በዳዒ ወሒድ ዐቃቢ ኢሥላም የተጻፈው "አልገደሉትም አልሰቀሉትም" የሚለው መጽሐፍ በገበያ ላይ ዋለ።
ድሮ ድሮ ክርስቲያኖች "ክርስቶስ አልተገደለም አልተሰቀለም" የሚል ከቁርኣን በፊት ምንም የታሪክ ማስረጃ እና መረጃ የለም" የሚል ሙግት ነበራቸው፥ ዛሬ ላይ እኛ በተራችን "ክርስቶስ አልተገደለም አልተሰቀለም" የሚል ወንጌል እና አማኞች ከቁርኣን መወረድ በፊት በመጀመሪያው መቶ ክፍለ ዘመን የታሪክ ማስረጃ እና መረጃ ስናቀርብ ወንጌሉን "ኑፋቄ" አማኞቹን "መናፍቅ" በማለት ያነውራሉ። ለመሆኑ አሥራ ሁለቱ የክርስቶስ ሐዋርያት በዚህ ነጥብ ላይ ያላቸው አቋም ምንድን ነው? በመጽሐፉ ተዳሷል።
መጽሐፉን የምትፈልጉ አገር ውስጥ ያላችሁ ሆነ ከአገር ውጪ ያላችሁ በ +251928444408 ዐብዱ መርካቶ ብላችሁ በቀጥታ አሊያም በዋትሳፕ ታገኙታላችሁ፥ እንዲሁ በቴሌ ግራም ይህንን ዩዘር ኔም በመጠቀም http://t.me/merkatozon ማግኘት ትችላላችሁ።
ለብዙዎች ሠበቡል ሂዳያህ ለመሆን ሁሉም ቦታ ሼር አርጉት!
ወጀዛኩሙላህ ኸይራ!
©: ወሒድ አቃቤ ኢስላም
ድሮ ድሮ ክርስቲያኖች "ክርስቶስ አልተገደለም አልተሰቀለም" የሚል ከቁርኣን በፊት ምንም የታሪክ ማስረጃ እና መረጃ የለም" የሚል ሙግት ነበራቸው፥ ዛሬ ላይ እኛ በተራችን "ክርስቶስ አልተገደለም አልተሰቀለም" የሚል ወንጌል እና አማኞች ከቁርኣን መወረድ በፊት በመጀመሪያው መቶ ክፍለ ዘመን የታሪክ ማስረጃ እና መረጃ ስናቀርብ ወንጌሉን "ኑፋቄ" አማኞቹን "መናፍቅ" በማለት ያነውራሉ። ለመሆኑ አሥራ ሁለቱ የክርስቶስ ሐዋርያት በዚህ ነጥብ ላይ ያላቸው አቋም ምንድን ነው? በመጽሐፉ ተዳሷል።
መጽሐፉን የምትፈልጉ አገር ውስጥ ያላችሁ ሆነ ከአገር ውጪ ያላችሁ በ +251928444408 ዐብዱ መርካቶ ብላችሁ በቀጥታ አሊያም በዋትሳፕ ታገኙታላችሁ፥ እንዲሁ በቴሌ ግራም ይህንን ዩዘር ኔም በመጠቀም http://t.me/merkatozon ማግኘት ትችላላችሁ።
ለብዙዎች ሠበቡል ሂዳያህ ለመሆን ሁሉም ቦታ ሼር አርጉት!
ወጀዛኩሙላህ ኸይራ!
©: ወሒድ አቃቤ ኢስላም