የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን 2524 ተማሪዎችን አስመረቀ።
ዩኒቨርሲቲው ለ17ኛ ጊዜ በመደበኛና በተከታታይ የትምህርት ፕሮግራሞች በመጀመሪያ ድግሪና በድህረ ምረቃ ያሰለጠናቸውን ወንድ 1887 ሴት 737 በድምሩ 2524 ተማሪዎችን በዛሬው እለት በታላቅ ድምቀት አስመርቋል።
ዕውቀትን ተግባር!!
ዩኒቨርሲቲው ለ17ኛ ጊዜ በመደበኛና በተከታታይ የትምህርት ፕሮግራሞች በመጀመሪያ ድግሪና በድህረ ምረቃ ያሰለጠናቸውን ወንድ 1887 ሴት 737 በድምሩ 2524 ተማሪዎችን በዛሬው እለት በታላቅ ድምቀት አስመርቋል።
ዕውቀትን ተግባር!!