#ይህ_የረሱል_ሰ.ዐ.ወ_ታላቅ1ምክር_ነው።
* አንድ ሰው ወደ ነብዩ ሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) መጣና "ለዱንያም ሆነ ለአኼራ የሚጠቅም ንግግር ለመጠየቅ መጣው" አላቸው ።
#እሳቸውም_ደግሞ_የመጣልህን_ጠይቅ" አሉት።
*"ከሰው ሁሉ አዋቂ ለመሆን እፈልጋለው?"
#እሳቸውም_አላህን_ፍራ" አሉት
*"ከሰው ሁሉ ሀብታመ ለመሆን እፈልጋለው?" ሲላቸው።
#ባለህ_ነገር_ተብቃቅተ_አላህን_አመስግን" አሉት
*"ትክክለኛ ፈራጅ እና ታማኝ ሰው ለመሆን እፈልጋለው?" ሲል
#ለራስህ_የምትወደውን_ለሰዎች_ውደድ" አሉት።
*ከሰው ሁሉ ብርቱ ለመሆን እፈልጋለው?" ሲል
#በአላህ_ተወከል" አሉት
*በአላህ ዘንድ ብቸኛ ተመራጭ ለመሆን እፈልጋለው" ሲላቸው?
#ዚክር_አብዛ" አሉት።
*"ከሰው ሁሉ በላጭ ለመሆን እና ጥሩ ሰው ለመሆን እፈልጋለው?" ሲል
#ለሰው_ጠቃሚ_ሁን" አሉት።
*"የተከበረና ቸር ሰው ለመሆን
እፈልጋለው?" ሲላቸው
#ችግርህን_ለፍጡር_አትንገር" አሉት።
*"ረሱል እና አላህ እንዲወዱኝ*እፈልጋለው?" ሲል
#አንተም_እነሱ_የወደዱትን_ውደድ"አሉት::
*ከወንጀል የጠራው ሁኜ አላህን መገናኘት እፈልጋለው" ሲል
#ጀናባህን_በደንብ_ታጥበ_እስቲግፋር_አብዛ_ማልቀስ_መተናነስ_መታመም_አለብህ"አሉት።
*ከበጎ ሰሪወች ለመሆን እፈልጋለው" ሲላቸውም
#አላህን_ልክ_እንደምታየው_ሁነክ_ተገዛው"አሉት።
*"ኢማኔ እንዲ ሞላ እፈልጋለው" ሲል
#ፀባይህን_አሳምር"አሉት።
*"እርዝቄ እንዲሰፋ እፈልጋለው" ሲል
#ተዋዱዕ_አዘውትር"_አሉት።
*"ዱዓዬ ሙስተጃብ እንዲሆንልኝ እፈልጋለው?" ሲላቸው
#ሀራም_አትብላ"አሉት::
*አላህን ከሚታዘዙ ሰዎች ለመሆን እፈልጋለው?" ሲል
#ግዴታዎችህን_ፈፅም"አሉት።
*በአላህ ዘንድ ትልቁ ሀሠና ወይም ደግ ሥራ የቱ ነው?" ብሎ ሲጠይቃቸው
#መልካም_ፀባይ_መተናነስ_እና_በበላ_ላይ_ሰብር_ማድረግ_ነው"አሉት።
*"በአላህ ዘንድ የትኛው ስርዓት ነው መጥፎ ሥራ?" ሲል ሲጠይቃቸው
#መጥፎ_ፀባይና_ፍላጎትን_መከተል_ናቸው"አሉት
*በዱንያም ሆነ በአኼራ የአላህን ቁጣ የሚያበርድ ምንድነው" ሲል ጠየቃቸው?
#ድብቅ_ሰደቃ_እና_ዘርን_መቀጠል_ናቸው"አሉት።
*"የቂያማ ቀን በአላህ ኑር ለመሰብሰብ እፈልጋለው?" ሲል
#ሰውን_አትበድል"አሉት
*የቂያማ እለት አላህ እንዲያዝንልኝ
እፈልጋለው?"
#ለአላህ_ባርያዎች_እዘን"አሉት።
*የቂያማ ቀን የጀሀነም እሳት የሚያጠፋው ምንድነው?" ብሎ ሲጠይቃቸው
#በችግር_ላይ_ወይም_በሙሲባ_ላይ_ትህግስት_ማድረግ_ነው"አሉት።
*የቂያማ እለት ነውሬ እንዲሸፈንልኝ እፈልጋለው?" ሲል
#የወንድምህን_አይብ_ሸፍን"አሉት።
*"የቂያማ ቀን ከአላህ ቁጣ ሰላም ለመሆን እፈልጋለው?"ሲል
#በአንድም_ፍጡር_አትቆጣ"አሉት።
አላህ(ሱ.ወ) ባወቅነው በስማነው የምንስራ ያድርገን አሚን!!!!
ታዲያ ለአላህ ብለው ለሚወዱት ሰው ሼር አድርገውት አያመላክቱትምን…….
@yasin_nuru @yasin_nuru
* አንድ ሰው ወደ ነብዩ ሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) መጣና "ለዱንያም ሆነ ለአኼራ የሚጠቅም ንግግር ለመጠየቅ መጣው" አላቸው ።
#እሳቸውም_ደግሞ_የመጣልህን_ጠይቅ" አሉት።
*"ከሰው ሁሉ አዋቂ ለመሆን እፈልጋለው?"
#እሳቸውም_አላህን_ፍራ" አሉት
*"ከሰው ሁሉ ሀብታመ ለመሆን እፈልጋለው?" ሲላቸው።
#ባለህ_ነገር_ተብቃቅተ_አላህን_አመስግን" አሉት
*"ትክክለኛ ፈራጅ እና ታማኝ ሰው ለመሆን እፈልጋለው?" ሲል
#ለራስህ_የምትወደውን_ለሰዎች_ውደድ" አሉት።
*ከሰው ሁሉ ብርቱ ለመሆን እፈልጋለው?" ሲል
#በአላህ_ተወከል" አሉት
*በአላህ ዘንድ ብቸኛ ተመራጭ ለመሆን እፈልጋለው" ሲላቸው?
#ዚክር_አብዛ" አሉት።
*"ከሰው ሁሉ በላጭ ለመሆን እና ጥሩ ሰው ለመሆን እፈልጋለው?" ሲል
#ለሰው_ጠቃሚ_ሁን" አሉት።
*"የተከበረና ቸር ሰው ለመሆን
እፈልጋለው?" ሲላቸው
#ችግርህን_ለፍጡር_አትንገር" አሉት።
*"ረሱል እና አላህ እንዲወዱኝ*እፈልጋለው?" ሲል
#አንተም_እነሱ_የወደዱትን_ውደድ"አሉት::
*ከወንጀል የጠራው ሁኜ አላህን መገናኘት እፈልጋለው" ሲል
#ጀናባህን_በደንብ_ታጥበ_እስቲግፋር_አብዛ_ማልቀስ_መተናነስ_መታመም_አለብህ"አሉት።
*ከበጎ ሰሪወች ለመሆን እፈልጋለው" ሲላቸውም
#አላህን_ልክ_እንደምታየው_ሁነክ_ተገዛው"አሉት።
*"ኢማኔ እንዲ ሞላ እፈልጋለው" ሲል
#ፀባይህን_አሳምር"አሉት።
*"እርዝቄ እንዲሰፋ እፈልጋለው" ሲል
#ተዋዱዕ_አዘውትር"_አሉት።
*"ዱዓዬ ሙስተጃብ እንዲሆንልኝ እፈልጋለው?" ሲላቸው
#ሀራም_አትብላ"አሉት::
*አላህን ከሚታዘዙ ሰዎች ለመሆን እፈልጋለው?" ሲል
#ግዴታዎችህን_ፈፅም"አሉት።
*በአላህ ዘንድ ትልቁ ሀሠና ወይም ደግ ሥራ የቱ ነው?" ብሎ ሲጠይቃቸው
#መልካም_ፀባይ_መተናነስ_እና_በበላ_ላይ_ሰብር_ማድረግ_ነው"አሉት።
*"በአላህ ዘንድ የትኛው ስርዓት ነው መጥፎ ሥራ?" ሲል ሲጠይቃቸው
#መጥፎ_ፀባይና_ፍላጎትን_መከተል_ናቸው"አሉት
*በዱንያም ሆነ በአኼራ የአላህን ቁጣ የሚያበርድ ምንድነው" ሲል ጠየቃቸው?
#ድብቅ_ሰደቃ_እና_ዘርን_መቀጠል_ናቸው"አሉት።
*"የቂያማ ቀን በአላህ ኑር ለመሰብሰብ እፈልጋለው?" ሲል
#ሰውን_አትበድል"አሉት
*የቂያማ እለት አላህ እንዲያዝንልኝ
እፈልጋለው?"
#ለአላህ_ባርያዎች_እዘን"አሉት።
*የቂያማ ቀን የጀሀነም እሳት የሚያጠፋው ምንድነው?" ብሎ ሲጠይቃቸው
#በችግር_ላይ_ወይም_በሙሲባ_ላይ_ትህግስት_ማድረግ_ነው"አሉት።
*የቂያማ እለት ነውሬ እንዲሸፈንልኝ እፈልጋለው?" ሲል
#የወንድምህን_አይብ_ሸፍን"አሉት።
*"የቂያማ ቀን ከአላህ ቁጣ ሰላም ለመሆን እፈልጋለው?"ሲል
#በአንድም_ፍጡር_አትቆጣ"አሉት።
አላህ(ሱ.ወ) ባወቅነው በስማነው የምንስራ ያድርገን አሚን!!!!
ታዲያ ለአላህ ብለው ለሚወዱት ሰው ሼር አድርገውት አያመላክቱትምን…….
@yasin_nuru @yasin_nuru