ የብስ ውስጥ  ስለሚኖረው ይሆናል።

ولا يحل أكل (الحلزون البري )ولا شيئ من الحشرات كلها كالوزغ والخنافس والنمل والنحل والذباب والدبر والدود كله –طيارة وغير طيارة  –والقمل والبراغيث والبق والبعوض وكل ما كان من أنواعها لقوله تعالى (حرمت عليكم الميتة)
የብስ ላይ የሚኖረውን  ቀንድ አውጣ (حلزون) መብላት አይፈቀድም።አንዳችም ነገር ከምድር ነፍሳቶች መብላት አይፈቀድም።እንሽላሊት፣  ጥንዚዛ…ጉንዳን፣ንብ፣ዝንብ፣ተርብ፣ ትል ሁሉንም በራሪ ብሆን ባይሆንም…፣ቅማል፣በረሮ፣ትኳን፣ትንኝ ሁሉ ከሷ አይነት የሆኑትን መብላት አይፈቀድም።ላቅ ያለው ጌታ እንዲህ ይላል፦ (በናንተ ላይ የሞቱ ነገራቶች ክልክል ሆኑ)

አልማኢደህ

"ለማረድ ምቹ የሚሆነው ነገር ጎሮሮው ላይ ብለዋ ማረፍ የምቻልበት እንሰሳ መሆን ኣለበት።ማረድ በጉሮሮ እንጂ በሌላ መሆን አይችልም።ማረዱ ያልተቻለ ነገር ወደ መብላቱ ምንም አይነት መንገድ የለውም። "

የላቀው ጌታችን"የሞተ ነገር ሐራም/ ክልክ ሆነባችሁ" ሲል" ያረዳችሁት" ሲቀር ብሏል።አሁን የተጠቀሱት ቀንድ አውጣውን ጨምሮ ለመታረድ ባለመቻሉ እሱን መጥበሱም ሆነ ፈጭቶ መጠቀሙ፣መብላቱ የተከለከለ ተግባር ይሆናል። ወይም ነጃሳ እንደ መብላት ነው።

«ዝንብ በአንዳችሁ እቃ ላይ ከወደቀ ወደ ውስጥ ነክሮት  ይጣለው» ብለዋል።ነጃሳ ባይሆን ወደ ውጭ ጣሉት ባላሉ ነበር።

ከዐብዱረሕማን ብን ዑስማን ተይዞ "አንድ ዶክተር ወደ ነብዩ ሶለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም ዘንድ መጣና እንቁራሪትን ለመድኃኒትነት ልያደርጋት ጠይቃቸው ከለከሉት "ይላል።

የብስ ላይ ያሉ ነፍሳት( Insects)  ሐላል ብሆኑ ኖሮ ባልከለከሉት ነበር።ቀንድ አውጣው ከነፍሳቶች መካከል መሆኑ አጠራጣሪ አይደለም።

ኢማሙ ነወዊይ አላህ ይዘንላቸውና እንዲህ ይላሉ፦
ﻣﺬﺍﻫﺐ ﺍﻟﻌﻠﻤﺎﺀ ﻓﻲ ﺣﺸﺮﺍﺕ ﺍﻷﺭﺽ .... ﻣﺬﻫﺒﻨﺎ ﺃﻧﻬﺎ ﺣﺮﺍﻡ ، ﻭﺑﻪ ﻗﺎﻝ ﺃﺑﻮ
ﺣﻨﻴﻔﺔ ﻭﺃﺣﻤﺪ ﻭﺩﺍﻭﺩ .
ﺍﻟﻤﺠﻤﻮﻉ " ‏( 9/16‏)

የዑሞች አካሄድ በምድ ነፍሳት ላይ እሷ ሐራም ናት( የምል ነው) በሱ( በዚህ አቃም) አቡ ሐኒፋ ፣አህመድ፣ዳውድ ሄደውበታል።

ኢማሙ ኢብኑ ሐዝም እንዲህ ይላሉ፦
ﻭﻗﺎﻝ ﺍﺑﻦ ﺣﺰﻡ ﺭﺣﻤﻪ ﺍﻟﻠﻪ :
"ﻭﻻ ﻳﺤﻞ ﺃﻛﻞ ﺍﻟﺤﻠﺰﻭﻥ ﺍﻟﺒﺮﻱ , ﻭﻻ ﺷﻲﺀ ﻣﻦ ﺍﻟﺤﺸﺮﺍﺕ ﻛﻠﻬﺎ

"የብስ ላይ የሚኖር ቀንድ አውጣ (snail) መብላት አይፈቀድም።አንዳችም ከነፍሳት ከሁሉዋም።"

ጁምሁሮች የሄዱበት አቃም የሚፈስ ደም የሌለው የሆነ ነገር ለማረድ አይመችም የምለው ነው።ይህን አቃም የሚቃወም ከዑለሞች መካከል ኣለን❓

ኣዎ !ኢማሙ ማሊክ እንዲህ ይላሉ፦

ﺳﺌﻞ ﻣﺎﻟﻚ ﻋﻦ ﺷﻲﺀ ﻳﻜﻮﻥ ﻓﻲ ﺍﻟﻤﻐﺮﺏ ﻳﻘﺎﻝ ﻟﻪ ﺍﻟﺤﻠﺰﻭﻥ ﻳﻜﻮﻥ ﻓﻲ
ﺍﻟﺼﺤﺎﺭﻯ ﻳﺘﻌﻠﻖ ﺑﺎﻟﺸﺠﺮ ﺃﻳﺆﻛﻞ ؟ ﻗﺎﻝ : ﺃﺭﺍﻩ ﻣﺜﻞ ﺍﻟﺠﺮﺍﺩ ، ﻣﺎ ﺃﺧﺬ ﻣﻨﻪ
ﺣﻴّﺎً ﻓﺴﻠﻖ ﺃﻭ ﺷﻮﻱ : ﻓﻼ ﺃﺭﻯ ﺑﺄﻛﻠﻪ ﺑﺄﺳﺎً , ﻭﻣﺎ ﻭﺟﺪ ﻣﻨﻪ ﻣﻴﺘﺎً : ﻓﻼ
ﻳﺆﻛﻞ " ﺍﻧﺘﻬﻰ .
ﻭﻓﻲ " ﺍﻟﻤﻨﺘﻘﻰ ﺷﺮﺡ ﺍﻟﻤﻮﻃﺄ " ‏( 3 / 110 ‏) ﻷﺑﻲ ﺍﻟﻮﻟﻴﺪ ﺍﻟﺒﺎﺟﻲ ﺭﺣﻤﻪ
ﺍﻟﻠﻪ
ኢማሙ ማሊክ ሞሮኮ ላይ ስለሚገኝ ሐየዋን  ቀንድ አውጣ ስለሚባል ፣በረሃ ላይ የሚገኝና በዛፎች የሚለጠፍ እንሰሳ ይበላልን ተብለው  ተጠየቁ  እሳቸውም "እንደ አንበጣ (ይመስለኛል) ብለው ኣሉ። ከሱ በህይወት የተያዘው ነገር ይፈጫል ወይም ይጠበሳል። በመመገቡ ችግር አላይበትም ። ሞቶ የተገኘው አይበላም" ይላሉ።( ሙንተቃ)

ይሁን እንጂ ማስረጃው ግን ፍንጭም አይሰጣቸውም። 

✅አንኳር‼️

የቀንድ አውጣውን ቅባትም ሆነ ሌላ ነሩንም የምትጠቀሙ እህት ወንድሞች ከዚህ ቀደም ለሰራችሁት አላህ ይቅር ይበላችሁና ከዚህ ቦኃላ ነጃሳ መሆኑን አውቃችሁ ማቆም ኣለባችሁ።"እንትና ፈትዋ ሰቶበታል እንትና ሼኽ የሚባል ነገር አይሰራም።ማስረጃው ይህ ነው።ይህንን ርእስ ለመፃፍ የተገደድኩት ብዙ እህት ወንድሞች ስወዛገቡና ኮሜንትም ላይ ስጠይቁ ስለነበረ ነው።ስለ ቀንድ አውጣው ቅባት እውነታው ይህ ነው።
منقل
https://t.me/WATESiMU/5199






አዝካሩ ሰባህ "
                    """"""دعاء الصباح"""""
https://t.me/WATESiMU/5197


ማንም አይቀድምህም፣ አንተም ማንንም አትቀድምም... ሁሉም ወደ እጣ ፈንታው ይሄዳል።
𝖆𝖇𝖚 𝐋Ǫ𝖒𝖆𝖓
          ••ৡ✵


🔺አላህ የከለከለው ትልቁ በደል #ክፍል9
~~~
በሙስሊሞች መካከል እየተፈፀሙ ካሉ የሽርክ ተግባራቶች መካከል፡
12 ﺍﻟﺘﻌﻠﻖ ﺑﺎﻷﺳﺒﺎﺏ ﻣﻦ ﺩﻭﻥ ﺍﻟﻠﻪ ﺗﺒﺎﺭﻙ ﻭﺗﻌﺎﻟﻰ،
12/ ሰበብ አድራጊ/ፈጣሪ የሆነውን ጌታ በመርሳት ሰበቦች ላይ ብቻ መንጠልጠል፡
ﻭﺍﻟﻮﺍﺟﺐ ﺍﻟﺘﻮﻛﻞ ﻋﻠﻰ ﺍﻟﻠﻪ ﻭﺣﺪﻩ، ﻓﻴﺘﻌﻠﻖ ﺍﻟﻘﻠﺐ ﺑﺎﻟﻠﻪ ﻭﺣﺪﻩ ﻣﻊ ﺍﻷﺧﺬ ﺑﺎﻷﺳﺒﺎﺏ ﺍﻟﺸﺮﻋﻴﺔ ﴿ ﻭَﻋَﻠَﻰ ﺍﻟﻠَّﻪِ ﻓَﺘَﻮَﻛَّﻠُﻮﺍ ﺇِﻥْ ﻛُﻨْﺘُﻢْ ﻣُﺆْﻣِﻨِﻴﻦَ ﴾ .
በአማኞች ላይ ግድ የሚሆነው በአሏህ መመካትና ጉዳይን ሁሉ ወደ እርሱ ማስጠጋት ነው።
  የሰው ልጅ ቀልብ በጌታው ላይ ብቻ መንጠልጠል ይኖርባታል ይህም ሲባል ሸሪአ የፈቀዳቸው የሆኑ ሰበቦችን ከማድረስ ጋ መሆን አለበት።ጌታችንም በእርሱ ብቻ እንድንመካና ጉዳያችንን ወደ እርሱ እንዲናስጠጋ እንድህ ሲል ተናገረ"‼️በአሏህ ላይ ብቻ ተመኩ እናንተ አማኒያኖች/ ሙእሚኖች ከሆናችሁ‼️"።
‼️ማስታወሻ‼️
የሚንጠለጠልባቸው ሰበቦች ሸሪአዊ ሰበቦች ከሆኑና አድራጊው አሏህ ሱብሀነሁ ወተአላ ነው ካለ ችግር የለም።ነገር ግን ሰበቧ ራሷን ችላ ነገሩን ማስገኘት ትችላለች ብሎ ካመነ ሸሪአዊ ሰበብ ብትሆንም ከኢስላም የሚያስወጣ ትልቅ ሽርክ ይሆናል።
ሌላኛው በሙስሊሞች መካከል እየተፈፀሙ ካሉ የሽርክ ተግባራቶች መካከል፡
ﺍﺗﺨﺎﺫ ﺣﻠﻘﺔ ﺃﻭ ﺧﺎﺗﻢ ﺃﻭ ﺣﺒﻞ ﺃﻭ ﺃﻱ ﺣﺮﺯ ﻟﺠﻠﺐ ﺍﻟﺨﻴﺮ ﺃﻭ ﺩﻓﻊ ﺍﻟﺸﺮ
ቀለበት፣ክር/ገመድ፣ሂርዝና መሰል ነገሮችን እግር፣እጅ፣አንገትና መሰል ቦታወች ላይ መጥፎ ነገርን ሳይመጣ ለመከላከልና ከመጣ ብኋላ ለማንሳት በሚል ሙግት ማንጠልጠል።
👌ﻓﻌﻦ ﺍﺑﻦ ﻣﺴﻌﻮﺩ ﺭﺿﻲ ﺍﻟﻠﻪ ﻋﻨﻪ ﻗﺎﻝ : ﺳﻤﻌﺖ ﺭﺳﻮﻝ ﺍﻟﻠﻪ ﺻَﻠَّﻰ ﺍﻟﻠَّﻪُ ﻋَﻠَﻴْﻪِ ﻭَﺳَﻠَّﻢَ ﻳﻘﻮﻝ : ‏( ﺇﻥ ﺍﻟﺮﻗﻰ ﻭﺍﻟﺘﻤﺎﺋﻢ ﻭﺍﻟﺘِﻮَﻟﺔ ﺷﺮﻙ ‏) ﺭﻭﺍﻩ ﺃﺣﻤﺪ ﻭﺃﺑﻮ ﺩﺍﻭﺩ ﻭﺻﺤﺤﻪ ﺍﻷﻟﺒﺎﻧﻲ،
የአሏህ መልዕክተኛ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ኢብኑ መስኡድ ረደየሏሁ አንሁ በዘገቡት ሀድስ እንድህ አሉ" ሩቃ፣ሂርዝና መስተፋቅር ማጋራት ናቸው"። አህመድ እና አቡ ዳውድ ዘግበውታል፡ሸይኹል አልባኒ ሶሂህ ብለውታል።
ﻭﺍﻟﺘﻮﻟﺔ ﺷﻲﺀ ﺗﺼﻨﻌﻪ ﺑﻌﺾ ﺍﻟﻨﺴﺎﺀ ﻷﺯﻭﺍﺟﻬﻦ ﻟﺘﺰﺩﺍﺩ ﻣﺤﺒﺘﻪ ﻟﻬﺎ .
መስተፋቅር ማለት አንዳንድ ሴቶች ባላቸው ለእነርሱ ያለው ውደታ እንድጨመር ሲሉ የሚሰሩት ነው።
‼️ማስታወሻ‼️
👉ሩቃ በሌላ ቦታ ላይ መፈቀዱ መጥቷል ነገር ግን ሁለቱ ሀራምነታቸው ይቀጥላል።
እዲሁም በሙስሊሞች መካከል እየተፈፀሙ ካሉ የሽርክ ተግባራቶች መካከል፡
ﻗﻮﻝ : ‏( ﻣُﻄِﺮْﻧَﺎ ﺑِﻨَﻮْﺀِ ﻛَﺬَﺍ ﻭَﻛَﺬَﺍ ‏)

ዝናብ በተዘነቡ ጊዜ "እገሌ በተባለው ኮኮብ አዘነበንል" ማለታቸው፡
ﻭﺇذا ﺃﺭﺍﺩ ﺑﺬﻟﻚ ﺃﻥ ﺍﻟﻨﻮﺀ ﻫﻮ ﺍﻟﺬﻱ ﺃﺣﺪﺙ ﺍﻟﻤﻄﺮ ﻭﻫﻮ ﺍﻟﻤﺘﺼﺮﻑ ﻓﻲ ﺍﻟﻜﻮﻥ ﻓﻬﺬﺍ ﺷﺮﻙ ﺃﻛﺒﺮ،
የሰው ልጅ ይህንን በሚል ጊዜ ኮኮቡ ራሱን ችሎ  ነው ያዘነበልን፣ፍጥረተ አለሙን የማገላበጥ አቅም አለው ብሎ ካመነ ከኢስላም የሚያስወጣ ትልቅ ሽርክ ፈፅሟል።
👌 ﻭﺇﻥ ﻛﺎﻥ ﻗﺼﺪﻩ ﺃﻥ ﺍﻟﻨﻮﺀ ﺳﺒﺐ ﻓﻬﺬﺍ ﺷﺮﻙ ﺃﺻﻐﺮ،
ነገር ግን ኮኮቡ ለዝናቡ መዝነብ ሰበብ ብቻ ነው ብሎ ካሰበ ይሄ ትንሹ ሽርክ ይሆናል።
ﻓﻠﻴﺲ ﻟﻠﻨﻮﺀ ﺗﺴﺒﺐ ﺑﻞ ﻛﻠﻪ ﻣﻦ ﺍﻟﻠﻪ ﻋﺰ ﻭﺟﻞ،
ለክዋክብቶች ዝናብ ለመዝነቡ ሰበብነት የላቸውም እንደውም ሁሉም ከአሏህ ሱብሀነሁ ወተአላ ነው።
ﻭﺍﻟﻤﺸﺮﻭﻉ ﺃﻥ ﻳﻘﺎﻝ : ﻣﻄﺮﻧﺎ ﺑﻔﻀﻞ ﺍﻟﻠﻪ ﻭﺭﺣﻤﺘﻪ .
የሚፈቀደው በአሏህ ቱርፋትና በእዝነቱ ተዘነብን ማለት ነው።
ማስታወሻ‼️
①ከአሏህ ውጭ ያለ አካል ሊሰራው የማይችልን ነገር ወደ ሌላ አካል ማስጠጋት ትልቅ ሽርክ ሲሆን፡
②በማንኛውንም የአሏህ ፀጋ ሸሪአ ሰበብ ያላደረገውን እኛ ሰበብ ካደረግን ትንሹ ሽርክ ይሆናል።
https://t.me/WATESiMU




قال ابن المبارك -رحمه الله-:

"مِن أعظم المصائب لرجل أن يعلم مِن
نفسه تقصيرًا، ثمَّ لا يبالي ولا يحزن عليه"


- شعب الإيمان، للبيهقي (٢٧١/٢)

ጉድለት እንዳለብህ አውቀህ ምንም ማታዝናና ቦታ የማትሰጠው ከሆነ
ትልቅ አደጋ ነው


ህይወት አንዳንዴ የማትገፋ ተራራ ትሆንና ሁሉም ነገር ክብድ ይላል:: ቀላል የነበረው ከእንቅልፍ መንቃት ሳይቀር ባዕዳ የሚሆንበት አጋጣሚ አለ:: ታድያ እንዲህ ሲገጥመን ትንንሽ የደስታ ጥርቅሞችን መፈለግ ምናልባትም ቦታ ያልሰጠናቸው ቀላል ነገሮች ውስጥ የሆነ ጣዕም መፈለግ ... ውሃ ጠምቶን ስንጠጣ ያለውን እርካታ የመሰለ, ደክሞን ልብሳችንን ቀይረን አልጋችን ላይ እርፍ ስንል ያለውን አይነት ... ቀላል ግን የሆነ ጣዕም ያላቸው ስሜቶች ማድመጥ ለጊዜውም ቢሆን መሻገሪያ ይሆኑናል::

ተመልሰናል እንደማለት...
https://t.me/WATESiMU/5191


"لا تجعل ألمك سببًا ليأسك، بل اجعله سببًا لقوتك."
"ህመምህን ለተስፋ መቁረጥ ምክንያት አታድርገው፤ ይልቁንም ለጥንካሬህ ምክንያት አድርገው።"
𝖆𝖇𝖚 𝐋Ǫ𝖒𝖆𝖓
          ••ৡ✵


قد يكون اليأس بداية الأمل، فلا تستسلم له."
"ተስፋ መቁረጥ የብሩህ ተስፋ መጀመሪያ ሊሆን ይችላል፤ ስለዚህ ለእሱ እጅ አትስጥ።"
𝖆𝖇𝖚 𝐋Ǫ𝖒𝖆𝖓
          ••ৡ✵


الحياة مليئة بالتحديات، ولكن اليأس ليس حلاً."
"ህይወት በፈተናዎች የተሞላች ናት፤ ነገር ግን ተስፋ መቁረጥ መፍትሄ አይደለም።"
𝖆𝖇𝖚 𝐋Ǫ𝖒𝖆𝖓
          ••ৡ✵


أحياناً يكونُ الحنينُ، هو رسالةٌ صامتةٌ، نرسلها لمن نحب، ولكن لا تصلُ إليهم."
"አንዳንድ ጊዜ ናፍቆት ለምንወዳቸው ሰዎች የምንልከው ድምፅ አልባ መልዕክት ነው፤ ነገር ግን ወደ እነሱ አይደርስም።"
𝖆𝖇𝖚 𝐋Ǫ𝖒𝖆𝖓
          ••ৡ✵

Показано 20 последних публикаций.