💧〰〰〰አስተማሪ እዉነተኛ ታሪክ〰〰〰💧
የታሪኩ ርዕስ
💁♂ #SCHOOL_LIFE(የት/ቤት ሒወት )
#ክፍል ☞ ስምንት 8⃣
✍ ፀሀፊ ☞ #ዘቢባ_ሱልጣን
ከድርም ያለምንም ማቅማማት ጥያቄዬን እንደተቀበለው በፈገግታ አጅቦ ነገረኝ። በደስታ ሰከርኩ።ምንም ቃል ሳልተነፍስ ወደ እደሩስ አመራሁ እናም ይሆነውን ሁሉ አስረዳኋት እስዋም ደስታሽ ደስታዬ ነው ብላ ሳቅዋን አቀለጠችው።
ጊዜያት ነጎዱ ከከድር ጋም ከትምህርት ሰአት ውጪ ክላስ እየቀጣን ሰው ዝር የማይልበት አካባቢ መገናኘት ጀመርን ግን አንድም ቀን አቅፎኝ ወይም ነክቶኝ አያውቅም። ጊዜው ነጎደ 7ተኛ ክፍልን ጨረስን።ብዙ ተማሪዎች ወደ 11 የሚጠጉ ተማሪውምች 7ተኛ ክፍልን ወድቀው ደገሙ እኛም 8ተኛ ክፍል ገባን።በዚህ አመት ስልክ ተገዛልኝ። ከድርም ስልክ ስለነበረው ተለዋውጠን ማታ ማታ በድብቅ ሽንት ቤት ውስጥ ቁጭ ብዬ አውርቼው እተኛለሁ።
በዛ መሀል ሲናፍቀኝም ሚሴጅ እልክለታለው። ከለት ወደየለት ፍቅሩ እየጨመረብኝ መጥቷል።እሱም በስስት ያየኛል።ድንገት ትምህርት የቀረሁ ለትም ዛሬ ሳላይሽ ላድር ነው ማለት ነው ??ብሎ ያኮርፈኛል።በትምህርቴ በጣም እየደከምኩ ነው እንደድሮ አይደለሁም።ሰባተኛ ክፍልንም 2 ትምህርት ከ 50 በታች አምጥቼያለው።
ከድርን እንደማገባው እና የወደፊት አጋሬ እንደሆነ 100% እርግጠኛ ሁኛለው። ባገኘሁት ቁጥር ነብስያዬ እቀፊው ሳሚው እንደልብሽ ሁኚበት ይለኛል ነገር ግን ወንድሜ ያለኝን ንግግር ሳስታውስ ወደ ቀልቤ እመለሳለው።ወንድሜ ከልጅነቴም ጀምሮ ከትዳር በፊት ፍቅረኛ ምናምን ብሎ ነገር መያዝ እንደሌለብኝ ከአላህ መንገድ እንደሚያስወጣኝ እና ክብሬን መጠበቅ እንዳለብኝ በፍፁም በወንድ ተታልዬ ከማንም ጋር ዚና መስራት እንደሌለብኝ።አላህ ዘንድ የዚናን ያክል ከባድ ወንጀል እንደሌለ ሴት ልጅ ክብርዋን በሀራም ካስወሰደች ማንም እንደማያከብራት እና ሂወትዋ እንደሚበላሽ ብዙ ጊዜ ነግሮኛል።
ምንም እንኳን ካዱኩ በኋላ አላህ ዘንድ ከሁሉም ወንጀል ከባዱ በእርሱ በአላህ ላይ ማጋራት ወይም ማሻረክ እና ዚና እንደሆነ ነው አይምሮዬ የፃፈው ። እንደተለመደው ክላስ ቀጥተን ተደዋውለን ሁል ጊዜ ምንፎርፍባት ገዳመ እየሱስ የሚባለው መናፈሻ ቦታ አመራን እዛም ሳሩ ላይ ጫማችንን አውልቀን ተንደላቀን ቁጭ አልን።
ከድሬም ከኪሱ አንድ ነገር አወጣና ይሄ ላንቺ ነው አለኝ። ረጅም ቸኮላት ነበር እናም ለመብላት ጓጓሁ።ስጠኛ ብዬ አይኔን አቁለጨለጭኩ።ከድሬም እንዲ በቀላሉማ አልሰጥሽም አህያ ነኝ በይና እሰጥሻለው አለኝ እኔም ለመብላት ካለኝ ጉጉት የተነሳ አህያ ነኝ አልኩት ቀጥሎም አይ ውሻ ነኝ በይ አለኝ። እኔም አስከትዬ ውሻ ነኝ ስጠኝ በቃ አልኩት።እሱም ውሻ ከሆንሽ እንደ ውሻ በአፍሽ ተንጠራርተሽ ውሰጂ አለኝ
....እኔም እንዴት አድርጌ ስለው ቸኮላቱን ከፈተውና በአፉ ይዞ ይኸው እንዲ እይዝልሻለው አንቺ እየገመጥሽ ብይ አለኝ።
......እኔም ሳላቅማማ በሀሳቡ ተስማምቼ አንድ ሁለት ሶስት እያልኩ በአፌ ከአፉ ላይ እየወሰድኩ ተመገብኩ።አንዴ በጎረስኩ ቁጥር ወደ ከንፈሩ እየተጠጋሁ ነው።አንድ ጊዜ ምትጎረስ ያክል ስትቀር ልጎርሳት ስጠጋው ቸኮላቱን እራሱ ጎርሶት ከንፈሬን ከከንፈሩ አገናኘው። የሰርጋችን ቀን ዛሬ የሆነ መሰለኝ። ደስ አለኝ ከንፈሬ ከከንፈሩ ሳይላቀቅ ነገን ማለም ጀመርኩ። ልቤ ከአካሌ ተንሸራታ ስትወድቅ ተሰማኝ። ድንገት የወንድሜ ንግግር ትዝ ሲለኝ ከእንቅልፍ እንደነቃ ህፃን ብንን ብዬ ተነሳሁ።
......ከድሬንም ቻው እንኳን ሳልለው በፍጥነት ወደቤት አመራሁ። ህልም ያየሁ መሰለኝ ከንፈሬ ኪሎ የጨመረ እስኪመስለኝ ድረስ ከበደኝ። ከዛን ቀን በኋላ ከከድሬ ጋር መተፍፈር አቆምን። እዛዉ መነፈሻ በተደጋጋሚ እየሄድን ነዉ ከሄድንም በኋላ እቅፍፍፍፍፍ አድርጎ ጉንጬን ይስመኛል ደረቴ ላይ ተኝቶም ስላንዳንድ ነገሮች ያወራኛል።
ሁለታችንም ተጋብተን ልጆች የምንወልድባቸውን ቀናቶች ናፍቀውኛል በጉጉት እየጠበኩትም ነው።
የመጀመርያው መንፈቅ አመት የማጠቃለያ ፈተና ከመድረሱ በፊት የሚኒስትሪ ተፈታኝ ተማሪዎች እንደመሆናችን መጠን ሞዴል ተፈተንን እናም የ 15 ቀን እረፍት ተሰጥን።
..... ከድሬን በስልክ ስለማገኘው ትምህርት መዘጋቱ አላሳሰበኝም ማታ ማታም ከመተኛታችን በፊት የፍቅር ቃላትን ተለዋውጠን እንተኛለን።
እንደተለመደው ሽንት ቤት ቁጭ ብዬ እያወራሁት እንዳለ አባዬ ውሀ በውዱእ በማንቆርቆርያ ላስቲክ ይዞ ወረፋ ሲጠብቅ በቀዳዳ ተመለከትኩት።
......የሰማኝ ስለመሰለኝ በድንጋጤ ስልኩን ጣልኩት። ስልኩም እንደተላከ ሰው ላጥ ብሎ የሽንት ቤቱ ቀዳዳ ውስጥ ገባ......
Part 9⃣
ይ.........ቀ.......
........ጥ.......ላ........
🔻ክፍል ዘጠኝ ከ6️⃣0️⃣ 👍 በኋላ ይቀጥላል... ቶሎ እንዲቀጥል አንብበው ሲጨርሱ Like👍😀 ማድረግ አይርሱ
የፍቅር ቴሌግራም ቻናል
ይ 🀄️ላ🀄️ሉን!
የታሪኩ ርዕስ
💁♂ #SCHOOL_LIFE(የት/ቤት ሒወት )
#ክፍል ☞ ስምንት 8⃣
✍ ፀሀፊ ☞ #ዘቢባ_ሱልጣን
ከድርም ያለምንም ማቅማማት ጥያቄዬን እንደተቀበለው በፈገግታ አጅቦ ነገረኝ። በደስታ ሰከርኩ።ምንም ቃል ሳልተነፍስ ወደ እደሩስ አመራሁ እናም ይሆነውን ሁሉ አስረዳኋት እስዋም ደስታሽ ደስታዬ ነው ብላ ሳቅዋን አቀለጠችው።
ጊዜያት ነጎዱ ከከድር ጋም ከትምህርት ሰአት ውጪ ክላስ እየቀጣን ሰው ዝር የማይልበት አካባቢ መገናኘት ጀመርን ግን አንድም ቀን አቅፎኝ ወይም ነክቶኝ አያውቅም። ጊዜው ነጎደ 7ተኛ ክፍልን ጨረስን።ብዙ ተማሪዎች ወደ 11 የሚጠጉ ተማሪውምች 7ተኛ ክፍልን ወድቀው ደገሙ እኛም 8ተኛ ክፍል ገባን።በዚህ አመት ስልክ ተገዛልኝ። ከድርም ስልክ ስለነበረው ተለዋውጠን ማታ ማታ በድብቅ ሽንት ቤት ውስጥ ቁጭ ብዬ አውርቼው እተኛለሁ።
በዛ መሀል ሲናፍቀኝም ሚሴጅ እልክለታለው። ከለት ወደየለት ፍቅሩ እየጨመረብኝ መጥቷል።እሱም በስስት ያየኛል።ድንገት ትምህርት የቀረሁ ለትም ዛሬ ሳላይሽ ላድር ነው ማለት ነው ??ብሎ ያኮርፈኛል።በትምህርቴ በጣም እየደከምኩ ነው እንደድሮ አይደለሁም።ሰባተኛ ክፍልንም 2 ትምህርት ከ 50 በታች አምጥቼያለው።
ከድርን እንደማገባው እና የወደፊት አጋሬ እንደሆነ 100% እርግጠኛ ሁኛለው። ባገኘሁት ቁጥር ነብስያዬ እቀፊው ሳሚው እንደልብሽ ሁኚበት ይለኛል ነገር ግን ወንድሜ ያለኝን ንግግር ሳስታውስ ወደ ቀልቤ እመለሳለው።ወንድሜ ከልጅነቴም ጀምሮ ከትዳር በፊት ፍቅረኛ ምናምን ብሎ ነገር መያዝ እንደሌለብኝ ከአላህ መንገድ እንደሚያስወጣኝ እና ክብሬን መጠበቅ እንዳለብኝ በፍፁም በወንድ ተታልዬ ከማንም ጋር ዚና መስራት እንደሌለብኝ።አላህ ዘንድ የዚናን ያክል ከባድ ወንጀል እንደሌለ ሴት ልጅ ክብርዋን በሀራም ካስወሰደች ማንም እንደማያከብራት እና ሂወትዋ እንደሚበላሽ ብዙ ጊዜ ነግሮኛል።
ምንም እንኳን ካዱኩ በኋላ አላህ ዘንድ ከሁሉም ወንጀል ከባዱ በእርሱ በአላህ ላይ ማጋራት ወይም ማሻረክ እና ዚና እንደሆነ ነው አይምሮዬ የፃፈው ። እንደተለመደው ክላስ ቀጥተን ተደዋውለን ሁል ጊዜ ምንፎርፍባት ገዳመ እየሱስ የሚባለው መናፈሻ ቦታ አመራን እዛም ሳሩ ላይ ጫማችንን አውልቀን ተንደላቀን ቁጭ አልን።
ከድሬም ከኪሱ አንድ ነገር አወጣና ይሄ ላንቺ ነው አለኝ። ረጅም ቸኮላት ነበር እናም ለመብላት ጓጓሁ።ስጠኛ ብዬ አይኔን አቁለጨለጭኩ።ከድሬም እንዲ በቀላሉማ አልሰጥሽም አህያ ነኝ በይና እሰጥሻለው አለኝ እኔም ለመብላት ካለኝ ጉጉት የተነሳ አህያ ነኝ አልኩት ቀጥሎም አይ ውሻ ነኝ በይ አለኝ። እኔም አስከትዬ ውሻ ነኝ ስጠኝ በቃ አልኩት።እሱም ውሻ ከሆንሽ እንደ ውሻ በአፍሽ ተንጠራርተሽ ውሰጂ አለኝ
....እኔም እንዴት አድርጌ ስለው ቸኮላቱን ከፈተውና በአፉ ይዞ ይኸው እንዲ እይዝልሻለው አንቺ እየገመጥሽ ብይ አለኝ።
......እኔም ሳላቅማማ በሀሳቡ ተስማምቼ አንድ ሁለት ሶስት እያልኩ በአፌ ከአፉ ላይ እየወሰድኩ ተመገብኩ።አንዴ በጎረስኩ ቁጥር ወደ ከንፈሩ እየተጠጋሁ ነው።አንድ ጊዜ ምትጎረስ ያክል ስትቀር ልጎርሳት ስጠጋው ቸኮላቱን እራሱ ጎርሶት ከንፈሬን ከከንፈሩ አገናኘው። የሰርጋችን ቀን ዛሬ የሆነ መሰለኝ። ደስ አለኝ ከንፈሬ ከከንፈሩ ሳይላቀቅ ነገን ማለም ጀመርኩ። ልቤ ከአካሌ ተንሸራታ ስትወድቅ ተሰማኝ። ድንገት የወንድሜ ንግግር ትዝ ሲለኝ ከእንቅልፍ እንደነቃ ህፃን ብንን ብዬ ተነሳሁ።
......ከድሬንም ቻው እንኳን ሳልለው በፍጥነት ወደቤት አመራሁ። ህልም ያየሁ መሰለኝ ከንፈሬ ኪሎ የጨመረ እስኪመስለኝ ድረስ ከበደኝ። ከዛን ቀን በኋላ ከከድሬ ጋር መተፍፈር አቆምን። እዛዉ መነፈሻ በተደጋጋሚ እየሄድን ነዉ ከሄድንም በኋላ እቅፍፍፍፍፍ አድርጎ ጉንጬን ይስመኛል ደረቴ ላይ ተኝቶም ስላንዳንድ ነገሮች ያወራኛል።
ሁለታችንም ተጋብተን ልጆች የምንወልድባቸውን ቀናቶች ናፍቀውኛል በጉጉት እየጠበኩትም ነው።
የመጀመርያው መንፈቅ አመት የማጠቃለያ ፈተና ከመድረሱ በፊት የሚኒስትሪ ተፈታኝ ተማሪዎች እንደመሆናችን መጠን ሞዴል ተፈተንን እናም የ 15 ቀን እረፍት ተሰጥን።
..... ከድሬን በስልክ ስለማገኘው ትምህርት መዘጋቱ አላሳሰበኝም ማታ ማታም ከመተኛታችን በፊት የፍቅር ቃላትን ተለዋውጠን እንተኛለን።
እንደተለመደው ሽንት ቤት ቁጭ ብዬ እያወራሁት እንዳለ አባዬ ውሀ በውዱእ በማንቆርቆርያ ላስቲክ ይዞ ወረፋ ሲጠብቅ በቀዳዳ ተመለከትኩት።
......የሰማኝ ስለመሰለኝ በድንጋጤ ስልኩን ጣልኩት። ስልኩም እንደተላከ ሰው ላጥ ብሎ የሽንት ቤቱ ቀዳዳ ውስጥ ገባ......
Part 9⃣
ይ.........ቀ.......
........ጥ.......ላ........
🔻ክፍል ዘጠኝ ከ6️⃣0️⃣ 👍 በኋላ ይቀጥላል... ቶሎ እንዲቀጥል አንብበው ሲጨርሱ Like👍😀 ማድረግ አይርሱ
የፍቅር ቴሌግራም ቻናል
ይ 🀄️ላ🀄️ሉን!