Репост из: ኢትዮ ጥቅሳ ጥቅስ
በአንድ ወቅት ቦብ ማርሌይ ፍጹም ሴት አለች ብለህ ታስባለህ ተብሎ ሲጠየቅ
"ፍፁምነትን ማን ያስባል?
በመሸ ጊዜ የምናያትና የምታምረው ጨረቃ እንኳን ፍፁም አይደለችም፣ አንዳንዴ ግማሽም ትሆናለች።
ባህሩ በጣም ቆንጆ ነው፣ ነገር ግን ጨዋማ እና ወደ ጥልቅ ከገባህ ደሞ ጨለማ ነው።
ስለዚህ የሚያምር ሁሉ ፍጹም አይደለም፣ ልዩ ነው።
ስለዚህ እያንዳንዱ ሴት ለአንድ ሰው ልዩ ልትሆን ትችላለች።
'ፍፁም' መሆንን አትችልም። ነፃ ለመሆን እና ለመኖር ሞክሩ፣ ሌሎችን ለማስደመም ሳይሆን የምትወዱትን ነገር በማድረግ።"
SHARE||@ethio_tksa_tks
"ፍፁምነትን ማን ያስባል?
በመሸ ጊዜ የምናያትና የምታምረው ጨረቃ እንኳን ፍፁም አይደለችም፣ አንዳንዴ ግማሽም ትሆናለች።
ባህሩ በጣም ቆንጆ ነው፣ ነገር ግን ጨዋማ እና ወደ ጥልቅ ከገባህ ደሞ ጨለማ ነው።
ስለዚህ የሚያምር ሁሉ ፍጹም አይደለም፣ ልዩ ነው።
ስለዚህ እያንዳንዱ ሴት ለአንድ ሰው ልዩ ልትሆን ትችላለች።
'ፍፁም' መሆንን አትችልም። ነፃ ለመሆን እና ለመኖር ሞክሩ፣ ሌሎችን ለማስደመም ሳይሆን የምትወዱትን ነገር በማድረግ።"
SHARE||@ethio_tksa_tks