👆🏻የዲኔ ጉዳይ ያገባኛል👆🏾


Гео и язык канала: Эфиопия, Амхарский
Категория: не указана


በዚህ ቻናል
♦️#ተውሒድና_ሱና በሰለፎች አረዳድ ብቻ ከተለያዩ የሰለፊያ መሻይኾችና ኡስታዞች ትምህርት ይቀርባል።
♦ እንዲሁም ሙስሊሙን የተመለከቱ ወቅታዊ መረጃዎችን እናጋራለን ተቀላቀሉ
ولقد بعثنا في كل أمة رسولاً عن اعبد الله واجتنبوا الطاغوت
https://t.me/yedine_guday

ሀሳብ እስተያየቶን በ👇ያድርሱን
@Yedinegudaybot

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
не указана
Статистика
Фильтр публикаций


Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram
ኢማሞች በተከታዮቻችሁ ላይ እዘኑ

ትናትና መጝሪብ የሰገድኩበት አዲስ ኢማም በሁለቱም ረከዓ ከሱረቱል በቀራ አንድ አንድ ሶፍሓ አሰገደን። እውነት ለመናገር ኢማሙ በዛ መልኩ ስላሰገደን በጣም አልተመቸኝም ነበር፡ ሰላት ከጨረስን በኋላ ተንቢህ አደርገዋለሁ ብዬ በኋላ ሌላ የደርስ መልእክት ሲጨመር ሁኔታው ባለመመቻቸቱ ትቼው ወጣሁ። ለዒሻ ስመለስ ከእኔ ውጭ ሁለት የተለያየ ሰው እሮሮ አሰማኝ። አጂብ! እለቱ ሰኞ፣ ወሩ ሸዕባን፣ ሰላቱ መጝሪብ ነው። ብዙ ሰው ሊፆም እንደሚችል ይገመታል፡ ብዙ ፆመኞቹም ሽማግሌዎች ነበሩ። ለምን በዚህ አይነት ወቅት ፈትታን ይኮናል? ኢማሞቻችን ኢንተቢሁ ወላ ተኩኑ ፈታነን ዓላ መእሙሚኩም።

ጢዋለል ሙፈሶል
ወሰጦል ሙፈሶል
ቂሷረል ሙፈሶል
እነማን ናቸው፣ የአሏህ መልእክተኛስ صلى الله عليه وسلم የትኛውን ሙፈሶል በየትኛው ወቅት ያዘወትሩ ነበር ? ሸይኽ ዓብዱስሰላም አሽሹወይዒር ይናገራሉ፡ ፈስተሚዑ ለሁ 👂
https://t.me/yedine_guday


👉ዘመቻ ወደ ቲክቶክ ‼️‼️‼️‼️‼️

♨️በቂ ጊዜ ያላችሁ መሻይኾችና ኡስታዞች ሆይ‼️

ከየመስጂዱ እየተገለለና እየተፈናቀለ ያለዉ የአህባሽ መንጋ ቲክቶክ ላይ ተንቀሳቃሽ ምስሎችን እየቆራረጠ፣ መረጃዎችን እየቀላቀለና ያለ አግባብ እየተረጎመ የአህሉሱናዎችን ስም እያጠፋ ወጣቱንም እያሳሳተ የተበከለ አቂዳዉን በሰፊዉ በመርጨት ላይ ስለሆነ በቲክቶኩ አለም መዝመት የግድ ያስፈልጋል።

👉እኛ ቲክቶክን አንጠቀምም ብለን ብንተወዉም ይህ ሀረር ላይ የበቀለዉ የጥፋት ጭፍራ ግን ያለ የሌለ አቅሙን ተጠቅሞ ህዝባችንን በማደናገር ላይ ተሰማርቷል።

♨️አዎ ጉዳዩ ከአሳሳቢነትም በላይ ነዉ‼️

ስለዚህ ጊዜና ብቃቱ ያላችሁ ኡስታዞችና መሻይኾች ይህንን ጥፋት እያየን ዝም ማለታችን
👉1 ኛ ሙንከር ሲስፋፋ እያየን ዝም በማለታችን አላህ ፊት ያስጠይቀናል።

👉2 ኛ አህባሾች ባጢላቸዉን ሲዘሩ እያየን ዝም ስንላቸዉ የዋሁ ህዝባችን እነርሱ የተናገሩት ሀቅ ላይ ስለሆኑ ነዉ። እነዚህ ዝም ያሉት ደግሞ ሀቅን ስላልያዙ ነዉ። የሚል አደገኛ ድምዳሜ ላይ ይደርሳል። እንጂ ሆደሰፊነት ነዉ፣ ወይም ሙስሊሙ ለካፊር መሳለቂያ እንዳይሆን አስበዉ ነዉ ብሎ አይረዳህም።

እናም አማራዉን በአማረኛ፣ ኦሮሞዉን በኦሮሞኛ፣ ስልጤዉን በስልጤኛ፣ ዐረቡን በዐረበኛ አጠቃላይ አጥፊዉ በሚናገረዉና በሚገባዉ ቋንቋ መናገር፣ መርዙን መንቀል፣ ህዝቡን ከጥፋቱ መታደግ፣ ጅህልናዉንና ማምታቻዉን ለህዝብ ማጋለጥ፣ የጥፋት ምላሱን እንድሰበስብና ገዳይ መርዙን እንድዉጥ ማድረግ ኢስላማዊ ግዴታችን ነዉ።

ማሳሰቢያ ‼️

አህባሾችም ላይ ሆነ ሌሎች የተሳሳቱ ወገኖች ላይ መልስ ስንሰጥ መዘንጋት የሌለብን ነገራቶች ይኖራሉ።

ጥቂቶችን ልጥቀስ

① እናስተካክላለን ብለን ሌላ ጥፋት እንዳናስከትል በቂ እዉቀትና መረጃ ላይ ተመርኩዝን መሆን አለበት‼️

② ከቁርአንም ሆነ ከሀዲስ በምናቀርበዉ መረጃ ላይ እርግጠኛ መሆን ግድ ነዉ‼️

③ ለፍዞል ቁርአንንም ሆነ ሌላ ዐረበኛ ቃልን ስናነብ መኻሪጀል ሁሩፍ ላይ እና ዒዕራቡ ላይ ከፍተኛ ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርብናል‼️

③ ቪድዮዉ አሰልቺ እንዳይሆን በተቻለ መጠን አጠር ያለ ቢሆን ይመረጣል‼️

④ እነርሱ ቢያደርጉትም ትምህርቱ ፍፁም ከዉሸት፣ ከስድብና ከዘለፋ የራቀ መሆን አለበት‼️

⑤ መልስ ከተሰጠባቸዉ ወገኖች በኩል ለሚመጣብን አፀፋዊ መልስና ዘለፋ አለመደናገጥና አስገዳጅ ነገር ካልተፈጠረ በስተቀር ጀምሮ አለማቋረጥ‼️

⑥ ግድ ሁኖብን እንጂ ቲክቶክ አስደሳች አለም ስላልሆነ ከሚጋረጡብን የጎንዮሽ ሙንከራቶች እራሳችንን ማራቅና ነፍስያችንን ማሸነፍ‼️

⑦ በየአቅጣጫዉ ለህዝቡ ተደራሽ ይሆን ዘንድ በቲክቶክ የተለቀቁ ትምህርቶችን እንደ ቴሌግራም፣ ፌስቡክ፣ ዋትስአፕ የመሳሳሉ ሌሎች ማህበራዊ ትስስር ገፆች ላይ በሰፊዉ ማሰራጨት‼️

✍ ሙርሰል ሰይድ ጨፌ 30/5/2017
👉ጆይን https://t.me/murselseid




የጁሙዓን ሶላት በተከታታይ ለማይሰግዱ ወንድሞች....

🎙ኡስታዝ አቡ ሓቲም


⭐️አሁን በምንኖርባት ምድር በሂወት ጉዞህ ሶስት አይነት ሰዎች ያጋጥሙሀል

🛑አንዳንዶቹ እንደ እለት ቀለብህ ምንጊዜም የሚያስፈልጉህ እነዚህም በመልካም ሚያዙህ ከመጥፎ የሚከለክሉህ በጥቅሉ ስለ ዲንህ ጉዳይ የሚያሳስባቸዉ የሚቆሮቆሩ ሰዎች ናቸዉ ።

🛑አንዳንዱ እንደ መድሀኒት በሀጃህ ሰዐት ብቻ የሚያስፈልጉህ ሲሆኑ

🛑ከፊሎቹ ደግሞ እንደ መርዝ ናቸዉ በፍጹም በሂወትህ ዉስጥ አያስፈልጉህም እነዚህም ወደ ወንጀል ሚጠሩህ ለዲንህም ሆነ ለዱንያህ የማይጠቅሙህ ናቸዉ ሰላም ታገኝ ዘንድ ከአንበሳ እንደምትሸሸዉ ሽሻቸዉ

منقول من بداية الهداية بتصرف




የነገው ቀጠሮ

በደመቀው ሳሎን - በተዋበው ማጀት
ብትቀማጠለው ከልጅ እስከ ማርጀት

ያሻህን ብትነዳ በዝቶ ተሽከርካሪ
አለምን ብታስስ በሰማይ በራሪ

ጉድጓድ ነው ማረፊያህ የነገ ቀጠሮ
አፈር ልብስህ ሊሆን ሱፍህን ቀይሮ

ታገል ወንድሜ ሆይ ሰንቅ ለአኺራ
ፀፀት ያኔ አይጠቅምም ዛሬ ካልተሰራ



https://t.me/Muhammedsirage


" ኑ በሙያችሁ 'ሙያዊ ሰደቃን አበርክቱ!' " - የፌደራል መጅሊስ

Kottaa ogummaa keessaniin , sadaqaa ogummaadhaa gumaachaa. ¡¡¡

Majlisa federala


كيف #تحفظ_المتون مثل حفظ الفاتحة..

العلامة محمد علي آدم الإتيوبي -رحمه الله رحمة واسعة-

👈 ويذكر طريقته في الحفظ..


Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram
☜ تلاوة جميل جدا

ቁርአን የልብ ብርሀን የዱኒያ የአሄራን ህይወት የሚያቀና የማይጠገብ ውብ የአላህ ቃል ነው።


https://t.me/yedine_guday


የደዕዋ ድግስ በደሴ ከተማ ወሎ ባህል አምባ አዳራሽ


ታላቅ የምስራች ለደሴ እና አከባቢዋ ሙስሊም ማህበረሰብ  በሙሉ እነሆ የፊታችን እሁድ በቀን 25/05/2017 ዓ·ል  በአላህ ፍቃድ የወሎ መናገሻ እና እንብርት በሆነችው  ደሴ  ከተማ ወሎ ባህል አምባ አዳራሽ  ከአድስ አበባ ፣ ከአፋር፣ ከኸሚሴ፣ እና  ከሌሎችም ሀገራት በሚመጡ ብርቅዬ መሻይኾችና ኡስታዞች   ከጧቱ 3:00 ጀምሮ  እጅግ በደመቀ እና ባማረ መልኩ  የደዕዋ ድግስ ተዘጋጅቶ ሲጠብቃችሁ በታላቅ ደስታ ነው
 
የዕለቱ ተጋባዥ መሻይኾችና ኡስታዞች


① ሸይኽ አወል አህመድ አል ኸሚሴ
ርዕስ:– ረመዷንን እንዴት እንቀበለው

② ኡስታዝ አብዱረህማን ሰዒድ(አቡ ሒዛም)
ርዕስ:–ሱናን አጥብቆ መያዝና ቢድዓን መራቅ(መጠንቀቅ)

③ ኡስታዝ አቡል አባስ (ናስር)
ርዕስ:– የተውሂድ አሳሳቢነትና የሽርክ አደገኝነት እንድሁም በምን ላይ ነው  አንድ የምንሆነው

④ ኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር (ሙሀመድ አህመድ)
ርዕስ:–ኢልምን በመፈለግ ላይ መበርታት፣የሶሻል ሚዲያ አጠቃቀማችን ምን መምሰል አለበት እና መልካም ስነ ምግባር

ማሳሰቢያ:–ለሴቶችም በቂ ቦታ አለ‼

N·B :– የቻናልና የግሩፕ ባለቤቶች በሙሉ ሼር በማድረግ ተደራሽ አድርጉት 

አዘጋጅ፦ የጀዕፈር ኢብኑ አቢ ጧሊብ የደዕዋና የቂርዓት ማዕከል


URGENT: - የደሴ ከተማና በዙሪያዋ ያላችሁ ሙስሊም ማህበረሰብ በሙሉ ፕሮግራሙ ዘንድ ትታደሙ ዘንድ ጥሪ አድርገንላችኋል።

ጆይን ይበሉ ቻናል

t.me/yedesse_selfyochi_yedewa_channel
ግሩፕ

https://t.me/yedesse_selfyochi_group


አልሀምዱሊላህ

የእህቶቻችን ለጊዜው እፎይታ ማግኘት እረፍት ነው። ይህ ከማህበራዊ ሚዲያ እስከ ተቋማዊ (መጅሊስ) ንቅናቄ በተጽእኖ የተቀለበሰ ውሳኔ ነው።

ይሁን እንጂ ይህ ዘላቂ መፍትሄ አይደለም። እስከወዲያኛው የዚህን ችግር ማዳፈን የሚቻለው እስከጥግ ታግሎ የትምህርት ሚኒስቴር የአለባበስ ኮድ ኦፍ ኮንዳክትን (መመሪያ) ማሻሻል እና ኒቃብን ከግልጽ ክልከላ ወደ ግልጽ ፍቅድነት መቀየር ሲቻል ብቻና ብቻ ነው።

ይህንን ከህግ፣ ከሞራል፣ ከሀይማኖት፣ ከማህበራዊ aspects አንፃር መሞገት፡ ማሳመንም ይቻላል። እስከዛው ሁሉም በየፊናው ይታገል።

ኢንሻ አሏህ አንድ ቀን እህቶቻችን ከነሙሉ ክብራቸው ቀና ብለው እስከኒቃባቸው የሚማሩበት ጊዜ ይመጣል!

እኝህ የትግል ጊዜዎችም ታሪክ ይሆናሉ። ኢንሻ አሏህ!

ታዲያ ያንኔ ከታሪክ ሰሪዎች ሆኖ ለመገኘት እንደ አቅማችን፡ እንደ ሚናችን፡ የበኩላችንን እንወጣ።


የዲላ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ጀማዓህ ያወጣው መግለጫ!


#Ethiopia: Muslim students at #Dilla University allege niqab ban, forcing some to stay in Mosque for days

Forty-four female Muslim students at Dilla University allege they have been barred from entering the campus for wearing the niqab, with some staying in a mosque for over five days. According to the students, the niqab was previously allowed but was recently prohibited due to "security concerns." One student explained, “Initially, it wasn’t strictly enforced,” and later, they were told “we couldn’t wear a black mask while wearing a hijab.”

The Chairperson of the Muslim Students’ Association confirmed that “many Muslim students have been staying in the mosque for the past five days” and are unable to attend exams or complete assignments. The Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council has urged the Ministry of Education for a permanent solution, emphasizing, “Muslim female students at Dilla University should be allowed to resume their studies without obstruction.” The university has denied these allegations, stating, “Wearing the hijab has not been prohibited at our university.”

https://addisstandard.com/?p=48150


~ቁርኣን በረካ አለው፡፡ ቁርኣን የገባበት ነገር ሁሉ ረድኤት አለው፡፡ ቁርኣን ወደ አንድ ነገር የገባ እንደሆነ ጨለማው ብርሃን ይሆናል፣  ጥቂቱ ይበዛል፣ ትንሹ ይተልቃል ፣ ጠባቡ ይሰፋል፡፡

የቁርኣንን በረከት አብዝታችሁ ተቋደሱ፡፡ ማንበብ ባትችሉም ከፍታችሁ እዩት፡፡ ትረካላችሁ፣ ታድጋላችሁ፣ ትለወጣላችሁ፡፡ ቀደምት ደጋግ የአላህ ባሮች ሌሎች ትምህርቶችን በመተው ቁርኣን ላይ ብቻ ያተኩሩ ነበር፡፡ የቁርኣን ሰዎች አላህ ሰዎች ናቸው፡፡ አላህ ወዳጆች ናቸው፡፡ ቁርኣንን የሚወዱትን አላህ ይወዳል፡፡ አላህ የቁርኣን ቤተሰቦች ያድርገን!
=t.me/AbuSufiyan_Albenan


Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram
بِسْمِ اللَّــــهِ الَّرحْمَـــــــــنِ الرَّحِيمِ

💥 *وصايا مهمة لأهل السنة في بلاد الحبشة* 💥


💥 لفضيلة الشيخ أبي عبدالله محمد بن علي بن حزام الفضلي البعداني حفظه اللّــــه ورعاه ونفع به الإســلام والمسلمين. 💥


🕌  أُلقيت لأهل السنة والجماعة في بلاد الحبشة عبر البث المباشر.

ليلة الاثنين الموافق ٢٠ من شهر رجب، من عام ١٤٤٦ من الهجرة النبوية على صاحبها الصلاة والسلام

⌚المدة :- ٢١ : ٢٦ - دقيقة.

https://t.me/mohrdood

⬇⬇⬇⬇⬇⬇⬇


🎙የሼይኽ ረሻድ ሙሀደራ
---
- አንገብጋቢ ርዕሶች የተዳሰሱበት
- መደመጥ ያለበት ጣፋጭ ሙሀደራ

🕌 በአህሉ-ተውሒድ ኢስላሚክ ሴንተር ቻናል የተሰጠ
--
🔺 https://t.me/sefinetunuh


محاضرة الشيخ محمد بن علي بن حزام الفضلي البعداني حفظه الله ورحم شيخه محدث ديار اليمنية العلامة المحدث مقبل بن هادي الوادعي


#ተውሒድ!

ረሱል (ﷺ) ለኢብኑ አባስ እንዲህ ብለውታል፦

 ﴿يا غلامُ احفظ اللهَ يحفظك، احفظ اللهَ تجده تجاهك، إذا سألت فاسألِ اللهَ، وإذا استعنت فاستعن بالله، واعلم أن الأمةَ لو اجتمعت على أن ينفعوك بشيءٍ؛ لم ينفعوك إلا بشيءٍ قد كتبه اللهُ لك، ولو اجتمعوا على أن يضروك بشيءٍ؛ لم يضروك إلا بشيءٍ قد كتبه اللهُ عليك، رفعتِ الأقلامُ، وجفَّت الصحفُ.﴾

“አንተ ልጅ ሆይ! አላህን ጠብቅ ይጠብቅሀል። አላህን ጠብቅ ፊት ለፊትህ ታገኘዋለህ። ስትጠይቅ እላህን ጠይቅ። ስትታገዝ በአላህ ታገዝ። እወቅ! ህዝቦች
ባጠቃላይ በሆነ ነገር ሊጠቅሙህ ቢሰባሰቡ አላህ ላንተ በፃፈልህ በሆነ ነገር እንጂ አይጠቅሙህም። ስሆን ነገር ሊጎዱህ ቢሰባሰቡም አላህ ባንተ ላይ በፃፈው ነገር እንጂ አይጎዱህም። ብእሮቹ ተነስተዋል መዝገቦቹ ደርቀዋል።”

📚 አልሚሽካት: 5302

ጆይን፡‐ https://t.me/BuhariMuslimAmharic


🎊ታላቅ ሙሀደራና ቢሻራ ፕሮግራም🎊
➖➖➖➖➖

【በዕለተ እሁድ ረጀብ 19/1446ھ】

«ታላላቅ ኡስታዞች እና መሻይኾች የሚሳተፉበት»

⏰ከምሽቱ 2:40ጀምሮ የሚተላለፍ ይሆናል !

ተጋባዥ ኡስታዞች እና የክብር እንግዶቻችን
~
🎙ታላቁ ዓሊም ሸይኽ ሙሀመድ ቢን ሒዛም -ከየመን
🎙ኡስታዝ አቡ-ሒዛም - ከሰመራ
🎙ኡስታዝ ኸድር አህመድ _ከከሚሴ
🎙ኡስታዝ አቡ ሙዓዝ ሀሰን ኢድሪስ_ከሀርቡ
🎙ኡስታዝ አቡ አብዲረሂም አብዱረህማን ሹመት_ከጃሚዓቱል-ኢስላሚያህ - መዲና
---
☞እንድሁም የአህሉ ተዉሂድ መርከዝ አሚሮችና ወንድሞችም ይሳተፋሉ!

❝በአህሉ-ተውሂድ ኢስላሚክ ሴንተር - ሀርቡ❞ 💡የሚተላለፍበት አድራሻ↓↓↓↓↓↓
https://t.me/sefinetunuh
https://t.me/sefinetunuh

Показано 20 последних публикаций.