>> ስትቀርበው ለራቀ አትጨነቅ
ምክንያቱም:- ውድ ነገር ያለቦታው ርካሽ ነውና፥
>>ሥታምነው ለከዳህ አትጨነቅ
>>ምክንያቱም:-ታማኝ በመሆንህ አሸንፈሃልና፥
>> ሥትፈልገው ባጣኽው ነገር አትጨነቅ
>>ምክንያቱም:-እሱ አንተን ሲፈልግ ታገኘዋለህና፥
>>ሥትወደው ለጠላህ አትጨነቅ
>>ምክንያቱም:-ሥንት ምርጥ ሠዎች አንተን የሚወዱ አሉና፥
>>ሥላልሆነው ነገር አትጨነቅ
>>ምክንያቱም:-ገና ከዚህ በኋላ የሚሆኑ ነገሮች አሉና፥
>> አጣዋለሁ ብለህ ያላሠብከውን ብታጣ አትጨነቅ
>>ምክንያቱም:-አገኘዋለሁ ብለህ ያላሠብከውን ታገኘዋለህና፥
>> ያሠብከው ሳይሆን ቢቀር >>አትጨነቅ
>>ምክንያቱም:-ፈጣሪ ያላሠብከውን ይሠጥሃልና፥
>> ፍቅር ሥትሰጠው ፍቅር ለማይሠጥክ አትጨነቅ
>>ምክንያቱም:-ምንአልባት ፈጣሪ ምርጥና ደሥ የሚል የፍቅር ታሪክ እየፃፈልክ ይሆናልና፥
እናልክ ወዳጄ አትጨነቅ!!
>>አንተ ለሁሉም ተፈጠርክ እንጅ ሁሉም ላንተ አልተፈጠረም!
>> ፈጣሪ ላንተ የሚያሥፈልግክን ያውቃል ያሠብከውን አሥጥሎክ ያላሠብከውን ይሠጥካል!
>>ሥላለፈው ብዙም አታሠላሥል፣
>>ሥለ ወደፊቱም አብዝተህ አትጨነቅ፣
>>ከዚህ ይልቅ ዛሬን ጠበቅ አድርግ፤
አትጨነቅ!
ይችም ቀን ታልፍና ድሮ ትባላለች!
ሠአቷ ታልቅና ታሪክ ትባላለች!
ሥለዚህ አትጨነቅ በደሥታ እለፋት!
ነገም ሌላ ቀን ነው፣ህይወትህ ተሥፋ አላት።
ምክንያቱም:- ውድ ነገር ያለቦታው ርካሽ ነውና፥
>>ሥታምነው ለከዳህ አትጨነቅ
>>ምክንያቱም:-ታማኝ በመሆንህ አሸንፈሃልና፥
>> ሥትፈልገው ባጣኽው ነገር አትጨነቅ
>>ምክንያቱም:-እሱ አንተን ሲፈልግ ታገኘዋለህና፥
>>ሥትወደው ለጠላህ አትጨነቅ
>>ምክንያቱም:-ሥንት ምርጥ ሠዎች አንተን የሚወዱ አሉና፥
>>ሥላልሆነው ነገር አትጨነቅ
>>ምክንያቱም:-ገና ከዚህ በኋላ የሚሆኑ ነገሮች አሉና፥
>> አጣዋለሁ ብለህ ያላሠብከውን ብታጣ አትጨነቅ
>>ምክንያቱም:-አገኘዋለሁ ብለህ ያላሠብከውን ታገኘዋለህና፥
>> ያሠብከው ሳይሆን ቢቀር >>አትጨነቅ
>>ምክንያቱም:-ፈጣሪ ያላሠብከውን ይሠጥሃልና፥
>> ፍቅር ሥትሰጠው ፍቅር ለማይሠጥክ አትጨነቅ
>>ምክንያቱም:-ምንአልባት ፈጣሪ ምርጥና ደሥ የሚል የፍቅር ታሪክ እየፃፈልክ ይሆናልና፥
እናልክ ወዳጄ አትጨነቅ!!
>>አንተ ለሁሉም ተፈጠርክ እንጅ ሁሉም ላንተ አልተፈጠረም!
>> ፈጣሪ ላንተ የሚያሥፈልግክን ያውቃል ያሠብከውን አሥጥሎክ ያላሠብከውን ይሠጥካል!
>>ሥላለፈው ብዙም አታሠላሥል፣
>>ሥለ ወደፊቱም አብዝተህ አትጨነቅ፣
>>ከዚህ ይልቅ ዛሬን ጠበቅ አድርግ፤
አትጨነቅ!
ይችም ቀን ታልፍና ድሮ ትባላለች!
ሠአቷ ታልቅና ታሪክ ትባላለች!
ሥለዚህ አትጨነቅ በደሥታ እለፋት!
ነገም ሌላ ቀን ነው፣ህይወትህ ተሥፋ አላት።